Jeremiah 10:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግደ ያእቆብ ከምኦም ኣይኰነን፣ ንሱ ንዅሉ ዚመስል እዩ። እስራኤል ድማ በትሪ ርስቱ እያ፤ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ስሙ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የያ​ዕ​ቆብ ዕድል ፈንታ እንደ እነ​ዚህ አይ​ደ​ለም፤ እርሱ ሁሉን የፈ​ጠረ ነውና እስ​ራ​ኤ​ልም የር​ስቱ ነገድ ነውና፤ ስሙም የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ ስሙ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የያዕቆብ ድርሻ እንደ እነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ ስሙ የሠራዊት ጌታ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ያቆባ ሳማ ግድያዌ ሄዋንቱ ማላ ግደና። አያዉ ጎፐ፥ እ ኡባባ መዳዋ፤ እስራኤሊ እ ባረዉ ዶሬዳ ካዉተ። አ ሱንይካ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Yaak'ooba Saamaa gidiyaawe hewanttu mala gidenna. Ayaw gooppe, I ubbabaa med'd'eeddawaa; Israa'eelii I barew dooreedda kawutetsaa. Aa suntsaykka Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Yaaqoobe qaaday heyta mala gidenna. Gaasoykka izi ubbaa medhdhidayssa; Isra7eeley doorettida dere. Iza dooridayssa sunththay Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ያቆቤ ቃዳይ ሄይታ ማላ ጊዴና። ጋሶይካ ኢዚ ኡባ ሜዳይሳ፤ ኢስራኤሌይ ዶሬቲዳ ዴሬ። ኢዛ ዶሪዳይሳ ሱንይ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እ ኡባ መዳ ግሾ፥ ያይቆባ ሳማ ግድዳ ፆሳይ ሄሳ መላ ግደና፤ እስራኤለይ፥ እ ባዉ ዶርዳ ካዎተ፤ እያ ሱንይ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin I ubbaa medhida gisho, Yayqooba Saama gidida Xoossay hessa mela gidenna; Isra7eeley, I baw doorida kawotethi; iya sunthay Ubbaafe Wolqaama Godaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የያዕቆብ ዕድል ፈንታ የሆነው ግን እንደነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው። ስሙ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የያዕቆብ አምላክ ግን እንደ እነርሱ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው። እስራኤልንም የራሱ ሕዝብ እንዲሆን መርጦታል፤ ስሙም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ግደ ያእቆብ ግና ኸምዚኣቶም ኣይኮነን፤ ንሱ ንዅሉ ዝፈጠረ እዩሞ፤ እስራኤል ድማ ነገድ ርስቱ እዩሞ፤ ስሙውን ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ግደ ያእቆብሲ ኸምዚኣቶም ኣይኰነን። ንዂሉ ዝደኰነ ንሱ እዩ፡ እስራኤል ድማ ነገድ ርስቱ እዩ፡ ስሙ ኸኣ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት እዩ።