Jeremiah 11:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ከምዚ በለኒ፡ እዚ ዅሉ ቓላት እዚ ኣብ ከተማታት ይሁዳን ኣብ ጎደናታት የሩሳሌምን ኣበስሮ እሞ፡ ቃል እዚ ኪዳን እዚ ስምዑ እሞ ግበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፥ “ይህችን ቃል ሁሉ በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም አደባባይ ተናገር፤ እንዲህም በል፦ የዚህን ቃል ኪዳን ቃል ስሙ፤ አድርጉትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ። ይህችን ቃል ሁሉ በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም አደባባይ ተናገር፥ እንዲህም በል። የዚህን ቃል ኪዳን ቃል ስሙ አድርጉትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም እንዲህ አለኝ፦ “እነዚህን ቃላት ሁሉ በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም አደባባይ ተናገር፥ እንዲህም በል፦ የዚህን ቃል ኪዳን ቃላት ስሙ አድርጉትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ታዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀዋ ታ ቃላ ኡባ ይሁዳ ካታማቱዋንነ የሩሳላመ ኦገቱዋን ሀዋዳን ያጋደ አዋያ፤ ‘ሀ ጫቁዋ ቃላ ስስተ፤ አ ካልተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday taw hawaadan yaageedda; «Hawaa ta k'aalaa ubbaa Yihudaa katamatuwaaninne Yerusaalame ogetuwaan hawaadan yaagaade awaaya; ‹Ha c'aak'uwaa k'aalaa sisite; Aa kaallite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY taas, «Hayssa ta qaala ubbaa Yuhuda katamataninne Yerusalaame ogetan, ‹Ha caaqo qaala siyite; siyidi iza kaallite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ታስ፥ «ሃይሳ ታ ቃላ ኡባ ዩሁዳ ካታማታኒኔ ዬሩሳላሜ ኦጌታን፥ ‹ሃ ጫቆ ቃላ ሲዪቴ፤ ሲዪዲ ኢዛ ካሊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታኮ፥ “ሀ ቃላታ ኡባ ይሁዳ ካታማታንነ የሩሳላመ ኦገታን ሀይሳዳ ያጋዳ አዋጃ፦ ‘ሀ ጫቆ ቃላ ስእተ፤ እያ ካልተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday taako, “Ha qaalata ubbaa Yihuda katamataninne Yerusalaame ogetan haysada yaagada awaaja: ‘Ha caaqo qaala si7ite; iya kaallite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፤ “ይህን ቃል ሁሉ በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም አደባባዮች ተናገር፤ እንዲህም በል፤ ‘የዚህን ኪዳን ቃል ስሙ፤ አድርጉትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያን በኋላም እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ወደ ይሁዳ ከተሞችና ወደ ኢየሩሳሌም መንገዶች ሄደህ ቃል ኪዳኔን እንዲያዳምጡና ትእዛዞቼን እንዲፈጽሙ በማሳሰብ ቃሌን ዐውጅላቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እግዚኣብሄር “ናብ ከተማታት ይሁዳን፥ ናብ ኣደባባያት ኢየሩሳሌምን ኪድ። ንትእዛዝ ኪዳነይ ክሰምዕዎን ክፍፅምዎን ኣውጀሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከኣ፡ ነዚ ዂሉ ቓላት እዚ ኣብ ከተማታት ይሁዳን ኣብ ኣደባባይት የሩሳሌምን ከምዚ ኢልካ ኣውጆ፡ በለኒ፡ ንቓላት እዚ ኺዳን እዚ ስምዕዎ ግበርዎ ድማ። |