Jeremiah 12:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስቶም እግረኛታት እንተ ጐየኻ፡ ንሳቶም ከኣ እንተ ደኺሞምኻ፡ ከመይ ጌርካ ምስ ኣፍራስ ክትቃለስ ትኽእል፧ ኣብታ እተወከልኩምላ ምድሪ ሰላም ደኺሞምኹም እንተ ዀይኖም፡ ነቲ ሩባ ዮርዳኖስ ከመይ ጌርኩም ክትገብሩ ኢኹም፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግሮችህ ሮጠው ይደክማሉ፤ ፈረሶችን ለምን ታስጌጣለህ? በሰላምም ምድር ላይ ለምን ትታመናለህ? በዮርዳኖስስ ጩኸት ለምን እንዲህ ታደርጋለህ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእግረኞች ጋር በሮጥህ ጊዜ እነርሱ ቢያደክሙህ፥ ከፈረሶች ጋር መታገል እንዴት ትችላለህ? በሰላምም ምድር ታምነህ ብትቀመጥ፥ በዮርዳኖስ ትዕቢት እንዴት ታደርጋለህ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ከእግረኞች ጋር በሮጥህ ጊዜ እነርሱ ቢያደክሙህ፥ ከፈረሶች ጋር መታገል እንዴት ትችላለህ? በሰላምም ምድር ተሰናክለህ ከወደቅህ፥ በዮርዳኖስ ዱር እንዴት ታደርጋለህ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ኤርማሳዉ ሀዋዳን ጊደ ዛሬዳ፤ “ኔን ገድያን ዎጽያ አሳቱዋና ዎ ናሰታደ ዳቡሮፐ፥ ፓራና ዋና ናሰታይ? ኔን ሳሮ ቢታን በቶፐ፥ ዮርዳኖሳ ዎራ ጋርሳን ዋና ሀመታይ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay Ermaasaw hawaadan giide zaareedda; «Neeni gediyaan wos's'iyaa asatuwaana wotsaa naasettaade daaburooppe, paraana waana naasettay? Neeni saro biittan d'ubettooppe, Yorddaanoosa wora garssan waana hamettay? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Ermaasas, «Neni tohon woxxiza asatara woxxada daaburkko parara waana gaadde woxxanee? Neni saro biittan dhuphettiko, Yordaanoose wora garsan waana hemettanee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኤርማሳስ፥ «ኔኒ ቶሆን ዎጺዛ ኣሳታራ ዎጻዳ ዳቡርኮ ፓራራ ዋና ጋዴ ዎጻኔ? ኔኒ ሳሮ ቢታን ጴቲኮ፥ ዮርዳኖሴ ዎራ ጋርሳን ዋና ሄሜታኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኤርምያሳኮ፥ “ኔኒ ቶሆን ዎፅያ አሳታራ ጋደታዳ ዳቡርኮ፥ ፓራራ ዋናዳ ጋደታኔ? ነ ሳሮ ቢታን በትኮ፥ ዮርዳኖሰ ዎራ ግዶራ ዋናዳ ሄመታኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Ermiyaasako, “Neeni tohon woxiya asatara gaaddetada daaburiko, parara waanada gaaddetanee? Ne saro biittan dhubetiko, Yordaanose wora giddora waanada hemetanee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከእግረኞች ጋር ሮጠህ፣ እነርሱ ካደከሙህ፣ ከፈረሰኞች ጋር እንዴት ልትወዳደር ትችላለህ? በሰላም አገር ከተሰናከልህ፣ በዮርዳኖስ ደን ውስጥ እንዴት ልትሆን ነው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ኤርምያስ ሆይ! በእግር ሩጫ ከሰዎች ጋር መወዳደር የሚያደክምህ ከሆነ፥ ከፈረስ ጋር መወዳደር እንዴት ትችላለህ? ግልጥ በሆነው ሜዳ ላይ ጸንተህ መቆም ካቃተህ፥ በዮርዳኖስ ደን ውስጥ መቆም እንዴት ትችላለህ? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ምስ ኣጋር ተቐዳዲምካ ኻብ ኣድከሙኻ፥ ከመይ ኢልካ ደኣ ምስ ኣፍራስ፥ ክትቀዳደም ኢኻ? ኣብ ሰላም ሃገር ካብ ተኣመንካ፥ ኣብ ትዕቢት ዮርዳኖስ ደኣ፥ እንታይ ክትገብር ኢኻ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ኣጋር ተቓዳዲምካ ኻብ ዜድክሙኻ፡ ከመይ ኢልካ ደኣ ምስ ኣፍራስ ክትቃዳደም ኢኻ ኣብ ሃገር ሰላም እንተ ተኣመንካ፡ ኣብ ትዕቢት ዮርዳኖስ ደኣኸ እንታይ ክትገብር ኢኻ |