Jeremiah 12:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ብዛዕባ እቶም ንህዝበይ እስራኤል ዘውረስክዎ ርስቲ ዚትንክፉ ዅሎም እኩያት ጎረቤተይ ከምዚ ይብል። እንሆ፡ ካብ ምድሮም ካብ ሱሮም ክምንጥሎም፡ ንቤት ይሁዳ ድማ ካብ ማእከሎም ክምንጥሎ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሕ​ዝቤ ለእ​ስ​ራ​ኤል ያወ​ረ​ስ​ሁ​ትን ርስት ለሚ​ነ​ኩት ክፉ​ዎች ጎረ​ቤ​ቶች ሁሉ እን​ዲህ ይላ​ልና፥ “እነሆ ከም​ድ​ራ​ቸው እነ​ቅ​ላ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ የይ​ሁ​ዳ​ንም ቤት ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸው እነ​ቅ​ለ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ለሕዝቤ ለእስራኤል ያወረስሁትን ርስት ለሚነኩት ክፉዎች ጐረቤቶች ሁሉ እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ ከምድራቸው እነቅላቸዋለሁ፥ የይሁዳንም ቤት ከመካከላቸው እነቅለዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ለሕዝቤ ለእስራኤል ያወረስሁትን ርስት ለሚነኩት ክፉዎች ጎረቤቶች ሁሉ እንዲህ ይላልና፦ “እነሆ፥ ከምድራቸው እነቅላቸዋለሁ፥ የይሁዳንም ቤት ከመካከላቸው እነቅለዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ታ አሳቶ እስራኤላቶ እሜዳ ቢታ ኦይቄዳ፥ ታ ኢታ ሾሮ ካዉተቱዋ ግዶፐ፥ ታን ኡንቱንታ ኡንቱንቱ ቢታፐ ቆላና። ቃይ ይሁዳ አሳቱዋካ ኡንቱንቱ ግዶፐ አሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani ta asatoo Israa'elatoo immeedda biittaa oyk'k'eedda, ta iita shooro kawutetsatuwaa gidooppe, taani unttuntta unttunttu biittappe d'ok'ollana. K'ay Yihudaa asatuwaakka unttunttu giddoppe ashana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Tani ta dere Isra7eeles immida xinxxo biitta oykkiza iita shoorota tani istta istta biittafe dhoqallana. Qasse Yuhuda asatakka istta giddofe dhoqallana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታኒ ታ ዴሬ ኢስራኤሌስ ኢሚዳ ጺንጾ ቢታ ኦይኪዛ ኢታ ሾሮታ ታኒ ኢስታ ኢስታ ቢታፌ ቃላና። ቃሴ ዩሁዳ ኣሳታካ ኢስታ ጊዶፌ ቃላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ ታ አሳ፥ እስራኤለስ፥ እምዳ ቢታ ኦይክዳ፥ ኢታ ሾሮ ካዎተታ ኤንታ ቢታፈ ሾዳና። ቃስ ይሁዳ አሳ ኤንታ ግዶፈ ከሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani ta asaa, Isra7eeles, immida biitta oykida, iita shooro kawotethata enta biittafe shoddana. Qassi Yihuda asaa enta giddofe kessana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ለሕዝቤ ለእስራኤል የሰጠሁትን ርስት የሚይዙትን ክፉ ጎረቤቶቼን ሁሉ ከምድራቸው እነቅላቸዋለሁ፤ የይሁዳንም ቤት ከመካከላቸው እነቅላለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ለሕዝቤ ለእስራኤል የሰጠኋቸውን ምድር ስላጠፉት ስለ እስራኤል ጐረቤቶችም የምናገረው ነገር አለኝ፤ እነዚያን ክፉ ሕዝቦች ከየአገራቸው ነቃቅዬ እወስዳቸዋለሁ፤ የይሁዳንም ሕዝብ ከመካከላቸው መንጥቄ አወጣቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ንህዝበይ እስራኤል ዘውረስክዎም ርስቲ ንዝነኽኡ ዅሎም ክፉኣት ጐረባብቲ፥ ካብ ምድሮም ክነቕሎም እየ። ንቤት ይሁዳውን ካብ ማእኸሎም ክነቕሎ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ብዛዕባ እቶም ነቲ ንህዝበይ እስራኤል ዘረስቴኽዎ ርስቲ ዚነኽኡ ዂሎም ክፉኣት ጐረባብተይ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ካብ ሃገሮም ክምንቊሶም፡ ንቤት ይሁዳ ድማ ካብ ማእከሎም ክምንቊሳ እየ።