Jeremiah 10:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብጻሕሊ እተዘርግሐ ብሩር ካብ ተርሲሽ፡ ወርቂ ድማ ካብ ኡፋዝ ይመጽእ፡ እዚ ኸኣ ዕዮ እቲ ሰራሕተኛን ኣእዳው መስራቲን እዩ፣ ሰማያውን ሐምላይን ክዳውንቶም እዩ። ኩሉ ስራሕ ተንኮለኛታት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሠ​ራ​ተ​ኛና የአ​ን​ጥ​ረኛ እጅ ሥራ የሆነ ከተ​ር​ሴስ ጥፍ​ጥፍ ብር፥ ከአ​ፌ​ዝም ወርቅ ይመ​ጣል፤ ልብ​ሳ​ቸ​ውም ሰማ​ያ​ዊና ቀይ ግምጃ ነው፤ ሁሉም የብ​ል​ሃ​ተ​ኞች ሥራ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሠራተኛና የአንጥረኛ እጅ ሥራ የሆነ ከተርሴስ ጥፍጥፍ ብር ከአፌዝም ወርቅ ይመጣል፤ ልብሳቸውም ሰማያዊና ቀይ ግምጃ ነው፥ ሁሉም የብልሃተኞች ሥራ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሞያተኛና የአንጥረኛ እጅ ሥራ የሆነ ከተርሴስ ጥፍጥፍ ብር ከአፌዝም ወርቅ ይመጣል፤ ልብሳቸውም ሰማያዊና ሐምራዊ ነው፥ ሁሉም የብልሃተኞች ሥራ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ኤቃቱ ታርሴሳፐ ዬዳ ብራንነ ኡፋዘፐ ዬዳ ዎርቃን አሌቀቴድኖ። ኡንቱንቱ ዎይንያ ኤሳነ ሳሉዋ ማላትያ መዋና ማዩዋን ካመቴድኖ። ኡንቱንቱ ኡባይ ኩሽያ ኦሱዋ ሂላቱዋን ኦሰቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He eek'atuu Tarsseesappe yeedda biraaninne Ufaazeppe yeedda work'k'aan alleek'k'etteedino. Unttunttu woyniyaa eessaanne saluwaa malatiyaa med'uwaana mayuwaan kameteeddino. Unttunttu ubbay kushiyaa oosuwaa hiillatuwaan oosetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He eeqa xoossati Tarseeseppe yida biraninne Ufaazeppe yida worqqan alleqettida. Istti woyne ushshaninne ochcha teera misatiza medhara diza may7on kamettida. Istti ubbay kushe ooso hiillatan oosettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ኤቃ ጾሳቲ ታርሴሴፔ ዪዳ ቢራኒኔ ኡፋዜፔ ዪዳ ዎርቃን ኣሌቄቲዳ። ኢስቲ ዎይኔ ኡሻኒኔ ኦቻ ቴራ ሚሳቲዛ ሜራ ዲዛ ማይኦን ካሜቲዳ። ኢስቲ ኡባይ ኩሼ ኦሶ ሂላታን ኦሴቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ኤቃት ታርሰሳ ብራንነ አፌዛ ዎርቃን አሌቀትዶሶና። ኤንቲ ኡባይ ኩሸ ሂላንቾታን ኦሰትዳ ዎይነነ ካሎሰ ዳንያ ማኡዋን ካመትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He eeqati Tarsesa biraninne Afeeza worqan alleeqetidosona. Enti ubbay kushe hiillanchotan oosetida woynenne kaalose daaniya ma7uwan kametidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የተጠፈጠፈ ብር ከተርሴስ፣ ወርቅም ከአፌዝ ይመጣል። ባለሙያውና አንጥረኛው የሠሯቸው፣ ብልኀተኞችም ያበጇቸው ሁሉ፣ ሰማያዊና ሐምራዊ ልብስ ተጐናጽፈዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምስሎቻቸው ከተርሴስ በመጣ ጥሬ ብርና ከኡፋዝ በተገኘ ወርቅ ተለብጠዋል፤ በብልኀተኞችም ሥራ አጊጠዋል፤ ጥበበኞች ሸማኔዎች በሠሩአቸውም የወይን ጠጅና ሐምራዊ ልብስ ተሸፍነዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጣዖታቶም ካብ ተርሴስ ብዝመፀ ብሩርን፥ ካብ ኦፌር ብዝመፀ ወርቅን፥ ብስራሕ ኣንጠረኛን፥ ብኢድ ብልሓተኛን ዝተገብሩ እዮም። ክዳውንቶምውን ብብልሓተኛታት ሰባት ዝተገብረ፥ ሰማያውን ቀይሕን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብስራሕ ኣንጠረኛን ብኢድ ብልሓተኛን እተገብረ ገላዕታ ብሩር ካብ ተርሲስ፡ ወርቂ ኸኣ ካብ ኡፉዝ ዘምጽእዎ እዩ። ክዳውንቶም ሰማያውን ጁኽን እዩ፡ ኲላቶም ግብሪ ብልሓተኛታት ሰብ እዮም።