Jeremiah 11:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ይሁዳ፡ ከከም ብዝሒ ከተማታትኪ ኣማልኽትኺ ነበሩ። ከከም ብዝሒ ጎደናታት ኢየሩሳሌም ድማ ነቲ ሕፍረት መሰውኢታት፡ ትኪ ንበዓል ንምልዓል መሰውኢታት ኣቖምካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይሁዳ ሆይ! አማልክትህ እንደ ከተሞችህ ቍጥር እንዲሁ ናቸው፤ እንደ ኢየሩሳሌምም መንገዶች ቍጥር ለነውረኛ ነገር ለበዓል ታጥኑባቸው ዘንድ መሠዊያዎችን አድርጋችኋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይሁዳ ሆይ፥ አማልክትህ እንደ ከተሞችህ ቍጥር እንዲሁ ናቸው፤ እንደ ኢየሩሳሌምም መንገዶች ቍጥር ለነውረኛ ነገር መሠዊያ፥ እርሱም ለበኣል ታጥኑበት ዘንድ መሠዊያ፥ አድርጋችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁዳ ሆይ! አማልክትህ እንደ ከተሞችህ ቍጥር እንዲሁ ናቸው፤ እንደ ኢየሩሳሌምም መንገዶች ቍጥር ለአሳፋሪ ነገር መሠዊያዎችን ሠርታችኋል፥ እነርሱም ለበዓል የምታጥኑባቸው መሠዊያዎች ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ፥ ይሁዳ አሳቶ፥ ህንተ ጾሳቱ ህንተ ካታማቱዋ ኬሻ ጮራ። ቃይ ባኣላ ግያ ሄ ዬላ ጾሳዉ እጻና ጩዋያናዉ ህንተ ኤሴዳ ያርሽያ ሳአቱ የሩሳላመ ኦገቱዋ ኬሻ ጮራ’ ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo, Yihudaa asatoo, hintte s'oossatuu hintte katamatuwaa keeshshaa c'ora. K'ay Ba'aala giyaa he yeella s'oossaw is'aanaa c'uwayanaw hintte esseedda yarshshiyaa sa'atuu Yerusaalame ogetuwaa keeshshaa c'ora› yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intteno Yuhuda asatoo! Intte xoossati intte katamata keena cora. Qasse Ba7aale geetettiza he yeellachchiza xoossas exaane cuwasanaas intte essida yarshizasohoti Yerusalaame ogeta keena cora› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴኖ ዩሁዳ ኣሳቶ! ኢንቴ ጾሳቲ ኢንቴ ካታማታ ኬና ጮራ። ቃሴ ባኣሌ ጌቴቲዛ ሄ ዬላቺዛ ጾሳስ ኤጻኔ ጩዋሳናስ ኢንቴ ኤሲዳ ያርሺዛሶሆቲ ዬሩሳላሜ ኦጌታ ኬና ጮራ› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ፥ ይሁዳ አሳዉ፥ ህንተ ፆሳት ህንተ ካታማታ መላ ዳሮ። ቃስ ባኣለ ጌተትያ ዬላያ ፆሳስ እፃነ ጩይሳናዉ ህንተ ጊግስያ ያርሾ በሳት የሩሳላመ ኦገታ መላ ዳሮ’ ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno, Yihuda asaw, hinte xoossati hinte katamata mela daro. Qassi Ba7aale geetetiya yeellaya xoossaas ixaane cuyisanaw hinte giigisiya yarsho bessati Yerusalaame ogeta mela daro’ yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁዳ ሆይ፤ የአማልክትህ ቍጥር የከተሞችህን ብዛት ያህል ነው፤ አሳፋሪ ለሆነው ጣዖት፣ ለበኣል ማጠኛ የሠራችኋቸው መሠዊያዎቻችሁ ብዛት የኢየሩሳሌምን መንገዶች ያህል ነው።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ሕዝብ ሆይ፥ በከተሞቻችሁ ልክ ብዙ አማልክት አሉአችሁ፤ በኢየሩሳሌምም መንገዶች ልክ አጸያፊ ለሆነው በዓል ተብሎ ለሚጠራው ባዕድ አምላክ መሥዋዕት የምታቀርቡበት ብዙ መሠዊያዎችን ሠርታችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ ይሁዳ ብዝሒ ኣማልኽትኻ ኸምቲ ብዝሒ ኸተማታትካ እዩ። ከምቲ ኣብ ኢየሩሳሌም ዘሎ ቝፅሪ መንገድታት ክንድኡ ድማ መሰውኢ ሰርሑሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ይሁዳ፡ ክንዲ እቲ ብዝሒ ኸተማታትካ ኽንድኡ ኸኣ እዩ ብዝሒ ኣማልኽትኻ። ክንዲ እቲ መገድታት የሩሳሌም ክንድኡ ድማ ንነውሪ መስውኢታት ሰሪሕካ፡ ንበዓል እትዐጥነሉ መሰውኢ እኳ ደኣ ሰሪሕካ ኢኻ እሞ፡ ከተማታት ይሁዳን ኣብ የሩሳሌም ዚነብሩን ናብቶም ዕጣን ዚዐጥኑሎም ኣምልኽቲ ኺጠርዑ ኢሎም ኪኸዱ እዮም፡ ግናከ ብጊዜ ጸበባኦምሲ ከቶ ኣይኬድሕንዎምን እዮም። |