Isaiah 8:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብተወሳኺ እግዚኣብሄር፡ ዓቢ ጥቕላል ወሲድካ ብዛዕባ ማሄርሳልሓስባስ ብብርዒ ሰብ ጽሓፍ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አለኝ፥ “ታላቅ አዲስ ሰሌዳ ወስደህ፦ ‘ቸኩለህ ማርክ፤ ፈጥነህም በዝብዝ’ ብለህ በሰው ብርዕ ጻፍበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። ታላቅ ሰሌዳ ወስደህ። ምርኮ ፈጠነ፥ ብዝበዛ ቸኰለ ብለህ በሰው ፊደል ጻፍበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም እንዲህ አለኝ፦ “ትልቅ ሰሌዳ ወስደህ፤ ‘ማኸር-ሻላል-ሃሽ-ባዝ’ ብለህ በተለመደው በሰው ፊደል ጻፍበት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ዎልቃማ ጻ ዋራቃታ አካደ፥ ‘ኦሞዶ ኤሌላ! ቦንቂያዉ ኤሌላ!’ ያጋደ፥ ናባበትያ ፕዶልያን ጻፋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; «Wolk'k'aama s'aatsa warak'ataa akkaade, ‹Omoodoo elleella! Bonk'k'iyaw elleella!› yaagaade, nabbabettiyaa pidoliyaan s'aafa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY tana, «Gita xaaththa waraqata ekkada, ‹Maher-shalal hash-baaz› gaada nababettiza pidalen xaafa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ታና፥ «ጊታ ጻ ዋራቃታ ኤካዳ፥ ‹ማሄር-ሻላል ሃሽ-ባዝ› ጋዳ ናባቤቲዛ ፒዳሌን ጻፋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታኮ፥ “ግታ ሳሌዳ ኤካዳ፥ ‘ድአናዉ ኤለሳ! ቦንቃናዉ ድርጋ!’ ያጋዳ ናባበትያ ፕዳለን ፃፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday taako, “Gita saleeda ekada, ‘Di7anaw ellesa! Bonqanaw dirga!’ yaagada nabbabetiya pidalen xaafa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፤ “ትልቅ ሰሌዳ ወስደህ፣ ‘ማኸር-ሻላል-ሃሽ-ባዝ’ ብለህ በተለመደው በሰው ፊደል ጻፍበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ትልቅ ሰሌዳ ወስደህ በጉልህ ጽሑፍ ‘ለማጥፋትና ለምርኮ ፍጠን’ ብለህ ጻፍ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ “ዓብዪ ሰሌዳ ውሰድ፥ ኣብኡውን ‘ምርኮ ቐልጠፈ፤ ዘመተ ፈጠነ’ ኢልካ ብፊደል ሰብ ፀሓፍ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ፡ ዓብዪ ሰሌዳ ውሰድ ኣብኡውን፡ ቀልጢፍካ ዝመት፡ ፈጢንካ ማርኽ፡ ኢልካ ብብርዒ ሰብ ጸሐፍ፡ በለኒ። |