Jeremiah 12:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ምድሪ ብኽፍኣት እቶም ነበርቲ ኽሳዕ መዓስ ኪሓዝንን ተኽሊ ዅሉ ግራትን ኪነቅጽ እዩ፧ እቶም እንስሳታት ተበሊዖም እተን ኣዕዋፍ ድማ፤ ምኽንያቱ፥ ናይ መወዳእታ መወዳእታና ኣይክርእዮን እዩ ኢሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሚኖሩባት ሰዎች ክፋት ምድሪቱ የምታለቅሰውና የዱሩ ሣርስ ሁሉ የሚደርቀው እስከ መቼ ነው? እግዚአብሔር ፍጻሜያችንን አያይም ብለዋልና እንስሶችና ወፎችም ጠፍተዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድሪቱ የምታለቅሰው፥ የአገሩ ሣርስ ሁሉ የሚደርቀው እስከ መቸ ነው? የተቀመጡባት ሰዎች። ፍጻሜያችንን አያይም ብለዋልና ስለ ክፋታቸው እንስሶችና ወፎች ጠፍተዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድሪቱ የምታለቅሰው፥ የአገሩ እጽዋት ሁሉ የሚደርቀው እስከ መቼ ነው? የተቀመጡባት ሰዎች፦ “ፍጻሜያችንን አያይም” ብለዋልና ስለ ክፋታቸው እንስሶችና ወፎች ተጠራርገው ጠፍተዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢታይ መላናዌነ ደምባ ኡባን ዶሌዳ ማታይ ሹላናዌ አዉደ ጋካናሴ? ቢታን ደእያ አሳ ኢታተ ድራዉ፥ ዶአይነ ካፉ ዉሬዳ። ሄዋ ቦላካ አሳቱ፥ “ጾሳይ ኑን ኦያዋ ደመና” ያጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biittay melanawenne dembbaa ubbaan doleedda maatay shullanawe awude gakkanaassee? Biittan de'iyaa asaa iitatetsaa diraw, do'aynne kafuu wureedda. Hewaa bollakka asatuu, «S'oossay nuuni ootsiyaawaa demmenna» yaagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iray dhayiin biittay ayde gakkanaas melanee? Maataykka ayde gakkanaas melanee? Asaa iitateththaafe dendidayssan medosatinne kafoti dhayda. Hessa bollaka asay, «GODAY nuni ooththizayssa demmenna» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢራይ ዪን ቢታይ ኣይዴ ጋካናስ ሜላኔ? ማታይካ ኣይዴ ጋካናስ ሜላኔ? ኣሳ ኢታቴፌ ዴንዲዳይሳን ሜዶሳቲኔ ካፎቲ ይዳ። ሄሳ ቦላካ ኣሳይ፥ «ጎዳይ ኑኒ ኦዛይሳ ዴሜና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቢታይ እራ ይድ ቆሄታናይ፥ ደንባን ደእያ ማታይ መላናይ አዉደ ጋካናሴ? አሳ ኢታተ ጋሶን፥ ዶእነ ካፎይ ዉርስ። አሳይ ቃስ፥ “ጎዳይ ኑ ኦያባ ደመና” ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biittay ira dhayidi qohetannay, denban de7iya maatay melanay awude gakanaasee? Asaa iitatethaa gaason, do7inne kafoy wuris. Asay qassi, “Goday nu oothiyaba demmenna” yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድሪቱ በዝናብ ዕጦት የምትጐዳው፣ የሜዳውም ሣር ሁሉ በድርቅ የሚመታው እስከ መቼ ነው? ከነዋሪዎቿ ክፋት የተነሣ፣ እንስሳትና አዕዋፍ ጠፍተዋል፤ ደግሞም ሕዝቡ፣ “በእኛ ላይ የሚሆነውን አያይም” ብለዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኛ የምናደርገውን ሁሉ እግዚአብሔር አያይም” ከሚሉት ሕዝባችን ክፋት የተነሣ፥ ምድራችንን ድርቅ የሚያጠቃውና በየመስኩ ያለውስ ሣር እንደ ደረቀ የሚቀረው እስከ መቼ ነው? በዚህም ምክንያት እንስሶችና ወፎች ሁሉ ተጠራርገው ጠፍተዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምድሪ እትበኪ ኽሳዕ መኣዝ እያ? ሳዕሪ በረኻኸ ኽሳዕ መኣዝ እዩ ዝነቅፅ? ንሳቶም ‘መወዳእታና ኣይፈልጥን’ ብምባሎም፥ ብሰንኪ ኽፍኣት እቶም ኣብኣ ዝነብሩ ህዝቢ፥ እንስሳን ኣዕዋፍን ይጠፍኡ ኣለዉ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ሃገር ክሳዕ መኣዝ ክትሐዝን ክሳዕ መኣዝከ ሳዕሪ ዂሉ መሮር ኪነቅጽ እዮ ንሳቶም፡ መወዳእታና ኣይኪርእን እዩ፡ ስለ ዝበሉ፡ ብሰሪ እከይ እቶም ኣብኣ ዚነብሩስ እንስሳን ኣዕዋፍን ይጠፍኡ ኣለው። |