Jeremiah 10:18 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ንነበርቲ እታ ሃገር በዛ ሓንቲ ግዜ እዚኣ ኽድርብዮም፡ ከምኡ ምእንቲ ኺረኽብዎ ድማ ከጨንቖም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላ​ልና፦ እነሆ በም​ድ​ሪቱ የሚ​ኖ​ሩ​ትን በመ​ከራ አሰ​ና​ክ​ላ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ መቅ​ሠ​ፍ​ት​ሽም እን​ዲ​ያ​ገ​ኛ​ቸው አስ​ጨ​ን​ቃ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ በምድሪቱ የሚኖሩትን እስኪሰማቸው ድረስ በዚህ ጊዜ እወነጭፋቸዋለሁ፥ አስጨንቃቸውማለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላልና፦ “እነሆ፥ በምድሪቱ የሚኖሩትን እስኪሰማቸው ድረስ በዚህ ጊዜ እወነጭፋቸዋለሁ፥ አስጨንቃቸዋለሁም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ሀ ዎድያን ሀ ቢታን ደእያ አሳቱዋ ከሳደ ያምባራና። ህንተ ኦሞደታና ማላ፥ ታን ህንተ ቦላ ኢታባ አሀና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani ha wodiyaan ha biittan de'iyaa asatuwaa kessaade yambbarana. Hintte omoodettana mala, taani hintte bolla iitabaa ahana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaasoykka GODAY, «Tani ha sa7a bolla diza asaa ha7i gede kare kessada gooddana. Isttas erettana mala ta istta bolla meto ehana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋሶይካ ጎዳይ፥ «ታኒ ሃ ሳኣ ቦላ ዲዛ ኣሳ ሃኢ ጌዴ ካሬ ኬሳዳ ጎዳና። ኢስታስ ኤሬታና ማላ ታ ኢስታ ቦላ ሜቶ ኤሃና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ፥ ሀ ዎድያን፥ ሀ ቢታን ደእያ አሳ ከሳዳ ያምባራና። ኤንታ ቆሆይ ኤረታና ጋካናዉ ኤንታ ቦላ ኢታባ ኤሀና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani, ha wodiyan, ha biittan de7iya asaa kessada yambarana. Enta qohoy eretana gakanaw enta bolla iitabaa ehana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ “በዚህች ምድር የሚኖሩትን፣ አሁን ወደ ውጪ እወነጭፋቸዋለሁ፤ ጕዳቱ እንዲሰማቸው፣ መከራ አመጣባቸዋለሁ፤”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በዚህ ጊዜ በዚህች አገር የሚኖሩትን ሰዎች አስወጣለሁ፤ እነርሱን አስጨንቄ እንዲማረኩ አደርጋለሁ።”
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር፡ እንሆ፡ ነዞም ኣብዛ ሃገር እዚኣ ዚነብሩ ዘለው በዚ ግዜ እዚ ናብ ርሑቕ ክውንጭፎም፡ ክሳዕ ዚፍለጦምውን ከጽብበሎም እየ፡ ይብል ኣሎ፡ ኣቲ ተኸቢብኪ ዘሎኺ፡ ኣቓሑኺ ኣርኒብኪ ኻብ ሃገር ኣውጽኢ።