Jeremiah 12:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰይፊ እግዚኣብሄር ካብ ሓደ ጫፍ እታ ምድሪ ኽሳዕ እቲ ኻልእ ጫፍ እታ ምድሪ ኺጠፍእ እዩ እሞ፡ ኣጥፋእቲ ኣብ በረኻ ኣብ ኵሉ በረኻ መጺኦም ኣለዉ፣ ስጋ እውን ሰላም ኣይኪህልዎን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወራዶች ወደ ዱር ሁሉ መጥተዋል፤ የእግዚአብሔር ሰይፍ ከምድር ዳር ጀምሮ እስከ ምድር ዳር ድረስ ይበላልና፤ ለሥጋ ለባሽ ሁሉ ሰላም የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በወናዎች ኮረብቶች ሁሉ ላይ በዝባዦች መጥተዋል፥ የእግዚአብሔር ሰይፍ ከምድር ዳር ጀምሮ እስከ ምድር ዳር ድረስ ይበላልና፤ ለሥጋ ለባሽ ሁሉ ሰላም የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በምድረ በዳ ባሉ በተራቈቱ ኮረብቶች ሁሉ ላይ በዝባዦች መጥተዋል፥ የጌታ ሰይፍ ከምድር ዳር ጀምሮ እስከ ምድር ዳር ድረስ ይበላልና፤ ለሥጋ ለባሽ ሁሉ ሰላም የለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባዙዋን አያይነ ባይና ቃ ደረቱዋ ኡባ አደ፥ ቦንቂያዋንቱ ዬድኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳ ማሻይ ቢታ ሀ ጋጻፐ ህን ጋጻ ጋካናዉ ሜዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ኦንነ ሳሮ አታናዉ ዳንዳየና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bazzuwaan ayaynne bayinna d'ok'k'a deretuwaa ubbaa aad'd'iidde, bonk'k'iyaawanttu yeeddino; ayaw gooppe, Med'inaa Godaa mashshay biittaa ha gas'aappe hini gas'aa gakkanaw meedda. Hewaa diraw, ooninne saro attanaw danddayenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bazzon diza zumbullata bollafe dhayssizayti yaana; gaasoykka GODAA mashshay biitta ha gaxaappe he gaxa gakkanaas maana. Hessa gishshas oonikka attanaas dandayenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባዞን ዲዛ ዙምቡላታ ቦላፌ ይሲዛይቲ ያና፤ ጋሶይካ ጎዳ ማሻይ ቢታ ሃ ጋጻፔ ሄ ጋጻ ጋካናስ ማና። ሄሳ ጊሻስ ኦኒካ ኣታናስ ዳንዳዬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | መላ ቢታን ደእያ አይኮካ ባይና ደረ ካንድ፥ ቦንቀይሳት ይዶሶና። ጎዳ ማሻይ ቢታ ሀ ጋፃፐ ያ ጋፃ ጋካናዉ ምስ። ሄሳ ግሾ፥ ኦንካ ሳሮ አታናዉ ዳንዳኤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mela biittan de7iya aykoka bayna dere kanthidi, bonqeysati yidosona. Godaa mashshay biitta ha gaxape ya gaxaa gakanaw mis. Hessa gisho, oonika saro attanaw danda7enna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምድረ በዳ ባሉት ወና ኰረብቶች ላይ፣ አጥፊዎች ይሰማራሉ፤ የእግዚአብሔር ሰይፍ ከምድር ጫፍ እስከ ምድር ጫፍ፣ አንዳች ሳያስቀር ይበላል፤ የሚተርፍም የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በረሓማ ከሆነው ከባዶ ተራራ አጥፊዎች ይመጣሉ፤ የእግዚአብሔር ሰይፍ ሀገሪቱን ከዳር እስከ ዳር ስለሚያጠፋ አንድም ሰው አይድንም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ምድረ በዳ ናብ ዘለዉ፥ ዑና ዀረብታታት ዘረፍቲ ተዋፈሩ፤ ሰይፊ እግዚኣብሄር ካብ ሓደ ወሰን፥ ክሳዕ እቲ ሓደ ወሰን ምድሪ ይበልዕ ኣሎሞ፥ ንዅሉ ስጋ ዝለበሰ ሰላም የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ኲሉ ዂርባታት ምድረ በዳ ወረርቲ ተፈነዉ፡ ሰይፊ እግዚኣብሄር ካብቲ ሓደ ወሰን እታ ሃገር ክሳዕ እቲ ሓደ ወሰና ይጐምድ ኣሎ እሞ፡ ስጋ ንዝለበሰ ዂሉ ሰላም የልቦን። |