Jeremiah 10:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሰሪ ቃንዛይ ወይለይ! ቁስለይ ከቢድ እዩ፡ ኣነ ግና ብሓቂ ሓዘን እዩ፡ ክጻወሮ ድማ ኣለኒ በልኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ ስብራቴ ወዮልኝ! ቍስሌም ክፉ ነው፤ እኔ ግን፦ በእውነት የመከራ ቁስሌ ነው፤ እርሱንም መሸከም ይገባኛል አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ስብራቴ ወዮልኝ! ቍስሌም ክፉ ነው፥ እኔ ግን። በእውነት የመከራ ቍስሌ ነው እርሱንም መሸከም ይገባኛል አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ ስብራቴ ወዮልኝ! ቁስሌም የማይሽር ነው፥ እኔ ግን፦ “በእውነት የመከራ ቁስሌ ነው እርሱንም መሸከም ይገባኛል” አልሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አየ ታ ማዱዉ! ታ ማዱይ ፓጸናዋ። ሽን ታን፥ “ሀዌ ታ ሀርግያ፤ ታን ዳንዳያናዉ በሴ” ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aayye ta madutsaw! Ta madutsay pas'ennawaa. Shin taani, «Hawe ta harggiyaa; taani danddayanaw bessee» yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Waanoo ay hanoo! Ta madunththay paxontta madunththa. Gido attiin ta tana, «Hayssi ta harge; tani dandayanaas bessees» gadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዋኖ ኣይ ሃኖ! ታ ማዱንይ ፓጾንታ ማዱን። ጊዶ ኣቲን ታ ታና፥ «ሃይሲ ታ ሃርጌ፤ ታኒ ዳንዳያናስ ቤሴስ» ጋዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ማዱንፃስ! ታ ማዱንይ ፓፀና። ሽን ታኒ፥ “ሀይስ ታ ሀርገ፤ ታ ዳንዳአናዉ በሴስ” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta madunxas! Ta madunthay paxenna. Shin taani, “Haysi ta harge; ta danda7anaw bessees” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ስብራቴ ወዮልኝ፤ ቍስሌም የማይድን ነው፤ ግን ለራሴ እንዲህ አልሁት፤ “ይህ የኔው ሕመም ነው፤ ልሸከመውም ይገባኛል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኢየሩሳሌም ሕዝብ እየጮሁ እንዲህ ይላሉ፥ “በብርቱ ስለ ቈሰልን ወዮልን! ቊስላችንም የማይፈወስ ነው፤ እኛ ግን ይህን ሁሉ መከራ መታገሥ የምንችል መስሎን ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ስለ ስብራተይ ወይለይ፤ ቍስለይ ዝኸፍአ እዩ፤ ኣነ ግና እዙይ ናይ መከራ ቝስለይ እዩ እሞ፥ ክፅመሞ እየ በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ተወቒዔ እየ እሞ ወይለይ፡ ቊስለይ የቐንዝወኒ ኣሎ። ኣነ ግና፡ እዝስ ስቓየይ እዩ እሞ እጽመሞ እየ፡ በልኩ። |