Isaiah 7:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በሎ፡ ተጠንቀቕን ስቕ በልን። ብሰንኪ እቲ ረዚን ኣብ ልዕሊ ኣራምን ወዲ ረማልያን ዘውረዶ ቍጥዓ፡ ብኽልተ ጭራ ናይዚ ዚትክኽ ሓዊ ኣይትፍራህ፡ ተስፋ ኣይትቝረጽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም በለው፥ “ተጠበቅ፥ ዝምም በል፤ አትፍራ፤ ከእነዚህ ከሚጤሱ ሁለት የእንጨት ጠለሸቶች፥ የተነሣ ልብህ አይደንግጥ፤ ከተቈጣሁ በኋላ ይቅር እላለሁና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም በለው። ተጠበቅ፥ ዝምም በል፤ ስለ እነዚህ ስለሚጤሱ ስለ ሁለት የእንጨት ጠለሸቶች፥ ስለ ሶርያና ስለ ረአሶን ስለ ሮሜልዩም ልጅ ቍጣ አትፍራ፥ ልብህም አይድከም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም በለው፤ “‘ተጠንቀቅ፤ ተረጋጋ፤ አትፍራ በእነዚህ ከእሳት ተርፈው በሚጤሱት በሁለቱ የዕንጨት ጉማጆች፤ በሶርያና በንጉሷ በረአሶን እንዲሁም በሮሜልዩ ልጅ ቁጣ አትሸበር።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ናገታ፤ ህርጎፓ፤ ሶርያ አሳ፥ ካትያ ራጺናነ ራማልያ ናኣ ሀንቆ ያዮፓ፤ ነ ዎዛናይካ ሻባረቶፖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ላኡ ካተቱ ታማፐ አደ ጩዋትያ ላኡ ም ዱሩማ ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aw hawaadan yaagaade oda; ‹Naagetta; hirggoppa; Sooriyaa asaa, Kaatiyaa Ras'iinanne Ramaaliyaa na'aa hank'k'oo yayyoppa; ne wozanaykka shabbarettoppo; ayaw gooppe, laa"u kaatetuu tamaappe aatsiide c'uwattiyaa laa"u mitsaa durumaa mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtada izas, ‹Naagetta; woppu ga; babbofa; hayta tamay mishin attidi cuwattiza duruma nam7atappe Aaraames, Eraasoonessinne, Eromeliyo naa hanqos shabarettofa› ga yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስታዳ ኢዛስ፥ ‹ናጌታ፤ ዎፑ ጋ፤ ባቦፋ፤ ሃይታ ታማይ ሚሺን ኣቲዲ ጩዋቲዛ ዱሩማ ናምኣታፔ ኣራሜስ፥ ኤራሶኔሲኔ፥ ኤሮሜሊዮ ና ሃንቆስ ሻባሬቶፋ› ጋ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያዉ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ ‘ናገታ፤ ዎፑ ጋ፤ ያዮፋ። ሀ ናምኡ ካዎት ታማፐ አትድ ጩያ ዱሩማ መላ ግድያ ግሾ፥ አራመ ካዋ ራዝናነ ራማላ ናኣ ሀንቁዋስ ያዮፋ፤ ነ ዎዛናይ ዳጋሞፎ።’ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyaw haysada yaagada oda; ‘Naageta; wopu ga; yayyofa. Ha nam7u kawoti tamape attidi cuyaa duruma mela gidiya gisho, Araame kawa Razinanne Ramala na7aa hanquwas yayyofa; ne wozanay dagammofo.’ |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም በለው፤ ‘ተጠንቀቅ፤ ተረጋጋ፤ አትፍራ፤ በእነዚህ ከእሳት ተርፈው በሚጤሱት በሁለቱ የዕንጨት ጕማጆች፣ በሶርያና በንጉሥዋ በረአሶን እንዲሁም በሮሜልዩ ልጅ ቍጣ አትሸበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ረጋ እንዲል፤ እንዳይፈራ፥ በእሳት ተቀጣጥሎ እንደሚነድ እንደ ግንድ ጢስ በሆኑት በሬዚንና በሶርያው በሬማልያ ልጅ ምክንያት እንዳይሸበር ንገረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ በሎ፦ ‘ተጠንቀቕ፤ ተረጋጋዕ፤ ኣይትፍራሕውን፤ በዞም ክልተ ዝትክዩ ትንታጋት፥ ስለ ረኣሶን ንጉስ ሶርያን ስለ ፋቁሔን ስለ ሮሜልዩን ጕሁር ቍጥዓ፥ ልብኻ ኣይፍራሕ።’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እሞ ንገሮ፡ ተጠንቀቕ፡ ህዳእ ኣይትፍራህውን፡ በዘን ክልተ ተኸኽቲ ተረፍ እያድ፡ በቲ ናይ ሬጺንን ናይ ሶርያን ናይ ወዲ ረማልያን ጒሁር ቊጥዓ ኸኣ ልብኻ ኣይጥፋእ። |