Isaiah 9:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብቝጥዓ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት እታ ምድሪ ትጸልመተት፣ ህዝብታት ከኣ ከም ነዳዲ ሓዊ ኪዀኑ እዮም። ንሓዉ ዚምሕር ሰብ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔር ቍጣ ምድር ሁሉ ትቃጠላለች፤ ሕዝቡም እሳት እንደሚበላው እንጨት ሆኖአል፤ ሰውም ለወንድሙ አይራራም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ቍጣ ምድር ተቃጥላለች፤ ሕዝቡም እሳት እንደሚበላው እንጨት ሆኖአል፤ ሰውም ለወንድሙ አይራራም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቀኝ በኩል ይጐርሳሉ፤ ነገር ግን ራባቸው አይታገሥም፤ በግራም በኩል ይበላሉ፤ ነገር ግን አይጠግቡም፤ እያንዳንዱም የገዛ ወገኑን ሥጋ ይበላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ሀንቁዋን ጋዲ ጹገታናዋ፤ አሳይካ ታማን ኤያባ ማላ ግዳናዋ፤ ኦንነ ባረ እሻ አሻናዉ ቆፐና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa hank'k'uwaan gaddii s'uugettanawaa; asaykka taman eetsiyaabaa mala gidanawaa; ooninne bare ishaa ashshanaw k'oppenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqqama GODAA hanqon biittay xuugettana; dereykka taman geliza miththa mala gidana; ishay ishas qadhettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ሃንቆን ቢታይ ጹጌታና፤ ዴሬይካ ታማን ጌሊዛ ሚ ማላ ጊዳና፤ ኢሻይ ኢሻስ ቃቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ሀንቁዋን ቢታይ ፁገታና፤ አስካ ታማ ኦይሰያባ ግዳና፤ ኦንካ ባ እሻ አሻናዉ ቆፐና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqaama Godaa hanquwan biittay xuugetana; asika tama oysethiyaba gidana; oonika ba ishaa ashshanaw qopenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ቍጣ ምድር ትጋያለች፤ ሕዝቡም እሳት ውስጥ እንደሚጨመር ማገዶ ይሆናል፤ ወንድሙንም ማዳን የሚችል ማንም የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አምላክ ተቈጥቶአል፤ የቅጣቱም ፍርድ በአገሪቱ በሞላ እንደ እሳት ይነዳል፤ ሕዝቡም እንደ ማገዶ ይሆናል፤ ወንድም ለወንድሙ አይራራም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብቝጥዓ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ እታ ሃገር ትነድድ፤ እቲ ህዝቢ እውን ሓዊ ከም ዝበልዖ ዕንፀይቲ ይኸውን። ሓደ እኳ ንሓዉ ኣይርህርህን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ሃገር ብቚጥዓ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ትነድድ፡ ህዝቢ ድማ ኣደዳ ሓዊ ይኸውን፡ ሓደ እኳ ንሓው ኣይንሕፍን። |