Isaiah 9:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክፍኣት ከም ሓዊ ይነድድ፡ ንእሾኽን እሾኽን ኪበልዕ፡ ኣብ ቈጥቋጥ ከኣ ኪነድድ፡ ከም ትኪውን ኪድይብ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኀጢአት እንደ እሳት ይነድዳል፤ እሳት እንደ በላችው ደረቅ ሣር ይቃጠላል፤ እንደ ዱር ሣርም ይቃጠላል፤ በተራራዎች ዙሪያ ያለው ሁሉ አብሮ ይቃጠላል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ክፋት እንደ እሳት ይቃጠላል፤ ኵርንችቱንና እሾሁን ይበላል፤ ጭፍቅ የሆነውንም ዱር ያቃጥላል፥ ጢሱም ተትጐልጕሎ እንደ ዓምድ ይወጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሠራዊት ጌታ ቁጣ ምድር ትጋያለች፤ ሕዝቡም እሳት ውስጥ እንደሚጨመር ማገዶ ይሆናል፤ ወንድሙንም ማዳን የሚችል ማንም የለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢታተይ ታማዳን ጹጌ፤ ክንድቹዋነ አጉን ም ይሴ፤ ስኬዳ ዎራይ ኤጽና፥ ጩዋይ ቱሳዳን ስት ጊደ፥ ፑደ ከሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iitatetsay tamaadan s'uuggee; kinddichchuwaanne aguntsaa mi d'ayissee; sikkeedda woray ees's'ina, c'uway tuussaadan sitti giide, pude kesee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Deraa iitateththi kindichchonne agunth xuuggiza tama mala; dhippi gida woray xuugettishin keziza cuwa tuussa mala sitti giidi pude kezees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴራ ኢታቴ ኪንዲቾኔ ኣጉን ጹጊዛ ታማ ማላ፤ ፒ ጊዳ ዎራይ ጹጌቲሺን ኬዚዛ ጩዋ ቱሳ ማላ ሲቲ ጊዲ ፑዴ ኬዜስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታም ክንቾተነ አጉን መይሳዳ ኢታተ ፁጌስ፤ ስከትዳ ዎር ፁገትን፥ ጩያይ ቱሳዳ ከየይሳዳ ከዬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tami kinchotenne agunthi meysada iitatethi xuuggees; siketida wori xuugetin, cuyay tuussada keyeysada keyees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ ርኩሰት እንደ እሳት ይቀጣጠላል፤ እሾኽንና ኵርንችትን ይበላል፤ ጥቅጥቅ ያለውን ደን ያነድዳል፤ ጢሱም ተትጐልጕሎ እንደ ዐምድ ይቆማል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሕዝቡ ክፋት ኲርንችቱንና እሾኹን እንደሚያቃጥል እሳት ነው፤ እንደ በረሓ እሳት ደኑን በሚያቃጥልበት ጊዜ ጢሱ ተትጐልጒሎ ሲወጣ ቀጥ ብሎ የቆመ ዐምድ ይመስላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክፍኣት ከም ሓዊ ይቀፃፀል፤ ንእሾዅን ንዃዂቶን ከዓ የቃፅል፤ ትኩ ኸም ኣዕምዲ ንላዕሊ ኽሳዕ ዝድይብ፥ ንዕሙር ዱር ዘንድድ፥ ሓዊ ይባራዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ረሲእነት ከም ሓዊ ይነድድ እሞ፡ ንእሾዂን ተዀርባን ይበልዖ፡ ኣብ ጽቡቕ ዱር ይባራዕ፡ ከም ኣዕኑድ ትኪውን ንላዕሊ ይወጽእቕ። |