Isaiah 8:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብታ ነብዪት ድማ ከድኩ። ጠነሰት ወዲ ድማ ወለደት። ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ማሄርሳልሓስባስ በልዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ነቢዪቱም ቀረብሁ፤ እርስዋም ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች። እግዚአብሔርም አለኝ፥ “ስሙን ‘ቸኩለህ ማርክ፤ ፈጥነህም በዝብዝ’ ብለህ ጥራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ነቢይቱም ቀረብሁ፤ እርስዋም ፀነሰች ወንድ ልጅንም ወለደች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም ወደ ነቢዪቱ ሄድሁ፤ እርሷም ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች። ጌታም፤ እንዲህ አለኝ፦ “ስሙን ማኸር-ሻላል-ሃሽባዝ ብለህ ጥራው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ታን ትምቢትያ ኦድያ ታ ማቻትና ግሳድ፤ ያትና፥ አ ሻሃራደ እት ናኣ የላዱ፤ መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “አ ሱን፥ ‘ማሀር-ሻላል-ሀሽ-ባዝ’ ያጋደ ሱን። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, taani timbbitiyaa odiyaa ta machchattinna gisaad; yaatina, Aa shahaaraade itti na'aa yelaaddu; Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; «Aa suntsaa, ‹Mahar-shalaal-Hash-Baaz› yaagaade suntsaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye ba machcho nabeyra aqides; izakka shaarada attuma naa yeladus; histtiin GODAY tana, «Iza sunththaa, ‹Maher-shalal hash-baaz› gaada sunththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ባ ማቾ ናቤይራ ኣቂዴስ፤ ኢዛካ ሻራዳ ኣቱማ ና ዬላዱስ፤ ሂስቲን ጎዳይ ታና፥ «ኢዛ ሱን፥ ‹ማሄር-ሻላል ሃሽ-ባዝ› ጋዳ ሱን። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ታኒ ናበ ግድዳ ታ ማቸራ አቃስ፤ እያ ቃንታዳ አደ ናአ የላሱ። ጎዳይ ታኮ፥ “እያ ሱን፥ ‘ማሃር-ሻላል-ሀሽ-ባዝ’ ያጋዳ ፄጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, taani nabe gidida ta machera aqas; iya qanthatada adde na7a yelasu. Goday taako, “Iya suntha, ‘Mahaar-Shalal-Hash-Baaz’ yaagada xeega. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም ወደ ነቢዪቱ ሄድሁ፤ እርሷም ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች። እግዚአብሔርም ፣ እንዲህ አለኝ፤ “ስሙን ማኸር-ሻላል-ሃሽ-ባዝ ብለህ ጥራው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከጥቂት ጊዜ በኋላ ከነቢይቱ ሚስቴ ጋር ተገናኘሁ፤ እርስዋም ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች፤ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ስሙን ‘ለማጥፋትና ለምርኮ ፍጠን!’ ብለህ ጥራው |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ኸዓ ናብታ ነቢዪት ቀረብኩ፤ ንሳውን ጠነሰት፤ ወዲ ኸዓ ወለደት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ ነብይት ከኣ ቀረብኩ፡ ንሳውን ጠነሰት ወዲ ኸኣ ወለደት። ሽዑ እግዚኣብሄር፡ እቲ ሕጻን ኣቦይን ኣደይን ምባል ከይፈለጠ፡ ሃብቲ ደማስቆን ምርኮ ሰማርያን ኣብ ቅድሚ ንጉስ ኣሶር ኪወስድዎ እዮም እሞ፡ ነቲ ሕጻን፡ ቀልጢፍካ ዝመት፡ ፈጢንካ ማርኽ፡ ኢልካ ስመዩ፡ በለኒ። |