Jeremiah 10:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ንነበርቲ እታ ሃገር በዛ ሓንቲ ግዜ እዚኣ ኽድርብዮም፡ ከምኡ ምእንቲ ኺረኽብዎ ድማ ከጨንቖም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ እነሆ በምድሪቱ የሚኖሩትን በመከራ አሰናክላቸዋለሁ፤ መቅሠፍትሽም እንዲያገኛቸው አስጨንቃቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ በምድሪቱ የሚኖሩትን እስኪሰማቸው ድረስ በዚህ ጊዜ እወነጭፋቸዋለሁ፥ አስጨንቃቸውማለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይላልና፦ “እነሆ፥ በምድሪቱ የሚኖሩትን እስኪሰማቸው ድረስ በዚህ ጊዜ እወነጭፋቸዋለሁ፥ አስጨንቃቸዋለሁም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ሀ ዎድያን ሀ ቢታን ደእያ አሳቱዋ ከሳደ ያምባራና። ህንተ ኦሞደታና ማላ፥ ታን ህንተ ቦላ ኢታባ አሀና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani ha wodiyaan ha biittan de'iyaa asatuwaa kessaade yambbarana. Hintte omoodettana mala, taani hintte bolla iitabaa ahana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaasoykka GODAY, «Tani ha sa7a bolla diza asaa ha7i gede kare kessada gooddana. Isttas erettana mala ta istta bolla meto ehana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋሶይካ ጎዳይ፥ «ታኒ ሃ ሳኣ ቦላ ዲዛ ኣሳ ሃኢ ጌዴ ካሬ ኬሳዳ ጎዳና። ኢስታስ ኤሬታና ማላ ታ ኢስታ ቦላ ሜቶ ኤሃና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ፥ ሀ ዎድያን፥ ሀ ቢታን ደእያ አሳ ከሳዳ ያምባራና። ኤንታ ቆሆይ ኤረታና ጋካናዉ ኤንታ ቦላ ኢታባ ኤሀና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani, ha wodiyan, ha biittan de7iya asaa kessada yambarana. Enta qohoy eretana gakanaw enta bolla iitabaa ehana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ “በዚህች ምድር የሚኖሩትን፣ አሁን ወደ ውጪ እወነጭፋቸዋለሁ፤ ጕዳቱ እንዲሰማቸው፣ መከራ አመጣባቸዋለሁ፤” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በዚህ ጊዜ በዚህች አገር የሚኖሩትን ሰዎች አስወጣለሁ፤ እነርሱን አስጨንቄ እንዲማረኩ አደርጋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር፡ እንሆ፡ ነዞም ኣብዛ ሃገር እዚኣ ዚነብሩ ዘለው በዚ ግዜ እዚ ናብ ርሑቕ ክውንጭፎም፡ ክሳዕ ዚፍለጦምውን ከጽብበሎም እየ፡ ይብል ኣሎ፡ ኣቲ ተኸቢብኪ ዘሎኺ፡ ኣቓሑኺ ኣርኒብኪ ኻብ ሃገር ኣውጽኢ። |