Isaiah 9:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ብጸልማት ዚመላለሱ ዝነበሩ ህዝቢ ዓብዪ ብርሃን ርእዮም፡ እቶም ኣብ ምድሪ ጽላሎት ሞት ዚነብሩ፡ ብርሃን ኣብ ልዕሊኦም በርሀ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጨለማ የሄደ ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፤ በሞት ጥላና በጨለማ ሀገርም ለነበሩ ብርሃን ወጣላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጨለማ የሄደ ሕዝብ ብርሃን አየ፤ በሞት ጥላ አገርም ለኖሩ ብርሃን ወጣላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝብን አበዛህ፤ ደስታቸውንም ጨመርህ፤ ሰዎች ምርትን ሲሰበስቡ፤ ምርኮንም ሲከፋፈሉ ደስ እንደሚላቸው ሁሉ፤ እነርሱም በፊትህ ደስ ይላቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማን ሀመትያ አሳይ ዎልቃማ ፖኡዋ በኤዳ፤ ቃይ ባራ ማ ጋድያን ደእያዋንቶ ፖኡ ፖኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | D'uman hametiyaa Asay wolk'k'aama poo'uwaa be'eedda; k'ay bara d'uma gadiyaan de'iyaawanttoo poo'uu poo'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dhuman de7iza derey wolqqama poo7o be7ides; hayqo kuwa garsan diza deretas poo7oy poo7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማን ዴኢዛ ዴሬይ ዎልቃማ ፖኦ ቤኢዴስ፤ ሃይቆ ኩዋ ጋርሳን ዲዛ ዴሬታስ ፖኦይ ፖኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማን ሄመትያ አሳይ ዎልቃማ ፖኦ በእስ፤ ቃስ ሀይቆ ማን ደኤይሳታስ ፖኦይ ፖእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dhuman hemetiya asay wolqaama poo7o be7is; qassi hayqo dhuman de7eysatas poo7oy poo7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በጨለማ የሚኖር ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፤ በሞት ጥላ ምድር ለኖሩትም ብርሃን ወጣላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጨለማ ይኖር የነበረ ሕዝብ እነሆ ታላቅ ብርሃን አየ፤ በሞት ጥላ አገር ውስጥ ለሚኖሩትም ሁሉ ብርሃን ወጣላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣብ ፀልማት ዝመላለስ ህዝቢ፥ ዓብዪ ብርሃን ረአየ፤ ነቶም ኣብ ምድሪ ፅላሎት ሞት ዝነብሩ ድማ፥ ብርሃን ወፀሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣብ ጸልማት ዚመላለስ ህዝቢ ዓብዪ ብርሃን ረኣየ፡ ነቶም ኣብ ምድሪ ድነ ሞት ዚነብሩውን ብርሃን ኣብርሃሎም። |