Jeremiah 12:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ርስተይ ንዓይ ከም ነጠብጣብ ዑፍ እያ፣ ኣብ ዙርያኣ ዘለዋ ኣዕዋፍ ይቃወማ። ንዑ፡ ንዅሉ እንስሳ መሮር ኣኪብኩም፡ ክትበልዑ ንዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ርስቴ እንደ ጅብ ጕድጓድ ናትን? ወይስ በዙሪያዋ የሚከቡአት የሽፍቶች ዋሻ ናትን? የምድር አራዊት ሁሉ ይበሉአት ዘንድ ተሰብስበው ይመጣሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ርስቴ እንደ ዝንጕርጕር አሞራ ሆነችብኝን? አሞሮችስ በዙሪያዋና በላይዋ ሆነዋልን? ሂዱ፥ የምድር አራዊትን ሁሉ ሰብስቡ፥ ይበሉም ዘንድ አምጡአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ርስቴ እንደ ዝንጉርጉር አሞራ ሆነችብኝን? አሞሮችስ በዙሪያዋና በላይዋ ሆነዋልን? ሂዱ፥ የምድር አራዊትን ሁሉ ሰብስቡ፥ እንዲበሉም አምጡአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ዶረቴዳ አሳይ ታዉ ሀራ ጋጨቱ ዶዲደ ዱክያ ሻቻ ጋጫት ማላ ግዴዴ? ቢተ፤ ዶአቱዋ ኡባ ሺሽተ፤ አ ማና ማላ አህተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta dooretteedda Asay taw hara gac'etuu dooddiide dukkiyaa shachchaa gac'ati mala gideedee? Biite; do'atuwaa ubbaa shiishshite; Aa maana mala ahite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta xinxxoya phircoti maana giddoththida kafo mala gidabeekkee? Biidi wora do7ata ubbaa shiishshite; istti izo duuththeththi maana mala xeygite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ጺንጾያ ጲርጮቲ ማና ጊዶዳ ካፎ ማላ ጊዳቤኬ? ቢዲ ዎራ ዶኣታ ኡባ ሺሺቴ፤ ኢስቲ ኢዞ ዱ ማና ማላ ጼይጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ዶርዳ አሳይ ኡባ ባጋራ ጵርጮይ ተቅዳ ካፎ መላ ግድዶሶና። ብድ ዶአታ ኡባ ሺሽድ እያ ማና መላ ኤህተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta doorida asay ubba baggara phircoy teqida kafo mela gididosona. Bidi do7ata ubbaa shiishidi iya maana mela ehite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ርስቴ ሌሎች አሞሮች ሊበሏት እንደ ከበቧት፣ እንደ ዝንጕርጕር አሞራ አልሆነችምን? ሂዱ፤ የዱር አራዊትን ሁሉ ሰብስቡ፤ እንዲቀራመቷትም አምጧቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የመረጥኳቸው ሕዝቤ በሁሉ አቅጣጫ በጭልፊቶች እንደ ተከበበች ወፍ ሆነዋል፤ ስለዚህ ሌሎችም የዱር አራዊት መጥተው ሥጋቸውን በመብላት እንዲደሰቱ ጥሩአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ርስተይዶ ከም ዝንጕርጕር ኣሞራታት ኮይናትኒ፥ ኣሞራታትከ ኣብ ዙርያኣን፥ ኣብ ልዕሊኣንዶ ኾይኖም እዮም? ኪዱ ንዅሎም ኣራዊት በረኻ ኣክቡዎም፤ ክበልዑውን ኣምፅእዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ርስተይዶ ዓንጥዓንጦራይ ሽላ ምዀነኒ ጋባት ኣብ ኲሉ ወገን ዙርያኡ ኣለዉ። ኪዱ ንዂሎም ኣራዊት መሮር ኪበልዑ ኣኪብኩም ኣምጽእዎም። |