Isaiah 8:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኪዳን፡ ነቶም እዚ ህዝቢ እዚ ኪዳን ዚብሎም ዅሎም፡ ኪዳን፡ ኣይትበል። ንፍርሖም ድማ ኣይትፍራሕ ወይ ኣይትፍራሕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም አለኝ፥ “ይህ ሕዝብ፦ ከባድ ነው የሚለውን ሁሉ፦ ከባድ ነው አትበሉ፤ መፈራታቸውንም አትፍሩ፤ አትደንግጡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህ ሕዝብ። ዱለት ነው በሚሉት ሁሉ። ዱለት ነው አትበሉ፤ መፈራታቸውንም አትፍሩ፥ አትደንግጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እነዚህ ሰዎች፤ ‘አድማ’ ብለው የሚጠሩትን፤ ማንኛውንም ነገር፤ ‘አድማ’ አትበሉ፤ እነርሱ የሚፈሩትን አትፍሩ፤ አትሸበሩለትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሀ አሳይ ማካላ ማቆ ግያዋ ኡባ ማካላ ማቆ ጎፕተ፤ ኡንቱንቱ ያይያባዉ ያዮፕተ ዎይ ዳጋሞፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ha Asay makkala mak'k'o giyaawaa ubbaa makkala mak'k'o gooppite; unttunttu yayyiyaabaw yayyoppite woy dagammoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hayssi asay, ‹Iita maqqo› gi xeygiza miish intte aykkoka, ‹Iita maqqo› goopite; istti babbizayssas intte babbofte; izas yarkiyarkofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሲ ኣሳይ፥ ‹ኢታ ማቆ› ጊ ጼይጊዛ ሚሽ ኢንቴ ኣይኮካ፥ ‹ኢታ ማቆ› ጎፒቴ፤ ኢስቲ ባቢዛይሳስ ኢንቴ ባቦፍቴ፤ ኢዛስ ያርኪያርኮፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ አሳ ማቆ ኡባ ማቆ ጎፕተ፤ ኤንቲ ያይያባ ያዮፍተ፤ ዳጋሞፕተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha asaa maqo ubbaa maqo goopite; enti yayyiyaba Yayyofite; dagammopite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እነዚህ ሰዎች፣ ‘አድማ’ ብለው የሚጠሩትን፣ ማንኛውንም ነገር፣ ‘አድማ’ አትበሉ፤ እነርሱ የሚፈሩትን አትፍሩ፤ አትሸበሩለትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እነርሱ የዐመፅ ሤራ ነው የሚሉትን እናንተም የዐመፅ ሤራ ነው አትበሉ፤ እናንተ እነርሱ የሚፈሩትን ነገር አትፍሩ፤ አትደንግጡም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እዞም ህዝቢ እዚኣቶም ሻራ ኢሎም ንዝፅውዕዎ ዝኾነ ነገር ሻራ ኣይትበሉ፤ ነቲ ንሳቶም ዝፈርሕዎ፥ ኣይትፍርሕዎ፤ ብእኡውን ኣይትርዓዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ህዝቢ እዚ ምምሕሓል ንዚብሎ ዂሉ ምምሕሓል ኣይትበልዎ፡ ነቲ ዚፈርሆ ኸኣ ኣይትፍርህዎ፡ ብእኡውን ኣይትሰክሑ። |