Jeremiah 10:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ በሎም፦ እቶም ሰማይን ምድርን ዘይገበሩ ኣማልኽቲ፡ ካብ ምድርን ካብ ትሕቲ እዚ ሰማይን ኪጠፍኡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ን​ተም፦ ሰማ​ይ​ንና ምድ​ርን ያል​ፈ​ጠሩ እነ​ዚህ አማ​ል​ክት ከም​ድር ላይ፥ ከሰ​ማ​ይም በታች ፈጽ​መው ይጥፉ ትሉ​አ​ቸ​ዋ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተም። ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ እነዚህ አማልክት ከምድር ላይ ከሰማይም በታች ይጠፋሉ ትሉአቸዋላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተም፦ “ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ እነዚህ አማልክት ከምድር ላይ ከሰማይም በታች ይጠፋሉ” ትሉአቸዋላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ሄዋንቱ ሳሉዋነ ሳኣ መቤና ጾሳቱ ሳኣፐነ ሳሉዋ ጋርሳፐ ያና’ ያጋ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay hawaadan yaagee; «unttunttoo hawaadan yaagaade oda; ‹Hewanttu saluwaanne sa'aa med'd'ibeenna s'oossatuu sa'aappenne saluwaa garssaappe d'ayana› yaaga» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Intteka, ‹Heyti salonne sa7a medhdhontta xoossati sa7appenne salo garsafe dhayana› geeta» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ኢንቴካ፥ ‹ሄይቲ ሳሎኔ ሳኣ ሜንታ ጾሳቲ ሳኣፔኔ ሳሎ ጋርሳፌ ያና› ጌታ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሀይሳቲ ሳሎነ ሳአ መቦና ፆሳት ሳአፐነ ሳሎፐ ያና” ያጋዳ ኔኒ ኤንታዉ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Haysati salonne sa7a medhiboonna xoossati sa7apenne salope dhayana” yaagada neeni entaw oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እናንተም፣ ‘እነዚህ ሰማያትንና ምድርን ያልፈጠሩ አማልክት ከምድር ላይ፣ ከሰማያትም በታች ይጠፋሉ’ ትሏቸዋላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ጣዖቶች ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ መሆናቸውንና አንተ እግዚአብሔር ጣዖቶችን ሁሉ እንደምትደመስስ ንገራቸው” አልከኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንስኻትኩምውን፥ ‘እዞም ሰማይን ምድርን ዘይፈጠሩ ኣማልኽቲ፥ ካብ ምድርን ካብ ትሕቲ ሰማይን፥ ክጠፍኡ እዮም’ ክትብልዎም ኢኹም።”
Amharic Tigrinya 2011 እዞም ሰማይን ምድርን ዘይፈጠሩ ኣማልኽቲ ኻብ ምድርን ካብ ትሕቲ ሰማይን ኪጠፍኡ እዮም፡ ክትብልዎም ኢኹም።