Isaiah 8:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብተወሳኺ እግዚኣብሄር፡ ዓቢ ጥቕላል ወሲድካ ብዛዕባ ማሄርሳልሓስባስ ብብርዒ ሰብ ጽሓፍ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አለኝ፥ “ታላቅ አዲስ ሰሌዳ ወስ​ደህ፦ ‘ቸኩ​ለህ ማርክ፤ ፈጥ​ነ​ህም በዝ​ብዝ’ ብለህ በሰው ብርዕ ጻፍ​በት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም። ታላቅ ሰሌዳ ወስደህ። ምርኮ ፈጠነ፥ ብዝበዛ ቸኰለ ብለህ በሰው ፊደል ጻፍበት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም እንዲህ አለኝ፦ “ትልቅ ሰሌዳ ወስደህ፤ ‘ማኸር-ሻላል-ሃሽ-ባዝ’ ብለህ በተለመደው በሰው ፊደል ጻፍበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ዎልቃማ ጻ ዋራቃታ አካደ፥ ‘ኦሞዶ ኤሌላ! ቦንቂያዉ ኤሌላ!’ ያጋደ፥ ናባበትያ ፕዶልያን ጻፋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; «Wolk'k'aama s'aatsa warak'ataa akkaade, ‹Omoodoo elleella! Bonk'k'iyaw elleella!› yaagaade, nabbabettiyaa pidoliyaan s'aafa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY tana, «Gita xaaththa waraqata ekkada, ‹Maher-shalal hash-baaz› gaada nababettiza pidalen xaafa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ታና፥ «ጊታ ጻ ዋራቃታ ኤካዳ፥ ‹ማሄር-ሻላል ሃሽ-ባዝ› ጋዳ ናባቤቲዛ ፒዳሌን ጻፋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ታኮ፥ “ግታ ሳሌዳ ኤካዳ፥ ‘ድአናዉ ኤለሳ! ቦንቃናዉ ድርጋ!’ ያጋዳ ናባበትያ ፕዳለን ፃፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday taako, “Gita saleeda ekada, ‘Di7anaw ellesa! Bonqanaw dirga!’ yaagada nabbabetiya pidalen xaafa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፤ “ትልቅ ሰሌዳ ወስደህ፣ ‘ማኸር-ሻላል-ሃሽ-ባዝ’ ብለህ በተለመደው በሰው ፊደል ጻፍበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ትልቅ ሰሌዳ ወስደህ በጉልህ ጽሑፍ ‘ለማጥፋትና ለምርኮ ፍጠን’ ብለህ ጻፍ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ “ዓብዪ ሰሌዳ ውሰድ፥ ኣብኡውን ‘ምርኮ ቐልጠፈ፤ ዘመተ ፈጠነ’ ኢልካ ብፊደል ሰብ ፀሓፍ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ፡ ዓብዪ ሰሌዳ ውሰድ ኣብኡውን፡ ቀልጢፍካ ዝመት፡ ፈጢንካ ማርኽ፡ ኢልካ ብብርዒ ሰብ ጸሐፍ፡ በለኒ።