Jeremiah 11:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ እተኸለኩም እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ብሰንኪ እቲ ቤት እስራኤልን ቤት ይሁዳን ንበዓል ብዕጣን ብምስዋእ ንዓይ ንኼቘጥዑኒ ዝገበርዎ ክፉእ ብዛዕባኹም ተዛሪቡ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለበ​ዓ​ልም በማ​ጠ​ና​ቸው ያስ​ቈ​ጡኝ ዘንድ ለራ​ሳ​ቸው ስለ ሠሩ​አት ስለ እስ​ራ​ኤ​ልና ስለ ይሁዳ ቤት ክፋት የተ​ከ​ለሽ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክፉን ነገር ተና​ግ​ሮ​ብ​ሻል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለበኣልም በማጠናቸው ያስቈጡኝ ዘንድ ለራሳቸው ስለ ሠሩአት ስለ እስራኤልና ስለ ይሁዳ ቤት ክፋት የተከለሽ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ክፉን ነገር ተናግሮብሻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለበዓልም በማጠናቸው አስቈጡኝ፥ ለራሳቸው ስለ ሠሩአት ስለ እስራኤልና ስለ ይሁዳ ቤት ክፋት የተከለሽ የሠራዊት ጌታ ክፉን ነገር ተናግሮብሻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን፥ ህንተና ቶኬዳ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ህንተ ቦላ ኢታባ አሀናዉ አዋያድ። አያዉ ጎፐ፥ እስራኤልያ አሳቱነ ይሁዳ አሳቱ ባኣላዉ እጻና ጩዋዪደ፥ ታና ይሎዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani, hinttena tokkeedda Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hintte bolla iitabaa ahanaw awaayaad. Ayaw gooppe, Israa'eeliyaa asatuunne Yihudaa asatuu Ba'aalaw is'aanaa c'uwayiide, taana yiloyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Isra7eele asatinne Yuhuda asati Ba7aales exaane cuwasidi tana yiillosida gishshas inttena tokkida Ubbaafe Wolqqama GODAY intte bolla iita miish ehanaas awajjadis» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስራኤሌ ኣሳቲኔ ዩሁዳ ኣሳቲ ባኣሌስ ኤጻኔ ጩዋሲዲ ታና ዪሎሲዳ ጊሻስ ኢንቴና ቶኪዳ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ኢንቴ ቦላ ኢታ ሚሽ ኤሃናስ ኣዋጃዲስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ፥ ህንተና ቶክዳ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ ህንተ ቦላ ኢታባ ኤሀናዉ አዋጃስ። እስራኤለ አሳይነ ይሁዳ አሳይ ባኣለስ እፃነ ጩይስድ ታና ይሎይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani, hintena tokida Ubbaafe Wolqaama Goday, hinte bolla iitabaa ehanaw awaajas. Isra7eele asaynne Yihuda asay Ba7aales ixaane cuyisidi tana yiloyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤልና የያዕቆብ ቤት ለበኣል በማጠን ባደረጉት ክፋት ስላስቈጡኝ፣ አንቺን የተከለሽ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ክፉ ነገር ዐውጆብሻል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ የሠራዊት አምላክ ነኝ፤ እናንተ የይሁዳና የእስራኤል ሕዝብ እኔ እንደ ተከልኩት ዛፍ ናችሁ፤ ነገር ግን በዓል ተብሎ ለሚጠራው ጣዖት መሥዋዕት በማቅረባችሁ አስቈጣችሁኝ፤ ስለዚህ አሁን ጥፋትን አመጣባችኋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቤት እስራኤልን ቤት ያእቆብን፥ ንጣዖት ብምዕጣን ብዝገብርዎ ኽፍኣት ስለ ዘቘጥዑኒ፥ ንኣኺ ዝተኸለ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ክፋእ ነገር ተናገረልኪ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ብጽቡቕ ፍረ እተሰለመት ልምዕቲ ኣውልዕ፡ ኢሉ ሰመየካ። እቲ ዝተኸለካ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ብሰሪ እቲ ናይ ቤት እስራኤልን ናይ ቤት ይሁዳን ንበዓል እናዐጠኑ ዘቘጥዑኒ ንጒድኣቶም ዝገበርዎ እከይ፡ መዓት ኪወርደካ መደበ እሞ፡ ብብርቱዕ ህማም ታዕታዕ ድማ ብሓዊ ኣንደዳ፡ ጨናፍራውን ሞዂ በለ።