Isaiah 9:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ብመዓልቲ ሚድያን ዝነበረ፡ ኣርዑት ጾሩን በትሪ መንኵቡን፡ በትሪ ጨቋኒኡን ሰበርካዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በምድያም ጊዜ እንደ ሆነ በላያቸው የነበረው ቀንበር ተነሥቶአልና፥ በጫንቃቸው የነበረውንም፥ የአስጨናቂዎችንም በትር መልሶአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምድያም ጊዜ እንደ ሆነ የሸክሙን ቀንበር የጫንቃውንም በትር የአስጨናቂውንም ዘንግ ሰብረሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጦረኞች ጫማ ሁሉ፤ በደም የተለወሰ ልብስም ሁሉ፤ ለእሳት ይዳረጋል፤ ይማገዳልም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ኔን ምድያማ ጋድያ ጾኔዳ ጋላሳዳን፥ ኡንቱንታ ዴጽያ ሞርገ ም፥ ኡንቱንቱ ሀሽያ ሞርገ ምነ ኡንቱንታ ናቂያዋንቱ ጻምኣ መንሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, neeni Midiyaama gadiyaa s'ooneedda gallassaadan, unttuntta dees'iyaa morgge mitsaa, unttunttu hashiyaa morgge mitsaanne unttuntta naak'k'iyaawanttu s'am"aa mentsereetsaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase neni Midiyaame biitta xoonida mala istta deexxiza qambara, istta hashe bolla wodhida durqqanne istta waayisi haarida guufe menththadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ኔኒ ሚዲያሜ ቢታ ጾኒዳ ማላ ኢስታ ዴጺዛ ቃምባራ፥ ኢስታ ሃሼ ቦላ ዎዳ ዱርቃኔ ኢስታ ዋዪሲ ሃሪዳ ጉፌ ሜንዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ምድያመ ቢታ ፆንዳይሳዳ ኤንታ ዴፆ ቃምባራ፥ ኤንታ ጋናስ ጊግዳ ፃምአነ ኤንታ ኡንኤይሳታ ጉምባ መንዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni Midiyaame biitta xoonidaysada enta deexo qambara, enta gannas giigida xam7anne enta un7etheyisata gumba menthadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድያም ድል በተመታ ጊዜ እንደ ሆነው፣ የከበዳቸውን ቀንበር፣ በትከሻቸው ላይ የነበረውን በትር፣ የተጨቈኑበትንም ዘንግ ሰብረህላቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በቀድሞ ዘመን ምድያማውያንን ድል እንዳደረግህ ሁሉ፥ አሁንም በሕዝብህ ላይ የተጫነውን የአገዛዝ ቀንበርና በትከሻቸው ላይ የተቃጣውን በትር ሰባበርክ፤ ሕዝብህን በማስጨነቅ ይገዛ የነበረውን ድል አደረግህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ቐደም ኣብ ምድያም ዝኾነ፥ ነቲ ዝኸበዶም ኣርዑትን፥ ነቲ ኣብ ማእገሮም ዝነበረ በትርን፥ ንዘንጊ መጨነቒኡን ሰበርካዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነርዑት ጾሩን ንበትሪ መንኲቡን ንስላዕ ገፋዒኡን ከም ብመዓልቲ ሚድያን ጌርካ ሰበርካዮ። |