Jeremiah 10:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ ወከፍ ኣብ ፍልጠቱ ደፋር እዩ። ነፍሲ ወከፍ መስራቲ በቲ ዝተቐርጸ ምስሊ ይሓፍር፣ እቲ ዝተደርበየ ምስሉ ሓሶት እዩ፣ ትንፋስ ድማ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰው ሁሉ ዕው​ቀት አጥቶ ሰን​ፎ​አል፤ አን​ጥ​ረ​ኛም ሁሉ ከቀ​ረ​ጸው ምስል የተ​ነሣ አፍ​ሮ​አል፤ ቀልጦ የተ​ሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስ​ት​ን​ፋ​ስም የለ​ው​ምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው ሁሉ እውቀት አጥቶ ሰንፎአል፥ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስትንፋስም የላቸውምና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰው ሁሉ ቂላ ቂልና እውቀት የሌለው ሆኖአል፥ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስትንፋስም የላቸውምና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አስ ኡባይ ኤራ ዪደ ዳሜዳ፤ ዎርቃ ትግያ አሳይ ኡባይ ባረ ኤቃቱዋን ዬላቴዳ። አያዉ ጎፐ፥ ሄ ኤቃቱ ጭሙዋ፤ ኡንቱንቱን ሸምፑ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asi ubbay era d'ayiide dammeedda; work'k'aa tigiyaa Asay ubbay bare eek'atuwaan yeellateedda. Ayaw gooppe, he eek'atuu c'imuwaa; unttunttun shemppuu baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asi ubbay era dhaydi dammides; worqqa seerisiza asi ubbay ba ooththida eeqa xoossatan yeellatides. Gaasoykka eeqa xoossati wordo; isttas shemppoy deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሲ ኡባይ ኤራ ይዲ ዳሚዴስ፤ ዎርቃ ሴሪሲዛ ኣሲ ኡባይ ባ ኦዳ ኤቃ ጾሳታን ዬላቲዴስ። ጋሶይካ ኤቃ ጾሳቲ ዎርዶ፤ ኢስታስ ሼምፖይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አስ ኡባይ ኤራ ይድ ኤይስ፤ ዎርቃ ሼሽያ ኡባይ ባ ኤቃን ዬላትስ። ኤንቲ መዳ ኤቃት ዎርዶ፤ ኤንታዉ ሸምፖይ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asi ubbay era dhayidi eeyis; worqaa sheeshiya ubbay ba eeqan yeellatis. Enti medhida eeqati wordo; entaw shempoy baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እያንዳንዳቸው ጅሎችና ዕውቀት የለሾች ናቸው። ወርቅ አንጥረኛውም ሁሉ በሠራው ጣዖት ዐፍሯል፤ የቀረጻቸው ምስሎቹ የሐሰት ናቸው፤ እስትንፋስም የላቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሁሉም ሞኞችና አላዋቂዎች ሆኑ፤ የሠሩአቸው ምስሎች ሐሰተኞች ስለ ሆኑና ሕይወትም ስለሌላቸው አንጥረኛው በሠራቸው ጣዖቶች አፍሮባቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ሰባት ፍልጠት ስኢኖም ደንዘዙ፤ እቲ ብፍሲ ዝተገብረ ምስሊ ጣዖት፥ ሓሰትን ህይወት ዘይብሉን እዩ እሞ፥ ኣንጠረኛ ዝኾነ ዅሉ፥ በቲ ዝገበሮ ምስሊ ሓፈረ፤
Amharic Tigrinya 2011 ነፍሲ ወከፍ ኣእምሮኡ ጠፊእዎ ይዕነድ። እቲ ዝፈሰሰ ምስሉ ሓሶት እዩ፡ ትንፋስ ከኣ የብሉን እሞ፡ ኣንጠረኛ ዘበለ በቲ ዝገበሮ ምስሊ ይሐንኽ።