Jeremiah 10:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ በሎም፦ እቶም ሰማይን ምድርን ዘይገበሩ ኣማልኽቲ፡ ካብ ምድርን ካብ ትሕቲ እዚ ሰማይን ኪጠፍኡ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተም፦ ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ እነዚህ አማልክት ከምድር ላይ፥ ከሰማይም በታች ፈጽመው ይጥፉ ትሉአቸዋላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተም። ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ እነዚህ አማልክት ከምድር ላይ ከሰማይም በታች ይጠፋሉ ትሉአቸዋላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተም፦ “ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ እነዚህ አማልክት ከምድር ላይ ከሰማይም በታች ይጠፋሉ” ትሉአቸዋላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ሄዋንቱ ሳሉዋነ ሳኣ መቤና ጾሳቱ ሳኣፐነ ሳሉዋ ጋርሳፐ ያና’ ያጋ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay hawaadan yaagee; «unttunttoo hawaadan yaagaade oda; ‹Hewanttu saluwaanne sa'aa med'd'ibeenna s'oossatuu sa'aappenne saluwaa garssaappe d'ayana› yaaga» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Intteka, ‹Heyti salonne sa7a medhdhontta xoossati sa7appenne salo garsafe dhayana› geeta» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ኢንቴካ፥ ‹ሄይቲ ሳሎኔ ሳኣ ሜንታ ጾሳቲ ሳኣፔኔ ሳሎ ጋርሳፌ ያና› ጌታ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀይሳቲ ሳሎነ ሳአ መቦና ፆሳት ሳአፐነ ሳሎፐ ያና” ያጋዳ ኔኒ ኤንታዉ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Haysati salonne sa7a medhiboonna xoossati sa7apenne salope dhayana” yaagada neeni entaw oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እናንተም፣ ‘እነዚህ ሰማያትንና ምድርን ያልፈጠሩ አማልክት ከምድር ላይ፣ ከሰማያትም በታች ይጠፋሉ’ ትሏቸዋላችሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ጣዖቶች ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ መሆናቸውንና አንተ እግዚአብሔር ጣዖቶችን ሁሉ እንደምትደመስስ ንገራቸው” አልከኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንስኻትኩምውን፥ ‘እዞም ሰማይን ምድርን ዘይፈጠሩ ኣማልኽቲ፥ ካብ ምድርን ካብ ትሕቲ ሰማይን፥ ክጠፍኡ እዮም’ ክትብልዎም ኢኹም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዞም ሰማይን ምድርን ዘይፈጠሩ ኣማልኽቲ ኻብ ምድርን ካብ ትሕቲ ሰማይን ኪጠፍኡ እዮም፡ ክትብልዎም ኢኹም። |