Jeremiah 10:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኦ ንጉስ ኣህዛብ መን ዘይፈርህካ፧ ካብ ኵሎም ለባማት ኣህዛብን ኣብ ኵለን መንግስታቶምን ከማኻ የልቦን እሞ፡ ናትካ እያ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሕዛብ ንጉሥ ሆይ! በአሕዛብ ጥበበኞች ሁሉ መካከል፥ በመንግሥታቸውም ሁሉ እንደ አንተ ያለ ስለሌለ፥ ለአንተ ክብር ይገባልና አንተን የማይፈራ ማን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአሕዛብ ንጉሥ ሆይ፥ በአሕዛብ ጥበበኞች ሁሉ መካከል በመንግሥታቸውም ሁሉ እንደ አንተ ያለ ስለሌለ፥ አንተን መፍራት ይገባልና አንተን የማይፈራ ማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአሕዛብ ንጉሥ ሆይ! በአሕዛብ ጥበበኞች ሁሉ መካከል በመንግሥታቸውም ሁሉ እንደ አንተ ያለ ስለ ሌለ፥ አንተን መፍራት ይገባልና አንተን የማይፈራ ማን ነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቤት ካዉተቱዋ ካትያዉ፥ ኔና ቦንቼናን አጋናዌ ኦኔ? ኔና ቦንቻናዉ በሴ፤ አያዉ ጎፐ፥ አዳ ኤራንቻ አሳ ግዶንነ ኡንቱንቱ ካዉተ ኡባ ግዶን ነ ማል ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeet kawutetsatuwaa Kaatiyaw, neena bonchchennaan agganawe oonee? Neena bonchchanaw bessee; ayaw gooppe, aad'd'eeda eranchcha asaa giddoninne unttunttu kawutetsaa ubbaa giddon ne mali baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeet kawoteththatas kawoo! Nees yayyonttay oonee? Nees bonchchoy bessees; gaasoykka aadho eranchchata garsaninne istta kawoteththata ubbaa garsan ne malay deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤት ካዎቴታስ ካዎ! ኔስ ያዮንታይ ኦኔ? ኔስ ቦንቾይ ቤሴስ፤ ጋሶይካ ኣ ኤራንቻታ ጋርሳኒኔ ኢስታ ካዎቴታ ኡባ ጋርሳን ኔ ማላይ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አቤት ካዎተታ ካዋዉ፥ ነና ቦንቾናይ ኦኔ? ጭንጫ አሳ ግዶንነ ኤንታ ካዎተ ግዶን ነ መል ባይና ግሾ ነዉ ቦንቾ በሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeeti kawotethata Kawaw, nena bonchonay oonee? Cinca asaa giddoninne enta kawotethaa giddon ne meli bayna gisho new boncho bessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሕዝቦች ሁሉ ንጉሥ ሆይ፤ አንተን የማይፈራ ማነው? ክብር ይገባሃልና። ከምድር ጠቢባን ሁሉ፣ ከመንግሥቶቻቸውም ሁሉ መካከል፣ እንደ አንተ ያለ የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የመንግሥታት ሁሉ ንጉሥ ስለ ሆንክ አንተን የማይፈራ ማን ነው? በአሕዛብ ጠቢባንም ሆነ በንጉሦቻቸው መካከል አንተን የሚመስል ስለሌለ ክብር ይገባሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣታ ንጉስ ኣህዛብ፥ ክትከብር ይግብአካ እዩ፤ ካብ ኵሎም ጠቢባን ህዝብታትን፥ ካብ ኵሎም መንግስታቶምን፥ ሓደ እኳ ከማኻ የለንሞ፤ ንኣኻ ዘይፈርሕ መን እዩ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ንጉስ ህዝብታት፡ ካብ ኲላቶም ጠቢባን ህዝብታትን ካብ ኲሎም መንግስትታቶምን ሓደ እኳ ኸማኻ የልቦን እሞ፡ ይግብኣካ ስለ ዝዀነ፡ መን እዩ ዘይፈርሃካ |