Isaiah 8:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪዳን፡ ነቶም እዚ ህዝቢ እዚ ኪዳን ዚብሎም ዅሎም፡ ኪዳን፡ ኣይትበል። ንፍርሖም ድማ ኣይትፍራሕ ወይ ኣይትፍራሕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም አለኝ፥ “ይህ ሕዝብ፦ ከባድ ነው የሚ​ለ​ውን ሁሉ፦ ከባድ ነው አት​በሉ፤ መፈ​ራ​ታ​ቸ​ው​ንም አት​ፍሩ፤ አት​ደ​ን​ግ​ጡም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህ ሕዝብ። ዱለት ነው በሚሉት ሁሉ። ዱለት ነው አትበሉ፤ መፈራታቸውንም አትፍሩ፥ አትደንግጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እነዚህ ሰዎች፤ ‘አድማ’ ብለው የሚጠሩትን፤ ማንኛውንም ነገር፤ ‘አድማ’ አትበሉ፤ እነርሱ የሚፈሩትን አትፍሩ፤ አትሸበሩለትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሀ አሳይ ማካላ ማቆ ግያዋ ኡባ ማካላ ማቆ ጎፕተ፤ ኡንቱንቱ ያይያባዉ ያዮፕተ ዎይ ዳጋሞፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ha Asay makkala mak'k'o giyaawaa ubbaa makkala mak'k'o gooppite; unttunttu yayyiyaabaw yayyoppite woy dagammoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hayssi asay, ‹Iita maqqo› gi xeygiza miish intte aykkoka, ‹Iita maqqo› goopite; istti babbizayssas intte babbofte; izas yarkiyarkofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሲ ኣሳይ፥ ‹ኢታ ማቆ› ጊ ጼይጊዛ ሚሽ ኢንቴ ኣይኮካ፥ ‹ኢታ ማቆ› ጎፒቴ፤ ኢስቲ ባቢዛይሳስ ኢንቴ ባቦፍቴ፤ ኢዛስ ያርኪያርኮፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ አሳ ማቆ ኡባ ማቆ ጎፕተ፤ ኤንቲ ያይያባ ያዮፍተ፤ ዳጋሞፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha asaa maqo ubbaa maqo goopite; enti yayyiyaba Yayyofite; dagammopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እነዚህ ሰዎች፣ ‘አድማ’ ብለው የሚጠሩትን፣ ማንኛውንም ነገር፣ ‘አድማ’ አትበሉ፤ እነርሱ የሚፈሩትን አትፍሩ፤ አትሸበሩለትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነርሱ የዐመፅ ሤራ ነው የሚሉትን እናንተም የዐመፅ ሤራ ነው አትበሉ፤ እናንተ እነርሱ የሚፈሩትን ነገር አትፍሩ፤ አትደንግጡም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እዞም ህዝቢ እዚኣቶም ሻራ ኢሎም ንዝፅውዕዎ ዝኾነ ነገር ሻራ ኣይትበሉ፤ ነቲ ንሳቶም ዝፈርሕዎ፥ ኣይትፍርሕዎ፤ ብእኡውን ኣይትርዓዱ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ህዝቢ እዚ ምምሕሓል ንዚብሎ ዂሉ ምምሕሓል ኣይትበልዎ፡ ነቲ ዚፈርሆ ኸኣ ኣይትፍርህዎ፡ ብእኡውን ኣይትሰክሑ።