Isaiah 9:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ብጸልማት ዚመላለሱ ዝነበሩ ህዝቢ ዓብዪ ብርሃን ርእዮም፡ እቶም ኣብ ምድሪ ጽላሎት ሞት ዚነብሩ፡ ብርሃን ኣብ ልዕሊኦም በርሀ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በጨ​ለማ የሄደ ሕዝብ ታላቅ ብር​ሃን አየ፤ በሞት ጥላና በጨ​ለማ ሀገ​ርም ለነ​በሩ ብር​ሃን ወጣ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በጨለማ የሄደ ሕዝብ ብርሃን አየ፤ በሞት ጥላ አገርም ለኖሩ ብርሃን ወጣላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝብን አበዛህ፤ ደስታቸውንም ጨመርህ፤ ሰዎች ምርትን ሲሰበስቡ፤ ምርኮንም ሲከፋፈሉ ደስ እንደሚላቸው ሁሉ፤ እነርሱም በፊትህ ደስ ይላቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማን ሀመትያ አሳይ ዎልቃማ ፖኡዋ በኤዳ፤ ቃይ ባራ ማ ጋድያን ደእያዋንቶ ፖኡ ፖኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) D'uman hametiyaa Asay wolk'k'aama poo'uwaa be'eedda; k'ay bara d'uma gadiyaan de'iyaawanttoo poo'uu poo'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dhuman de7iza derey wolqqama poo7o be7ides; hayqo kuwa garsan diza deretas poo7oy poo7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማን ዴኢዛ ዴሬይ ዎልቃማ ፖኦ ቤኢዴስ፤ ሃይቆ ኩዋ ጋርሳን ዲዛ ዴሬታስ ፖኦይ ፖኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማን ሄመትያ አሳይ ዎልቃማ ፖኦ በእስ፤ ቃስ ሀይቆ ማን ደኤይሳታስ ፖኦይ ፖእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dhuman hemetiya asay wolqaama poo7o be7is; qassi hayqo dhuman de7eysatas poo7oy poo7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በጨለማ የሚኖር ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፤ በሞት ጥላ ምድር ለኖሩትም ብርሃን ወጣላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጨለማ ይኖር የነበረ ሕዝብ እነሆ ታላቅ ብርሃን አየ፤ በሞት ጥላ አገር ውስጥ ለሚኖሩትም ሁሉ ብርሃን ወጣላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኣብ ፀልማት ዝመላለስ ህዝቢ፥ ዓብዪ ብርሃን ረአየ፤ ነቶም ኣብ ምድሪ ፅላሎት ሞት ዝነብሩ ድማ፥ ብርሃን ወፀሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣብ ጸልማት ዚመላለስ ህዝቢ ዓብዪ ብርሃን ረኣየ፡ ነቶም ኣብ ምድሪ ድነ ሞት ዚነብሩውን ብርሃን ኣብርሃሎም።