Jeremiah 11:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳ ንብዙሓት ኣኽቢራ፡ እቲ ቅዱስ ስጋ ድማ ካባኻትኩም ሓሊፉ፡ ኣብ ቤተይ እንታይ ደስ ኢሉኒ፧ ክፉእ እንተገበርካ ሕጉስ ኢኻ ማለት እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወዳጄ በቤቴ ውስጥ ለምን ርኵሰትን አደረገች? ስእለት ወይም የተቀደሰ ሥጋ ክፋትሽን ከአንቺ ያስወግዳልን? ወይስ በእነዚህ ታመልጫለሽን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወዳጄ በቤቴ ውስጥ ምን አላት? ስእለት ወይም የተቀደሰ ሥጋ ክፋትሽን ከአንቺ ያስወግዳልን? ወይስ በእነዚህ ታመልጫለሽን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ክፋትን አብዝታ በመሥራትዋ ወዳጄ በቤቴ ውስጥ ምን አላት? የተቀደሰ ሥጋ ክፋትሽን ከአንቺ ያስወግዳልን? ከዚያም ደስተኛ ትሆኛለሽን?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ዳሮቱዋና ባረ ኢታ ማቁዋ ማቀትደ ታ ሲቅያ አሳይ ታ ጌሻ ጎልያን ቤታናዉ በሲ? ህንተ ህንተ ኢታ ኦሱዋ ኦሽን፥ ያርሸቴዳ መህያ አሹ ህንተና ሙሩዋፐ አሻኔ? አሽንቶ ህንተ ናሸታና ሽን” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Darotuwaana bare iita mak'k'uwaa mak'k'ettiide ta siik'iyaa Asay ta Geeshsha Golliyaan beettanaw bessii? Hintte hintte iita oosuwaa ootsishin, yarshshetteedda mehiyaa ashuu hinttena muruwaappe ashshanee? Ashshintto hintte nashettana shin» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta siiqoya ba iitateththaa darotara qaxereththashe taassara izis aaza gaytoteththee dizay? Adineteththi woykko asho yarshoy nena qixaateppe ashshana dandayzee? Ne heytantta polada ufayettana dandayay? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ሲቆያ ባ ኢታቴ ዳሮታራ ቃጼሬሼ ታሳራ ኢዚስ ኣዛ ጋይቶቴ ዲዛይ? ኣዲኔቴ ዎይኮ ኣሾ ያርሾይ ኔና ቂጻቴፔ ኣሻና ዳንዳይዜ? ኔ ሄይታንታ ፖላዳ ኡፋዬታና ዳንዳያይ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ዳሮ አሳራ ባ ኢታ ማቁዋ ማቀታሸ፥ ታ ዶስያ ታ አሳይ፥ ታ ኬን በንታናዉ በሲ? ህንተ ህንተ ኢታ ኦሱዋ ኦሽን፥ ያርሸትዳ መህያ አሾይ ህንተና ሴራፐ አሻኔ? ሄሳ ግድያኮ ህንተ ኡፋይታናሽን” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Daro asaara ba iita maquwa maqetashe, ta dosiya ta asay, ta keethan bentanaw bessii? Hinte hinte iita oosuwa oothishin, yarshetida mehiya ashoy hintena seerape ashshanee? Hessa gidiyako hinte ufaytanashin” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ወዳጄ፣ ከብዙዎች ጋር ተንኰሏን እየሸረበች፣ በቤቴ ውስጥ ምን ጕዳይ አላት? ስእለት ወይም የመሥዋዕት ሥጋ ቅጣትሽን ሊያስቀርልሽ ይችላልን? እነዚህንስ በመፈጸም፣ ደስተኛ መሆን ትችያለሽን?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ እንዲህ እንድላቸው ነገረኝ፦ “እናንተ እኔ የምወዳችሁ ሕዝብ ናችሁ፤ ነገር ግን እንደእነዚህ ያሉ ክፉ ነገሮችን እያደረጋችሁ በዚህ በቤተ መቅደሴ ውስጥ ልትገኙ አይገባም፤ የምታቀርቡልኝም የእንስሶች መሥዋዕት ከጥፋት አይጠብቃችሁም፤ ስለዚህ በቤተ መቅደሴ ውስጥ መደሰታችሁን አቁሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፈታዊተይ ክፍኣት እናገበረትስ፥ ኣብ ገዛይ እንታይ ኣለዋ? መብፅዓን ዝተቐደሰ ስጋን፥ ቅፅዓትኪ ኸርሕቐልኪዶ ይኽእል? ወይ በዚኣቶም እተምልጢዶ ይመስለኪ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፈታውየይ ግብሪ እከይ እናገበረስ ኣብ ቤተይ እንታይ ኣለዎ መብጽዓን እተቐደሰ ስጋንዶ እከይካ የርሕቐልካ እዩ ብምንታይ ደኣ ትሕጐስ ኣሎኻ |