Jeremiah 10:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፍ ኣብ ፍልጠቱ ደፋር እዩ። ነፍሲ ወከፍ መስራቲ በቲ ዝተቐርጸ ምስሊ ይሓፍር፣ እቲ ዝተደርበየ ምስሉ ሓሶት እዩ፣ ትንፋስ ድማ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰው ሁሉ ዕውቀት አጥቶ ሰንፎአል፤ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስትንፋስም የለውምና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰው ሁሉ እውቀት አጥቶ ሰንፎአል፥ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስትንፋስም የላቸውምና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰው ሁሉ ቂላ ቂልና እውቀት የሌለው ሆኖአል፥ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስትንፋስም የላቸውምና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አስ ኡባይ ኤራ ዪደ ዳሜዳ፤ ዎርቃ ትግያ አሳይ ኡባይ ባረ ኤቃቱዋን ዬላቴዳ። አያዉ ጎፐ፥ ሄ ኤቃቱ ጭሙዋ፤ ኡንቱንቱን ሸምፑ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asi ubbay era d'ayiide dammeedda; work'k'aa tigiyaa Asay ubbay bare eek'atuwaan yeellateedda. Ayaw gooppe, he eek'atuu c'imuwaa; unttunttun shemppuu baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asi ubbay era dhaydi dammides; worqqa seerisiza asi ubbay ba ooththida eeqa xoossatan yeellatides. Gaasoykka eeqa xoossati wordo; isttas shemppoy deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሲ ኡባይ ኤራ ይዲ ዳሚዴስ፤ ዎርቃ ሴሪሲዛ ኣሲ ኡባይ ባ ኦዳ ኤቃ ጾሳታን ዬላቲዴስ። ጋሶይካ ኤቃ ጾሳቲ ዎርዶ፤ ኢስታስ ሼምፖይ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አስ ኡባይ ኤራ ይድ ኤይስ፤ ዎርቃ ሼሽያ ኡባይ ባ ኤቃን ዬላትስ። ኤንቲ መዳ ኤቃት ዎርዶ፤ ኤንታዉ ሸምፖይ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asi ubbay era dhayidi eeyis; worqaa sheeshiya ubbay ba eeqan yeellatis. Enti medhida eeqati wordo; entaw shempoy baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እያንዳንዳቸው ጅሎችና ዕውቀት የለሾች ናቸው። ወርቅ አንጥረኛውም ሁሉ በሠራው ጣዖት ዐፍሯል፤ የቀረጻቸው ምስሎቹ የሐሰት ናቸው፤ እስትንፋስም የላቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁሉም ሞኞችና አላዋቂዎች ሆኑ፤ የሠሩአቸው ምስሎች ሐሰተኞች ስለ ሆኑና ሕይወትም ስለሌላቸው አንጥረኛው በሠራቸው ጣዖቶች አፍሮባቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ሰባት ፍልጠት ስኢኖም ደንዘዙ፤ እቲ ብፍሲ ዝተገብረ ምስሊ ጣዖት፥ ሓሰትን ህይወት ዘይብሉን እዩ እሞ፥ ኣንጠረኛ ዝኾነ ዅሉ፥ በቲ ዝገበሮ ምስሊ ሓፈረ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍሲ ወከፍ ኣእምሮኡ ጠፊእዎ ይዕነድ። እቲ ዝፈሰሰ ምስሉ ሓሶት እዩ፡ ትንፋስ ከኣ የብሉን እሞ፡ ኣንጠረኛ ዘበለ በቲ ዝገበሮ ምስሊ ይሐንኽ። |