Jeremiah 10:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብጻሕሊ እተዘርግሐ ብሩር ካብ ተርሲሽ፡ ወርቂ ድማ ካብ ኡፋዝ ይመጽእ፡ እዚ ኸኣ ዕዮ እቲ ሰራሕተኛን ኣእዳው መስራቲን እዩ፣ ሰማያውን ሐምላይን ክዳውንቶም እዩ። ኩሉ ስራሕ ተንኮለኛታት እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራተኛና የአንጥረኛ እጅ ሥራ የሆነ ከተርሴስ ጥፍጥፍ ብር፥ ከአፌዝም ወርቅ ይመጣል፤ ልብሳቸውም ሰማያዊና ቀይ ግምጃ ነው፤ ሁሉም የብልሃተኞች ሥራ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራተኛና የአንጥረኛ እጅ ሥራ የሆነ ከተርሴስ ጥፍጥፍ ብር ከአፌዝም ወርቅ ይመጣል፤ ልብሳቸውም ሰማያዊና ቀይ ግምጃ ነው፥ ሁሉም የብልሃተኞች ሥራ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሞያተኛና የአንጥረኛ እጅ ሥራ የሆነ ከተርሴስ ጥፍጥፍ ብር ከአፌዝም ወርቅ ይመጣል፤ ልብሳቸውም ሰማያዊና ሐምራዊ ነው፥ ሁሉም የብልሃተኞች ሥራ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ኤቃቱ ታርሴሳፐ ዬዳ ብራንነ ኡፋዘፐ ዬዳ ዎርቃን አሌቀቴድኖ። ኡንቱንቱ ዎይንያ ኤሳነ ሳሉዋ ማላትያ መዋና ማዩዋን ካመቴድኖ። ኡንቱንቱ ኡባይ ኩሽያ ኦሱዋ ሂላቱዋን ኦሰቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He eek'atuu Tarsseesappe yeedda biraaninne Ufaazeppe yeedda work'k'aan alleek'k'etteedino. Unttunttu woyniyaa eessaanne saluwaa malatiyaa med'uwaana mayuwaan kameteeddino. Unttunttu ubbay kushiyaa oosuwaa hiillatuwaan oosetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He eeqa xoossati Tarseeseppe yida biraninne Ufaazeppe yida worqqan alleqettida. Istti woyne ushshaninne ochcha teera misatiza medhara diza may7on kamettida. Istti ubbay kushe ooso hiillatan oosettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኤቃ ጾሳቲ ታርሴሴፔ ዪዳ ቢራኒኔ ኡፋዜፔ ዪዳ ዎርቃን ኣሌቄቲዳ። ኢስቲ ዎይኔ ኡሻኒኔ ኦቻ ቴራ ሚሳቲዛ ሜራ ዲዛ ማይኦን ካሜቲዳ። ኢስቲ ኡባይ ኩሼ ኦሶ ሂላታን ኦሴቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ኤቃት ታርሰሳ ብራንነ አፌዛ ዎርቃን አሌቀትዶሶና። ኤንቲ ኡባይ ኩሸ ሂላንቾታን ኦሰትዳ ዎይነነ ካሎሰ ዳንያ ማኡዋን ካመትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He eeqati Tarsesa biraninne Afeeza worqan alleeqetidosona. Enti ubbay kushe hiillanchotan oosetida woynenne kaalose daaniya ma7uwan kametidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የተጠፈጠፈ ብር ከተርሴስ፣ ወርቅም ከአፌዝ ይመጣል። ባለሙያውና አንጥረኛው የሠሯቸው፣ ብልኀተኞችም ያበጇቸው ሁሉ፣ ሰማያዊና ሐምራዊ ልብስ ተጐናጽፈዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምስሎቻቸው ከተርሴስ በመጣ ጥሬ ብርና ከኡፋዝ በተገኘ ወርቅ ተለብጠዋል፤ በብልኀተኞችም ሥራ አጊጠዋል፤ ጥበበኞች ሸማኔዎች በሠሩአቸውም የወይን ጠጅና ሐምራዊ ልብስ ተሸፍነዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጣዖታቶም ካብ ተርሴስ ብዝመፀ ብሩርን፥ ካብ ኦፌር ብዝመፀ ወርቅን፥ ብስራሕ ኣንጠረኛን፥ ብኢድ ብልሓተኛን ዝተገብሩ እዮም። ክዳውንቶምውን ብብልሓተኛታት ሰባት ዝተገብረ፥ ሰማያውን ቀይሕን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብስራሕ ኣንጠረኛን ብኢድ ብልሓተኛን እተገብረ ገላዕታ ብሩር ካብ ተርሲስ፡ ወርቂ ኸኣ ካብ ኡፉዝ ዘምጽእዎ እዩ። ክዳውንቶም ሰማያውን ጁኽን እዩ፡ ኲላቶም ግብሪ ብልሓተኛታት ሰብ እዮም። |