Isaiah 8:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣጸጋሚ ውሒጦምን ጠሚዮምን ከኣ ብእኣ ኪሓልፉ እዮም። ምስ ጠመዩ ድማ ተቖጢዖም ንንጉሶምን ኣምላኾምን ረጊሞም ንላዕሊ ክጥምቱ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚህም በርግጥ ጽኑ ረኃብ ይመጣባችኋል፤ በተራባችሁም ጊዜ ትጨነቃላችሁ፤ በአለቆችና በመኳንንቱም ላይ ክፉ ትናገራላችሁ፤ ወደ ላይ ወደ ሰማይ ትመለከታላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ተጨንቀውና ተርበው ያልፋሉ፤ በተራቡም ጊዜ ተቈጥተው ንጉሣቸውንና አምላካቸውን ይረግማሉ፥ ወደ ላይም ይመለከታሉ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተጨንቀውና ተርበው በምድሪቱ ላይ ይንከራተታሉ፤ ክፉኛ ሲራቡም ይቈጣሉ፤ ወደ ላይ እየተመለከቱ ንጉሣቸውንና አምላካቸውን ይራገማሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ዋየቲድነ ኮሻቲደ፥ ጋድያን ቶይላካታና፤ ኡንቱንቱ ኮሻቴዳ ዎደ ይሎቲደ፥ ፑደ ጼሊደ ባረንቱ ካትያነ ባረንቱ ጾሳ ሸቃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay waayettiiddinne koshshattiide, gadiyaan toyilakattana; unttunttu koshshatteedda wode yilottiide, pude s'eelliide barenttu kaatiyaanne barenttu S'oossaa shek'k'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ceecishenne gafishe biitta bolla toylattana; istti keehi gafida wode hanqettana; pude xeellidi bantta kawaanne bantta Xoossaa qanggana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጬጪሼኔ ጋፊሼ ቢታ ቦላ ቶይላታና፤ ኢስቲ ኬሂ ጋፊዳ ዎዴ ሃንቄታና፤ ፑዴ ጼሊዲ ባንታ ካዋኔ ባንታ ጾሳ ቃንጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ ዋየትሸነ ኮሻትሸ ቢታ ቦላ ቶይላታና። ኤንቲ ኮሻትዳ ዎደ ይሎትድ፥ ፑደ ሳሎ ፄልድ ባንታ ካዋነ ባንታ ፆሳ ባዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay waayetishenne koshatishe biitta bolla toylatana. Enti koshatida wode yilotidi, pude salo xeellidi banta kawanne banta Xoossaa baaddana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተጨንቀውና ተርበው በምድሪቱ ላይ ይንከራተታሉ፤ ክፉኛ ሲራቡም ይቈጣሉ፤ ወደ ላይ እየተመለከቱ ንጉሣቸውንና አምላካቸውን ይራገማሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡ ተስፋ ቈርጠውና ተርበው በምድሪቱ ላይ ይንከራተታሉ፤ ከመራባቸው የተነሣ ተበሳጭተው ወደ ሰማይ እያንጋጠጡ ንጉሣቸውንና አማልክታቸውን ይራገማሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶምውን ሸጊርዎምን ጠምይዎምን፥ ኣብታ ሃገር ከርተት ክብሉ እዮም። የመና ምስ ጠመዩ ድማ፥ ተቘጢዖም ንንጉሶምን ንኣምላኾምን ክረግሙ እዮም። ናብ ላዕሊውን ክጥምቱ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሸጊርዎምን ጠምዮምን ኣብታ ሃገር ኪዞሩ እዮም። ምስ ጠመዩ ድማ፡ ሐሪቖም ንንጉሶምን ኣምላኾምን ኪረግሙ እዮም። ንላዕሊ ገጾም ኬንቃዕርሩ፡ |