Isaiah 9:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መራሕቲ እዚ ህዝቢ እዚ ይጠፍኡ። እቶም ብእኦም ዝምርሑ ድማ ይጠፍኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህን ሕዝብ የሚያመሰግኑ ያስቱአቸዋል፤ ይበሉአቸውም ዘንድ ያስቱአቸዋል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህን ሕዝብ የሚመሩ ያስቱአቸዋል፤ ተመሪዎቹም ይጠፋሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ በጎበዛዝት ደስ አይሰኝም፤ አባት ለሌላቸውና ለመበለቶች አይራራም፤ ሁሉም ፈሪሀ እግዚአብሔር ያላደረበትና ክፉ አድራጊ ነው፤ የሁሉ አፍ አስጸያፊ ቃል ይናገራልና። ይህም ሁሉ ሆኖ፤ ቁጣው ገና አልበረደም፤ እጁም እንደ ተዘረጋ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ አሳ ካለያዋንቱ፥ ዎራ ካለኖ፤ ኡንቱንታ ካልያዋንቱካ ባሊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha asaa kaaletsiyaawanttu, wora kaaletsiino; unttuntta kaalliyaawanttukka baliino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssa deraa kaaleththizayti baleththeettes; kaalliza dereykka ogeppe kare kezidi toylattees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳ ዴራ ካሌዛይቲ ባሌቴስ፤ ካሊዛ ዴሬይካ ኦጌፔ ካሬ ኬዚዲ ቶይላቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ አሳ ካለይሳት ባለሶና፤ ኤንታ ካለይሳትካ ባሎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha asaa kaaletheysati balethoosona; enta kaalleysatika baloosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህን ሕዝብ የሚመሩት ያስቱታል፤ የሚመራውም ሕዝብ ከመንገድ ወጥቶ ይባዝናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ሕዝብ የሚመሩት ሁሉ አሳስተውታል፤ ሕዝቡም ከመንገድ ወጥቶ ባዝኖአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መራሕቲ እዝ ህዝቢ እዙይ መስሓትቲ እዮም፤ እቲ ብኣኣቶም ዝምራሕ ህዝቢ እውን ክጠፍእ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መራሕቲ እዚ ህዝቢ እዚ መስሓትቲ እዮም፡ እቶም ብኣታቶም ዚምርሑውን ኪጠፍኡ እዮም። |