Jeremiah 13:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ቀበቶ ኣብ ሕቝፊ ሰብ ዚጣበቕ፡ ከምኡ ድማ ንብዘላ ቤት እስራኤልን ንብዘላ ቤት ይሁዳን ኣሲረዮም ኣለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ንዓይ ህዝብን ስምን ውዳሴን ክብርን ምእንቲ ኪዀኑለይ ግና ኣይሰምዑን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መታ​ጠ​ቂያ በሰው ወገብ ላይ እን​ደ​ም​ት​ጣ​በቅ፥ እን​ዲሁ ለስም፥ ለመ​መ​ኪ​ያና ለክ​ብር ሕዝብ ይሆ​ኑ​ልኝ ዘንድ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ቤት ሁሉ፥ የይ​ሁ​ዳ​ንም ቤት ሁሉ ከእኔ ጋር አጣ​ብ​ቄ​አ​ለሁ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ነገር ግን አል​ሰ​ሙም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መታጠቂያ በሰው ወገብ ላይ እንደምትጣበቅ፥ እንዲሁ ሕዝብና ስም ምስጋናና ክብር ይሆኑልኝ ዘንድ የእስራኤልን ቤት ሁሉ የይሁዳንም ቤት ሁሉ ከእኔ ጋር አጣብቄአለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ነገር ግን አልሰሙም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መታጠቂያ በሰው ወገብ ላይ እንደሚጣበቅ፥ እንዲሁ ሕዝብና ስም፥ ምስጋናና ክብር እንዲሆኑልኝ የእስራኤልን ቤት ሁሉ የይሁዳንም ቤት ሁሉ ከእኔ ጋር አጣብቄአለሁ፥ ይላል ጌታ፤ ነገር ግን አልሰሙም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳንጩ አሳ ጼሳ ባቂ ኦይቂያዋዳን፥ ይሁዳ አሳይ ኡባይነ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ታ አሳ ግዳና ማላነ ታ ሱንዉ ጋላታነ ቦንቾ ግዳና ማላ፥ ኡንቱንቱ ታና ባቂ ኦይቃናዳን ኦድ። ሽን ኡንቱንቱ ስሰናን እጼድኖ’ ያጌ መና ጎዳይ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Danc'c'uu asaa s'eessaa bak'k'i oyk'k'iyaawaadan, Yihudaa Asay ubbaynne Israa'eeliyaa Asay ubbay ta asaa gidana malanne ta suntsaw galataanne bonchcho gidana mala, unttunttu taana bak'k'i oyk'k'anaadan ootsaad. Shin unttunttu sisennan is's'eeddino› yaagee Med'inaa Goday» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Danccoy asa xeessa baqqi oykkiza mala Yuhuda asay ubbaynne Isra7eele asay ubbay taakko shiphphi gaana malanne ta sunththas galatanne bonchcho immana mala ta ooththiin istti ta gizaaz siyibeettenna» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳንጮይ ኣሳ ጼሳ ባቂ ኦይኪዛ ማላ ዩሁዳ ኣሳይ ኡባይኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ታኮ ሺጵ ጋና ማላኔ ታ ሱንስ ጋላታኔ ቦንቾ ኢማና ማላ ታ ኦን ኢስቲ ታ ጊዛዝ ሲዪቤቴና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳንጮይ አሳ ፄስ ባቅድ ኦይከይሳዳ ይሁድነ እስራኤለይ ታራ ኦይከትድ፥ ታ ሱንስ ጋላታነ ቦንቾ ግዳና መላነ ታ አሰ ግዳና መላ ኦስ፤ ሽን ኤንቲ ስኦና እፅዶሶና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dancoy asa xeessi baqidi oykeysada Yihudinne Isra7eeley taara oyketidi, ta sunthaas galatanne boncho gidana melanne ta ase gidana mela oothas; shin enti si7onna ixidosona” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መቀነት በሰው ወገብ ላይ እንደሚታሰር፣ መላው የእስራኤልና የይሁዳ ቤት ከእኔ ጋር ተጣብቆ ለስሜ ምስጋናና ክብር፣ የእኔ ሕዝብ እንዲሆንልኝ አድርጌው ነበር፤ ሕዝቤ ግን አልሰማም’ ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መታጠቂያ በወገብ ዙሪያ ተጣብቆ እንደሚገኝ፥ የይሁዳና የእስራኤል ሕዝብ ከእኔ ጋር እንዲጣበቁ ዐቅጄ ነበር፤ ይህንንም ያደረግኹት ሕዝቤ እንዲሆኑና ለስሜ ምስጋናና ክብር እንዲያስገኙ ነበር፤ እነርሱ ግን አልሰሙኝም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነስ ኵሎም ቤት እስራኤልን ቤት ይሁዳን፥ ንኣይ ህዝብን ስምን ምስጋናን ክብርን ክኾኑኒ ኢለ፥ ከምታ መዕጠቒት ኣብ ሕቘ ሰብኣይ እትጠብቕ፥ ከምኡ ናባይ ኣጥበቕክዎም፤ ግና ኣይተኣዘዙንን፤ ይብል እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣነስ ንዂሎም ቤት እስራኤልን ንዂሎም ቤት ይሁዳንሲ ህዝብን ስምን ሓበንን ክብርን ኪዀኑኒ ኢለ፡ ከምቲ ቕናት ሰብኣይ ቀጥ ኢሉ ኣብ ሕቚኡ ዚጠብቕ፡ ከምኡ ኸኣ ቀጥ ኣቢለ ኣባይ ኣጥበቕክዎም፡ ግናኸ ኣይሰምዑን፡ ይብል እግዚኣብሄር።