Isaiah 8:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ከኣ፡ መናፍስቲ ምዉታትን ጠንቈልትን ድለዩ፡ ንሳቶም ከኣ፡ ህዝቡ ንኣምላኹዶ ኣይኰነን ዚደሊ፧ ንህያዋን ናብ ምዉታት፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ “ድምፃቸውን ዝቅ አድርገው የሚናገሩትን መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ጠይቁ” ባሉአችሁ ጊዜ፥ ሕዝቡ ከአምላኩ መጠየቅ አይገባውምን? ወይስ ለሕያዋን ሲሉ ሙታንን ይጠይቃሉን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም። የሚጮኹትንና ድምፃቸውን ዝቅ አድርገው የሚናገሩትን መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ጠይቁ ባሉአችሁ ጊዜ፥ ሕዝቡ ከአምላኩ መጠየቅ አይገባውምን? ወይስ ለሕያዋን ሲሉ ሙታንን ይጠይቃሉን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰዎች፤ የሚያነበንቡትንና የሚያንሾካሹኩትን ሟርተኞችንና መናፍስት ጠሪዎችን ጠይቁ ቢሏችሁ፤ ሕዝቡ አምላኩን መጠየቅ አይገባውምን? በሕያዋን ምትክ ሙታንን መጠየቅ ለምን አስፈለገ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሳሱኪደነ ዙዙሚደ ሃሳይያ ሻሬቾቱዋነ ሞይትልያ ሃሳይስያዋንታ ኦችተ” ያጊደ ህንተና ዞርያ አሳይ ደኤ። ሀይቄዳዋንታ ፓጻ ደእያዋንቱባ ኦችያዋፐ፥ አሳይ ባረንቱ ጾሳ ኦቻናዉ በሰኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Saasukkiidenne zuuzummiide haasayiyaa shareechchotuwaanne moyttilliyaa haasayissiyaawantta oochchite» yaagiide hinttena zoriyaa Asay de'ee. Hayk'k'eeddawantta pas'a de'iyaawanttubaa oochchiyaawaappe, Asay barenttu S'oossaa oochchanaw bessennee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay inttena, «Bessonttaaz tattafettishenne Saasukettishe haasayettiza bitizaytanne moytille xeygizayta oychchite» giikko derey ba GODAA oychchanaas bessennee? De7o Xoossaa aggidi hayqqidayta oysho ays koshshizee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ኢንቴና፥ «ቤሶንታዝ ታታፌቲሼኔ ሳሱኬቲሼ ሃሳዬቲዛ ቢቲዛይታኔ ሞይቲሌ ጼይጊዛይታ ኦይቺቴ» ጊኮ ዴሬይ ባ ጎዳ ኦይቻናስ ቤሴኔ? ዴኦ ጾሳ ኣጊዲ ሃይቂዳይታ ኦይሾ ኣይስ ኮሺዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሱይቅሸነ ካልካሽሸ ኦድያ ማሮታነ ሞይትለታ ኦይችተ” ያግድ ህንተና ዞርያ አሳይ ደኦሶና። ደኦን ደኤይሳታስ ሀይቅዳይሳታ ኦይቸይሳፈ አሳይ ባንታ ፆሳ ኦይቻናዉ በሰኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Suyqishenne kalkashishe odiya marotanne moytilleta oychite” yaagidi hintena zoriya asay de7oosona. De7on de7eysatas hayqidaysata oycheysafe asay banta Xoossaa oychanaw bessennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎች፣ የሚያነበንቡትንና የሚያንሾካሽኩትን ሟርተኞችንና መናፍስት ጠሪዎችን ጠይቁ ቢሏችሁ፣ ሕዝቡ አምላኩን መጠየቅ አይገባውምን? በሕያዋን ምትክ ሙታንን መጠየቅ ለምን አስፈለገ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በመንተባተብ የሚቀባጥሩትን ሟርተኞችንና የሙታን መናፍስት ጠሪዎችን ጠይቁ” እያሉ የሚሰብኩአችሁ ወገኖች አሉ፤ ታዲያ፥ ስለ ሕያዋን ሙታንን ከመጠየቅ ይልቅ ሕዝቡ አምላኩን መጠየቅ አይገባውምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም፦ “ብሕሽዅሽዅን ብሰላሕላሕን ንዝዛረቡ ጠንቈልትን ኣስማተኛታትን ጠይቑ” እንተ በሉኹም፥ ንስኻትኩም “ህዝቢ ንኣምላኽዶ ኣይኮነን ዝጥይቕ? ወይ ከዓ ንህያዋን ኢሎም ንምዉታንዶ ይጥየቑ እዮም?” ኢልኩም መልሱሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ብሕሽዂሽዂን ብሰላሕ ላሕን ዚዛረቡ ጠንቈልትን ኣስማተኛታትን ጠይቑ፡ እንተ በሉኹም፡ ንስኻትኩም ከኣ፡ ህዝቢዶ ንኣምላኹ ኣይሐትትን፡ ብዛዕባ ህያዋንሲ ንምውታትዶ ይሐትት እዩ ኢልኩም ምለሱሎም። |