Jeremiah 11:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ እበጽሖም ኣለኹ። እቶም መንእሰያት ብሰይፊ ክሞቱ እዮም፤ ኣወዳቶምን ኣዋልዶምን ብጥሜት ክሞቱ እዮም፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ በመዓት እጐበኛቸዋለሁ፤ ጐበዛዝቶቻቸው በሰይፍ ይሞታሉ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውም በራብ ይሞታሉ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጎበዛዝቶቻቸው በሰይፍ ይሞታሉ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውም በራብ ይሞታሉ፤ በምጐበኛቸውም ዓመት በዓናቶት ሰዎች ላይ ክፉ ነገር አመጣባቸዋለሁና ማንም ከእነርሱ የሚቀር የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ እቀጣቸዋለሁ፤ ጉልማሶቻቸው በሰይፍ ይሞታሉ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውም በራብ ይሞታሉ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ኡንቱንታ ሙራና። ኡንቱንቱ ዎዳላቱ ማሻን ሀይቃና፤ ኡንቱንቱ ማጫ ናናቱነ አቱማ ናናቱ ኮሻን ሀይቃና፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani unttuntta murana. Unttunttu wodallatuu mashshaan hayk'k'ana; unttunttu mac'c'a naanatuunne attuma naanatuu koshan hayk'k'ana; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqqama GODAY, «Tani istta qaxxayana; istta naateththa nayti mashshan hayqqana; istta macca naytinne attuma nayti koshan hayqqana; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ታኒ ኢስታ ቃጻያና፤ ኢስታ ናቴ ናይቲ ማሻን ሃይቃና፤ ኢስታ ማጫ ናይቲኔ ኣቱማ ናይቲ ኮሻን ሃይቃና፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ታ ኤንታ ሴራና፤ ኤንታ ፓንት ማሻን ሀይቃና፤ ኤንታ ማጫ ናይትነ አደ ናይት ኮሻን ሀይቃና፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees: “Ta enta seerana; enta panthati mashshan hayqana; enta macca naytinne adde nayti koshan hayqana; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘እነሆ እኔ እቀጣቸዋለሁ፤ ጕልማሶቻቸው በሰይፍ፣ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውም በራብ ይሞታሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኔ ራሴ እቀጣቸዋለሁ፤ ጐልማሶቻቸው በሰይፍ ያልቃሉ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውም በራብ ይሞታሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ክቐፅዖም እየ፤ ኣጓብዞም ብሰይፊ፥ ኣወዳቶምን ኣዋልዶምን ከዓ ብጥሜት ክሞቱ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፡ እንሆ፡ ክቐስፎም እየ፡ ኣባጽሖም ብሰይፊ፡ ኣወዳቶምን ኣዋልዶምን ከኣ ብጥሜት ኪሞቱ እዮም። |