Jeremiah 12:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ምድሪ ብኽፍኣት እቶም ነበርቲ ኽሳዕ መዓስ ኪሓዝንን ተኽሊ ዅሉ ግራትን ኪነቅጽ እዩ፧ እቶም እንስሳታት ተበሊዖም እተን ኣዕዋፍ ድማ፤ ምኽንያቱ፥ ናይ መወዳእታ መወዳእታና ኣይክርእዮን እዩ ኢሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሚ​ኖ​ሩ​ባት ሰዎች ክፋት ምድ​ሪቱ የም​ታ​ለ​ቅ​ሰ​ውና የዱሩ ሣርስ ሁሉ የሚ​ደ​ር​ቀው እስከ መቼ ነው? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍጻ​ሜ​ያ​ች​ንን አያ​ይም ብለ​ዋ​ልና እን​ስ​ሶ​ችና ወፎ​ችም ጠፍ​ተ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድሪቱ የምታለቅሰው፥ የአገሩ ሣርስ ሁሉ የሚደርቀው እስከ መቸ ነው? የተቀመጡባት ሰዎች። ፍጻሜያችንን አያይም ብለዋልና ስለ ክፋታቸው እንስሶችና ወፎች ጠፍተዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድሪቱ የምታለቅሰው፥ የአገሩ እጽዋት ሁሉ የሚደርቀው እስከ መቼ ነው? የተቀመጡባት ሰዎች፦ “ፍጻሜያችንን አያይም” ብለዋልና ስለ ክፋታቸው እንስሶችና ወፎች ተጠራርገው ጠፍተዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢታይ መላናዌነ ደምባ ኡባን ዶሌዳ ማታይ ሹላናዌ አዉደ ጋካናሴ? ቢታን ደእያ አሳ ኢታተ ድራዉ፥ ዶአይነ ካፉ ዉሬዳ። ሄዋ ቦላካ አሳቱ፥ “ጾሳይ ኑን ኦያዋ ደመና” ያጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biittay melanawenne dembbaa ubbaan doleedda maatay shullanawe awude gakkanaassee? Biittan de'iyaa asaa iitatetsaa diraw, do'aynne kafuu wureedda. Hewaa bollakka asatuu, «S'oossay nuuni ootsiyaawaa demmenna» yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iray dhayiin biittay ayde gakkanaas melanee? Maataykka ayde gakkanaas melanee? Asaa iitateththaafe dendidayssan medosatinne kafoti dhayda. Hessa bollaka asay, «GODAY nuni ooththizayssa demmenna» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢራይ ዪን ቢታይ ኣይዴ ጋካናስ ሜላኔ? ማታይካ ኣይዴ ጋካናስ ሜላኔ? ኣሳ ኢታቴፌ ዴንዲዳይሳን ሜዶሳቲኔ ካፎቲ ይዳ። ሄሳ ቦላካ ኣሳይ፥ «ጎዳይ ኑኒ ኦዛይሳ ዴሜና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቢታይ እራ ይድ ቆሄታናይ፥ ደንባን ደእያ ማታይ መላናይ አዉደ ጋካናሴ? አሳ ኢታተ ጋሶን፥ ዶእነ ካፎይ ዉርስ። አሳይ ቃስ፥ “ጎዳይ ኑ ኦያባ ደመና” ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biittay ira dhayidi qohetannay, denban de7iya maatay melanay awude gakanaasee? Asaa iitatethaa gaason, do7inne kafoy wuris. Asay qassi, “Goday nu oothiyaba demmenna” yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድሪቱ በዝናብ ዕጦት የምትጐዳው፣ የሜዳውም ሣር ሁሉ በድርቅ የሚመታው እስከ መቼ ነው? ከነዋሪዎቿ ክፋት የተነሣ፣ እንስሳትና አዕዋፍ ጠፍተዋል፤ ደግሞም ሕዝቡ፣ “በእኛ ላይ የሚሆነውን አያይም” ብለዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኛ የምናደርገውን ሁሉ እግዚአብሔር አያይም” ከሚሉት ሕዝባችን ክፋት የተነሣ፥ ምድራችንን ድርቅ የሚያጠቃውና በየመስኩ ያለውስ ሣር እንደ ደረቀ የሚቀረው እስከ መቼ ነው? በዚህም ምክንያት እንስሶችና ወፎች ሁሉ ተጠራርገው ጠፍተዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምድሪ እትበኪ ኽሳዕ መኣዝ እያ? ሳዕሪ በረኻኸ ኽሳዕ መኣዝ እዩ ዝነቅፅ? ንሳቶም ‘መወዳእታና ኣይፈልጥን’ ብምባሎም፥ ብሰንኪ ኽፍኣት እቶም ኣብኣ ዝነብሩ ህዝቢ፥ እንስሳን ኣዕዋፍን ይጠፍኡ ኣለዉ።”
Amharic Tigrinya 2011 እታ ሃገር ክሳዕ መኣዝ ክትሐዝን ክሳዕ መኣዝከ ሳዕሪ ዂሉ መሮር ኪነቅጽ እዮ ንሳቶም፡ መወዳእታና ኣይኪርእን እዩ፡ ስለ ዝበሉ፡ ብሰሪ እከይ እቶም ኣብኣ ዚነብሩስ እንስሳን ኣዕዋፍን ይጠፍኡ ኣለው።