Jeremiah 12:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በረኻ ገይሮምዋ፡ በረኻ ኽትከውን ከላ፡ ንዓይ ትሓዝነለይ። ሃገር ብምልእታ ተበላሽያ ኣላ፣ ምኽንያቱ ኣብ ልቡ ዝወስዶ ሰብ ስለዘየለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም ለፍጹም ጥፋት ሆናለች፤ ስለ እኔም ምድር ሁሉ ባድማ ሆናለች፤ በልቡም የሚያኖራት የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባድማ አድርገውታል፥ ፈርሶም ወደ እኔ ያለቅሳል፤ ምድር ሁሉ ባድማ ሆናለች በልቡም የሚያስባት የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባድማ አድርገውታል፥ ፈርሶም ወደ እኔ ያለቅሳል፤ ምድር ሁሉ ባድማ ሆናለች በልቡም የሚያስባት ማንም የለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ቢታይ ባዪደ ኦጼዳ፤ ታ ስንን መላነ አይነ ባይናዋ ግዴዳ። ቃረትያዌ ባይና ድራዉ፥ ሙለ ቢታይካ ባዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He biittay bayiide os's'eedda; ta sintsan melanne ayinne baynawaa gideedda. K'arettiyaawe bayinna diraw, mule biittaykka bayeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He biittay ta sinththan bazzo, bulanne mela biitta gidana; izis qoppizay baynda gishshas biittaya bazzo gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ቢታይ ታ ሲንን ባዞ፥ ቡላኔ ሜላ ቢታ ጊዳና፤ ኢዚስ ቆፒዛይ ባይንዳ ጊሻስ ቢታያ ባዞ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቢታይ ኢትድ ኦፅስ፤ ታ ስንን መላነ ባይሳ ግድስ። ቃተይ ባይና ግሾ ቢታይ ኩመ ኢትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He biittay iitidi oxis; ta sinthan melanne baysa gidis. Qadhetey bayna gisho biittay kumethi iitis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በፊቴ ባድማ፣ ደረቅና ወና ይሆናል፤ መላዪቱም ምድር ጠፍ ትሆናለች፤ ስለ እርሷ የሚገድደው የለምና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምድረ በዳም ስላደረጉአት በፊቴ ባድማ ሆናለች፤ አገሪቱ በሙሉ ወደ በረሓነት ተለውጣለች፤ ስለ እርስዋም የሚገደው አንድ እንኳ የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣባደምዋ፤ ኵላ ባዲማስ ኣብ ቅድመይ ትሓዝን ኣላ፤ ብዛዕባኣ ብልቡ ዝግደስ ሓደ እኳ ስለ ዘየለ ኸዓ፥ እታ ሃገር ብምልእታ ምድረ በዳ ኾነት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣባደምዋ፡ ኵላ ባዲማስ ኣብ ቅድመይ ትሐዝን ኣላ። ሓደ እኳ ኣብ ልቡ ዜስተዋድዮ ስለ እተሳእነ፡ እታ ሃገር ብዘላ ባደመት። |