Jeremiah 11:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ከምዚ በለኒ፡ እዚ ዅሉ ቓላት እዚ ኣብ ከተማታት ይሁዳን ኣብ ጎደናታት የሩሳሌምን ኣበስሮ እሞ፡ ቃል እዚ ኪዳን እዚ ስምዑ እሞ ግበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ዲህ አለኝ፥ “ይህ​ችን ቃል ሁሉ በይ​ሁዳ ከተ​ሞ​ችና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም አደ​ባ​ባይ ተና​ገር፤ እን​ዲ​ህም በል፦ የዚ​ህን ቃል ኪዳን ቃል ስሙ፤ አድ​ር​ጉ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ። ይህችን ቃል ሁሉ በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም አደባባይ ተናገር፥ እንዲህም በል። የዚህን ቃል ኪዳን ቃል ስሙ አድርጉትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም እንዲህ አለኝ፦ “እነዚህን ቃላት ሁሉ በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም አደባባይ ተናገር፥ እንዲህም በል፦ የዚህን ቃል ኪዳን ቃላት ስሙ አድርጉትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ታዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀዋ ታ ቃላ ኡባ ይሁዳ ካታማቱዋንነ የሩሳላመ ኦገቱዋን ሀዋዳን ያጋደ አዋያ፤ ‘ሀ ጫቁዋ ቃላ ስስተ፤ አ ካልተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday taw hawaadan yaageedda; «Hawaa ta k'aalaa ubbaa Yihudaa katamatuwaaninne Yerusaalame ogetuwaan hawaadan yaagaade awaaya; ‹Ha c'aak'uwaa k'aalaa sisite; Aa kaallite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye GODAY taas, «Hayssa ta qaala ubbaa Yuhuda katamataninne Yerusalaame ogetan, ‹Ha caaqo qaala siyite; siyidi iza kaallite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ታስ፥ «ሃይሳ ታ ቃላ ኡባ ዩሁዳ ካታማታኒኔ ዬሩሳላሜ ኦጌታን፥ ‹ሃ ጫቆ ቃላ ሲዪቴ፤ ሲዪዲ ኢዛ ካሊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ታኮ፥ “ሀ ቃላታ ኡባ ይሁዳ ካታማታንነ የሩሳላመ ኦገታን ሀይሳዳ ያጋዳ አዋጃ፦ ‘ሀ ጫቆ ቃላ ስእተ፤ እያ ካልተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday taako, “Ha qaalata ubbaa Yihuda katamataninne Yerusalaame ogetan haysada yaagada awaaja: ‘Ha caaqo qaala si7ite; iya kaallite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፤ “ይህን ቃል ሁሉ በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም አደባባዮች ተናገር፤ እንዲህም በል፤ ‘የዚህን ኪዳን ቃል ስሙ፤ አድርጉትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያን በኋላም እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ወደ ይሁዳ ከተሞችና ወደ ኢየሩሳሌም መንገዶች ሄደህ ቃል ኪዳኔን እንዲያዳምጡና ትእዛዞቼን እንዲፈጽሙ በማሳሰብ ቃሌን ዐውጅላቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እግዚኣብሄር “ናብ ከተማታት ይሁዳን፥ ናብ ኣደባባያት ኢየሩሳሌምን ኪድ። ንትእዛዝ ኪዳነይ ክሰምዕዎን ክፍፅምዎን ኣውጀሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከኣ፡ ነዚ ዂሉ ቓላት እዚ ኣብ ከተማታት ይሁዳን ኣብ ኣደባባይት የሩሳሌምን ከምዚ ኢልካ ኣውጆ፡ በለኒ፡ ንቓላት እዚ ኺዳን እዚ ስምዕዎ ግበርዎ ድማ።