Isaiah 9:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ብመንእሰያቶም ሓጐስ ኣይኪህልዎን፣ ንኣታቶምን ንመበለታትን ኣይኪምሕሮምን እዩ፣ ከመይሲ ኵሉ ምስሉይን ገባር እከይን እዩ፣ ኣፍ ኲሉ ድማ ዕሽነት ይዛረብ። እዚ ዅሉ ኸኣ፡ ኢዱ ገና ተዘርጊሓ ኣላ እምበር፡ ቍጥዓኡ ኣይተመልሰን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰው ሁሉ ክፉና በደ​ለኛ ነውና፥ አፍም ሁሉ ዐመ​ፅን ይና​ገ​ራ​ልና፥ ስለ​ዚህ ጌታ በጐ​ል​ማ​ሶ​ቻ​ቸው ደስ አይ​ለ​ውም፤ ለሙት ልጆ​ቻ​ቸ​ውና ለመ​በ​ለ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም አይ​ራ​ራም። በዚህ ሁሉ እንኳ ቍጣው አል​ተ​መ​ለ​ሰ​ችም፤ ነገር ግን እጁ ገና ተዘ​ር​ግታ ትኖ​ራ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው ሁሉ ዝንጉና ክፉ ሠሪ ነውና፥ አፍም ሁሉ ስንፍናን ይናገራልና ስለዚህ ጌታ በጕልማሶቻቸው ደስ አይለውም፥ ለድሀ አደጎቻቸውና ለመበለቶቻቸውም አይራራም። በዚህም ሁሉ እንኳ ቍጣው አልተመለሰችም፥ ነገር ግን እጁ ገና ተዘርግታ ትኖራለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንግዲህ ርኩሰት እንደ እሳት ይቀጣጠላል፤ እሾህንና ኩርንችትን ይበላል፤ ጥቅጥቅ ያለውን ደን ያነዳል፤ ጢሱም ተትጐልጉሎ እንደ ዐምድ ይቆማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ጎዳይ ኡንቱንቱ ያላጋ አሳቱዋን ናሸተና፤ አዉ ባይና ናናቶነ አምኤቶ ቃረተና። አያዉ ጎፐ፥ አሳይ ኡባይ ኢታነ ጾሳ ኤረናዋ፤ አሳይ ኡባይ ባረ ዶናን ኢታባ ሃሳየ። ሄ ኡባንካ ጎዳ ሀንቁ ስምቤና፤ አ ኩሺካ ብሮ ደንዴዳሳን ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Goday unttunttu yalaga asatuwaan nashettena; aawuu bayinna naanatoonne am"etoo k'arettenna. Ayaw gooppe, Asay ubbay iitanne S'oossaa erennawaa; Asay ubbay bare doonaan iitabaa haasaye. He ubbankka Godaa hank'k'uu simmibeenna; Aa kushiikka biro denddeeddasaan de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAY naateththa naytan ufayettenna; yi7otassinne am7etas qadhettenna; ubbayka iita ooththizaytanne Xoossa yashshateth bayndayta; ubbaa asaa doonappe harassiza qaalay kezees; hessi ubbay haniinkka GODAA hanqoy irxxibeenna; iza kusheykka dendidasoppe simmibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ናቴ ናይታን ኡፋዬቴና፤ ዪኦታሲኔ ኣምኤታስ ቃቴና፤ ኡባይካ ኢታ ኦዛይታኔ ጾሳ ያሻቴ ባይንዳይታ፤ ኡባ ኣሳ ዶናፔ ሃራሲዛ ቃላይ ኬዜስ፤ ሄሲ ኡባይ ሃኒንካ ጎዳ ሃንቆይ ኢርጺቤና፤ ኢዛ ኩሼይካ ዴንዲዳሶፔ ሲሚቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ ኤንታ ናአተታን ኡፋይተና፤ ይኦ ናይታስነ አምኤታስ ቃተና። አስ ኡባይ ኢታነ ፆሰ ኤሮናይሳ ግዳና፤ ኡባይ ባ ዶናን ኢታባ ኦደቴስ። ሄ ኡባን ጎዳ ሀንቆይ ስምቤና፤ እያ ኩሸይ ደንድዳ በሳን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Goday enta na7atethatan ufaytenna; yi7o naytasinne am7etas qadhetenna. Asi ubbay iitanne Xoosse eronnaysa gidana; ubbay ba doonan iitabaa odetees. He ubban Godaa hanqoy simmibeenna; iya kushey dendida bessan de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ጌታ በጐበዛዝት ደስ አይሰኝም፤ አባት ለሌላቸውና ለመበለቶች አይራራም፤ ሁሉም ፈሪሀ እግዚአብሔር ያላደረበትና ክፉ አድራጊ ነው፤ የሁሉ አፍ አስጸያፊ ቃል ይናገራልና። ይህም ሁሉ ሆኖ፣ ቍጣው ገና አልበረደም፤ እጁም እንደ ተዘረጋ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም የተነሣ እግዚአብሔር ወጣቶቻቸውን ይቀጣል፤ ባሎቻቸው ለሞቱባቸው ሴቶችና አሳዳጊ ለሌላቸው ለሙት ልጆቻቸው አይራራም፤ ሁሉም እያንዳንዱ ከሐዲና ክፉ አድራጊ ሆኖአል፤ ከእያንዳንዱም ሰው አንደበት የሚነገረው ቃል ተንኰል የሞላበት ነው፤ ይህም ሁሉ ሆኖ የእግዚአብሔር ቊጣ ገና አልበረደም፤ ስለዚህ እነርሱን ለመቅጣት እጁ እንደ ተቃጣ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵላቶም ግብዛትን ገበርቲ ኽፉእን እዮም፤ ኵሉ ዝዛረብዎ ኸዓ ኽፍኣት እዩ እሞ፥ ስለዙይ እግዚኣብሄር በጕባዞም ኣይሕጐስን፤ ንደኽታማቶምን ንመበለታቶምን ከዓ ኣይርህርሀሎምን እዩ። ምስ እዝ ዅሉ እዙይውን ቍጥዓኡ ኣይተመለሰን፤ ኢዱውን ገና ተዘርጊሓ ኣላ።
Amharic Tigrinya 2011 ኲላቶም ግቡዛትን ገበርቲ ኽፋእን እዮም፡ ኲሉ ኣፍ ከኣ ዕሽነት ይዛረብ እዩ እሞ፡ ስለዚ እግዚኣብሄር በጒባዞም ኣይኪሕጐሱን እዩ፡ ንዘኽታማቶምን ንመበለታቶምን ከኣ ኣይኪርሕርሓሎምን እዩ። ምስናይ እዚ ዂሉስ ቊጥዓኡ ኣይተመልሰን፡ ኢዱውን ገና ተዘርጊሓ ኣላ።