Isaiah 8:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ከኣ፡ መናፍስቲ ምዉታትን ጠንቈልትን ድለዩ፡ ንሳቶም ከኣ፡ ህዝቡ ንኣምላኹዶ ኣይኰነን ዚደሊ፧ ንህያዋን ናብ ምዉታት፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም፥ “ድም​ፃ​ቸ​ውን ዝቅ አድ​ር​ገው የሚ​ና​ገ​ሩ​ትን መና​ፍ​ስት ጠሪ​ዎ​ች​ንና ጠን​ቋ​ዮ​ችን ጠይቁ” ባሉ​አ​ችሁ ጊዜ፥ ሕዝቡ ከአ​ም​ላኩ መጠ​የቅ አይ​ገ​ባ​ው​ምን? ወይስ ለሕ​ያ​ዋን ሲሉ ሙታ​ንን ይጠ​ይ​ቃ​ሉን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም። የሚጮኹትንና ድምፃቸውን ዝቅ አድርገው የሚናገሩትን መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ጠይቁ ባሉአችሁ ጊዜ፥ ሕዝቡ ከአምላኩ መጠየቅ አይገባውምን? ወይስ ለሕያዋን ሲሉ ሙታንን ይጠይቃሉን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰዎች፤ የሚያነበንቡትንና የሚያንሾካሹኩትን ሟርተኞችንና መናፍስት ጠሪዎችን ጠይቁ ቢሏችሁ፤ ሕዝቡ አምላኩን መጠየቅ አይገባውምን? በሕያዋን ምትክ ሙታንን መጠየቅ ለምን አስፈለገ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሳሱኪደነ ዙዙሚደ ሃሳይያ ሻሬቾቱዋነ ሞይትልያ ሃሳይስያዋንታ ኦችተ” ያጊደ ህንተና ዞርያ አሳይ ደኤ። ሀይቄዳዋንታ ፓጻ ደእያዋንቱባ ኦችያዋፐ፥ አሳይ ባረንቱ ጾሳ ኦቻናዉ በሰኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Saasukkiidenne zuuzummiide haasayiyaa shareechchotuwaanne moyttilliyaa haasayissiyaawantta oochchite» yaagiide hinttena zoriyaa Asay de'ee. Hayk'k'eeddawantta pas'a de'iyaawanttubaa oochchiyaawaappe, Asay barenttu S'oossaa oochchanaw bessennee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asay inttena, «Bessonttaaz tattafettishenne Saasukettishe haasayettiza bitizaytanne moytille xeygizayta oychchite» giikko derey ba GODAA oychchanaas bessennee? De7o Xoossaa aggidi hayqqidayta oysho ays koshshizee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይ ኢንቴና፥ «ቤሶንታዝ ታታፌቲሼኔ ሳሱኬቲሼ ሃሳዬቲዛ ቢቲዛይታኔ ሞይቲሌ ጼይጊዛይታ ኦይቺቴ» ጊኮ ዴሬይ ባ ጎዳ ኦይቻናስ ቤሴኔ? ዴኦ ጾሳ ኣጊዲ ሃይቂዳይታ ኦይሾ ኣይስ ኮሺዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሱይቅሸነ ካልካሽሸ ኦድያ ማሮታነ ሞይትለታ ኦይችተ” ያግድ ህንተና ዞርያ አሳይ ደኦሶና። ደኦን ደኤይሳታስ ሀይቅዳይሳታ ኦይቸይሳፈ አሳይ ባንታ ፆሳ ኦይቻናዉ በሰኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Suyqishenne kalkashishe odiya marotanne moytilleta oychite” yaagidi hintena zoriya asay de7oosona. De7on de7eysatas hayqidaysata oycheysafe asay banta Xoossaa oychanaw bessennee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰዎች፣ የሚያነበንቡትንና የሚያንሾካሽኩትን ሟርተኞችንና መናፍስት ጠሪዎችን ጠይቁ ቢሏችሁ፣ ሕዝቡ አምላኩን መጠየቅ አይገባውምን? በሕያዋን ምትክ ሙታንን መጠየቅ ለምን አስፈለገ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በመንተባተብ የሚቀባጥሩትን ሟርተኞችንና የሙታን መናፍስት ጠሪዎችን ጠይቁ” እያሉ የሚሰብኩአችሁ ወገኖች አሉ፤ ታዲያ፥ ስለ ሕያዋን ሙታንን ከመጠየቅ ይልቅ ሕዝቡ አምላኩን መጠየቅ አይገባውምን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም፦ “ብሕሽዅሽዅን ብሰላሕላሕን ንዝዛረቡ ጠንቈልትን ኣስማተኛታትን ጠይቑ” እንተ በሉኹም፥ ንስኻትኩም “ህዝቢ ንኣምላኽዶ ኣይኮነን ዝጥይቕ? ወይ ከዓ ንህያዋን ኢሎም ንምዉታንዶ ይጥየቑ እዮም?” ኢልኩም መልሱሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ብሕሽዂሽዂን ብሰላሕ ላሕን ዚዛረቡ ጠንቈልትን ኣስማተኛታትን ጠይቑ፡ እንተ በሉኹም፡ ንስኻትኩም ከኣ፡ ህዝቢዶ ንኣምላኹ ኣይሐትትን፡ ብዛዕባ ህያዋንሲ ንምውታትዶ ይሐትት እዩ ኢልኩም ምለሱሎም።