Isaiah 9:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ውሉድ ተወሊዱልና፡ ወዲ ተዋሂቡና፡ መንግስቲ ድማ ኣብ መንኵቡ ኪኸውን እዩ፡ ስሙ ድማ ግሩም፡ መኻሪ፡ ሓያል ኣምላኽ፡ ዘለኣለማዊ ኣቦ፡ መስፍን ሰላም ኪበሃል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኀያል አምላክ፥ የዘለዓለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለመንግሥቱ ስፋት፤ ለሰላሙም ብዛት ፍጻሜ የለውም፤ ከአሁን ጀምሮ እስከ ዘለዓለም፤ መንግሥቱን በፍትሕና በጽድቅ ይመሠርታል፤ ደግፎ በመያዝም ያጸናዋል። በዳዊት ዙፋን ይቀመጣል፤ አገሩንም ሁሉ ይገዛል፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ የዘለዓለም አባት ቅናት ይህን ያደርጋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናአይ ኑዉ የለቴዳ! አቱማ ናእ ኑዉ እመቴዳ! ካዉተይ አ ሀሽያን ዎና፤ አ ሱንይ፥ “ማላልስያ ዞርያዋ፥ ዎልቃማ ጾሳ፥ መና አዉዋ፥ ሳሮተ ካፑዋ” ጌተታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Na'ay nuw yeletteedda! Attuma na'i nuw imetteedda! Kawutetsay Aa hashiyaan wod'd'ana; Aa suntsay, «Maalalissiyaa Zoriyaawaa, Wolk'k'aama S'oossaa, Med'inaa Aawuwaa, Sarotetsaa Kaappuwaa» geetettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hekko nuus nay yelettides! Attuma naykka nuus imettides! Halaqateththi iza hashe bolla gidana; iza sunththi, «Malalisiza zoranchcha, Wolqqama Xoossa, Mernaa Aawa, Saroteththa Halaqa» geetettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄኮ ኑስ ናይ ዬሌቲዴስ! ኣቱማ ናይካ ኑስ ኢሜቲዴስ! ሃላቃቴ ኢዛ ሃሼ ቦላ ጊዳና፤ ኢዛ ሱን፥ «ማላሊሲዛ ዞራንቻ፥ ዎልቃማ ጾሳ፥ ሜርና ኣዋ፥ ሳሮቴ ሃላቃ» ጌቴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑስ ናእ የለትስ! አደ ናእ ኑስ እመትስ! ካዎተ ማት እያ ሀሽያን ግዳና፤ እያ ሱንይ፥ “ማላልስያ ዞራንቾ፥ ዎልቃማ ፆሳ፥ መርና አዋ፥ ሳሮተ ሀላቃ” ጌተታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuus na7i yeletis! Adde na7i nuus imetis! Kawotetha maati iya hashiyan gidana; iya sunthay, “Malaalisiya Zorancho, Wolqaama Xoossa, Merinaa Aawa, Sarotethaa Halaqaa” geetetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕፃን ተወልዶልናል፤ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናል፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል። ስሙም፣ ድንቅ መካር፣ ኀያል አምላክ፣ የዘላለም አባት፣ የሰላም ልዑል ይባላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ ሕፃን ተወልዶልናል! ወንድ ልጅም ተሰጥቶናል! እርሱም መሪ ይሆናል፤ ስሙም “ድንቅ መካር፥ ኀያል አምላክ፥ የዘለዓለም አባት፥ የሰላም አለቃ” ይባላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ህፃን ተወሊዱልና፤ ወዲውን ተውሂቡና እዩ፤ ስልጣን ከዓ፥ ኣብ ማእገሩ ክኸውን እዩ። ስሙውን “ዘደንቕ” “መኻሪ” “ሓያል ኣምላኽ” “ኣቦ ዘለኣለም” “ሓለቓ ሰላም” ተብሂሉ ኽፅዋዕ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጻን ተወሊዱልና፡ ወዲ ተውሂብና እዩ እሞ፡ እቲ ግዝኣት ከኣ ኣብ መንኲቡ እዩ፡ ስሙውን ግሩም፡ መካር፡ ብርቱኦ ኣምላኽ፡ ኣቦ ዘለኣለም፡ መስፍን ሰላም ኪስመ እዩ። |