Jeremiah 10:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግደ ያእቆብ ከምኦም ኣይኰነን፣ ንሱ ንዅሉ ዚመስል እዩ። እስራኤል ድማ በትሪ ርስቱ እያ፤ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ስሙ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የያዕቆብ ዕድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፤ እርሱ ሁሉን የፈጠረ ነውና እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ ስሙም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ ስሙ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የያዕቆብ ድርሻ እንደ እነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ ስሙ የሠራዊት ጌታ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ያቆባ ሳማ ግድያዌ ሄዋንቱ ማላ ግደና። አያዉ ጎፐ፥ እ ኡባባ መዳዋ፤ እስራኤሊ እ ባረዉ ዶሬዳ ካዉተ። አ ሱንይካ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Yaak'ooba Saamaa gidiyaawe hewanttu mala gidenna. Ayaw gooppe, I ubbabaa med'd'eeddawaa; Israa'eelii I barew dooreedda kawutetsaa. Aa suntsaykka Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Yaaqoobe qaaday heyta mala gidenna. Gaasoykka izi ubbaa medhdhidayssa; Isra7eeley doorettida dere. Iza dooridayssa sunththay Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ያቆቤ ቃዳይ ሄይታ ማላ ጊዴና። ጋሶይካ ኢዚ ኡባ ሜዳይሳ፤ ኢስራኤሌይ ዶሬቲዳ ዴሬ። ኢዛ ዶሪዳይሳ ሱንይ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እ ኡባ መዳ ግሾ፥ ያይቆባ ሳማ ግድዳ ፆሳይ ሄሳ መላ ግደና፤ እስራኤለይ፥ እ ባዉ ዶርዳ ካዎተ፤ እያ ሱንይ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin I ubbaa medhida gisho, Yayqooba Saama gidida Xoossay hessa mela gidenna; Isra7eeley, I baw doorida kawotethi; iya sunthay Ubbaafe Wolqaama Godaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የያዕቆብ ዕድል ፈንታ የሆነው ግን እንደነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው። ስሙ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የያዕቆብ አምላክ ግን እንደ እነርሱ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው። እስራኤልንም የራሱ ሕዝብ እንዲሆን መርጦታል፤ ስሙም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ግደ ያእቆብ ግና ኸምዚኣቶም ኣይኮነን፤ ንሱ ንዅሉ ዝፈጠረ እዩሞ፤ እስራኤል ድማ ነገድ ርስቱ እዩሞ፤ ስሙውን ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግደ ያእቆብሲ ኸምዚኣቶም ኣይኰነን። ንዂሉ ዝደኰነ ንሱ እዩ፡ እስራኤል ድማ ነገድ ርስቱ እዩ፡ ስሙ ኸኣ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት እዩ። |