Isaiah 8:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣጸጋሚ ውሒጦምን ጠሚዮምን ከኣ ብእኣ ኪሓልፉ እዮም። ምስ ጠመዩ ድማ ተቖጢዖም ንንጉሶምን ኣምላኾምን ረጊሞም ንላዕሊ ክጥምቱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ህም በር​ግጥ ጽኑ ረኃብ ይመ​ጣ​ባ​ች​ኋል፤ በተ​ራ​ባ​ች​ሁም ጊዜ ትጨ​ነ​ቃ​ላ​ችሁ፤ በአ​ለ​ቆ​ችና በመ​ኳ​ን​ን​ቱም ላይ ክፉ ትና​ገ​ራ​ላ​ችሁ፤ ወደ ላይ ወደ ሰማይ ትመ​ለ​ከ​ታ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም ተጨንቀውና ተርበው ያልፋሉ፤ በተራቡም ጊዜ ተቈጥተው ንጉሣቸውንና አምላካቸውን ይረግማሉ፥ ወደ ላይም ይመለከታሉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተጨንቀውና ተርበው በምድሪቱ ላይ ይንከራተታሉ፤ ክፉኛ ሲራቡም ይቈጣሉ፤ ወደ ላይ እየተመለከቱ ንጉሣቸውንና አምላካቸውን ይራገማሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ዋየቲድነ ኮሻቲደ፥ ጋድያን ቶይላካታና፤ ኡንቱንቱ ኮሻቴዳ ዎደ ይሎቲደ፥ ፑደ ጼሊደ ባረንቱ ካትያነ ባረንቱ ጾሳ ሸቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay waayettiiddinne koshshattiide, gadiyaan toyilakattana; unttunttu koshshatteedda wode yilottiide, pude s'eelliide barenttu kaatiyaanne barenttu S'oossaa shek'k'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ceecishenne gafishe biitta bolla toylattana; istti keehi gafida wode hanqettana; pude xeellidi bantta kawaanne bantta Xoossaa qanggana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ጬጪሼኔ ጋፊሼ ቢታ ቦላ ቶይላታና፤ ኢስቲ ኬሂ ጋፊዳ ዎዴ ሃንቄታና፤ ፑዴ ጼሊዲ ባንታ ካዋኔ ባንታ ጾሳ ቃንጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳይ ዋየትሸነ ኮሻትሸ ቢታ ቦላ ቶይላታና። ኤንቲ ኮሻትዳ ዎደ ይሎትድ፥ ፑደ ሳሎ ፄልድ ባንታ ካዋነ ባንታ ፆሳ ባዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asay waayetishenne koshatishe biitta bolla toylatana. Enti koshatida wode yilotidi, pude salo xeellidi banta kawanne banta Xoossaa baaddana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ተጨንቀውና ተርበው በምድሪቱ ላይ ይንከራተታሉ፤ ክፉኛ ሲራቡም ይቈጣሉ፤ ወደ ላይ እየተመለከቱ ንጉሣቸውንና አምላካቸውን ይራገማሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቡ ተስፋ ቈርጠውና ተርበው በምድሪቱ ላይ ይንከራተታሉ፤ ከመራባቸው የተነሣ ተበሳጭተው ወደ ሰማይ እያንጋጠጡ ንጉሣቸውንና አማልክታቸውን ይራገማሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶምውን ሸጊርዎምን ጠምይዎምን፥ ኣብታ ሃገር ከርተት ክብሉ እዮም። የመና ምስ ጠመዩ ድማ፥ ተቘጢዖም ንንጉሶምን ንኣምላኾምን ክረግሙ እዮም። ናብ ላዕሊውን ክጥምቱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሸጊርዎምን ጠምዮምን ኣብታ ሃገር ኪዞሩ እዮም። ምስ ጠመዩ ድማ፡ ሐሪቖም ንንጉሶምን ኣምላኾምን ኪረግሙ እዮም። ንላዕሊ ገጾም ኬንቃዕርሩ፡