Isaiah 7:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በሎ፡ ተጠንቀቕን ስቕ በልን። ብሰንኪ እቲ ረዚን ኣብ ልዕሊ ኣራምን ወዲ ረማልያን ዘውረዶ ቍጥዓ፡ ብኽልተ ጭራ ናይዚ ዚትክኽ ሓዊ ኣይትፍራህ፡ ተስፋ ኣይትቝረጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም በለው፥ “ተጠ​በቅ፥ ዝምም በል፤ አት​ፍራ፤ ከእ​ነ​ዚህ ከሚ​ጤሱ ሁለት የእ​ን​ጨት ጠለ​ሸ​ቶች፥ የተ​ነሣ ልብህ አይ​ደ​ን​ግጥ፤ ከተ​ቈ​ጣሁ በኋላ ይቅር እላ​ለ​ሁና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም በለው። ተጠበቅ፥ ዝምም በል፤ ስለ እነዚህ ስለሚጤሱ ስለ ሁለት የእንጨት ጠለሸቶች፥ ስለ ሶርያና ስለ ረአሶን ስለ ሮሜልዩም ልጅ ቍጣ አትፍራ፥ ልብህም አይድከም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም በለው፤ “‘ተጠንቀቅ፤ ተረጋጋ፤ አትፍራ በእነዚህ ከእሳት ተርፈው በሚጤሱት በሁለቱ የዕንጨት ጉማጆች፤ በሶርያና በንጉሷ በረአሶን እንዲሁም በሮሜልዩ ልጅ ቁጣ አትሸበር።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ናገታ፤ ህርጎፓ፤ ሶርያ አሳ፥ ካትያ ራጺናነ ራማልያ ናኣ ሀንቆ ያዮፓ፤ ነ ዎዛናይካ ሻባረቶፖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ላኡ ካተቱ ታማፐ አደ ጩዋትያ ላኡ ም ዱሩማ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aw hawaadan yaagaade oda; ‹Naagetta; hirggoppa; Sooriyaa asaa, Kaatiyaa Ras'iinanne Ramaaliyaa na'aa hank'k'oo yayyoppa; ne wozanaykka shabbarettoppo; ayaw gooppe, laa"u kaatetuu tamaappe aatsiide c'uwattiyaa laa"u mitsaa durumaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtada izas, ‹Naagetta; woppu ga; babbofa; hayta tamay mishin attidi cuwattiza duruma nam7atappe Aaraames, Eraasoonessinne, Eromeliyo naa hanqos shabarettofa› ga yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስታዳ ኢዛስ፥ ‹ናጌታ፤ ዎፑ ጋ፤ ባቦፋ፤ ሃይታ ታማይ ሚሺን ኣቲዲ ጩዋቲዛ ዱሩማ ናምኣታፔ ኣራሜስ፥ ኤራሶኔሲኔ፥ ኤሮሜሊዮ ና ሃንቆስ ሻባሬቶፋ› ጋ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያዉ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ ‘ናገታ፤ ዎፑ ጋ፤ ያዮፋ። ሀ ናምኡ ካዎት ታማፐ አትድ ጩያ ዱሩማ መላ ግድያ ግሾ፥ አራመ ካዋ ራዝናነ ራማላ ናኣ ሀንቁዋስ ያዮፋ፤ ነ ዎዛናይ ዳጋሞፎ።’
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyaw haysada yaagada oda; ‘Naageta; wopu ga; yayyofa. Ha nam7u kawoti tamape attidi cuyaa duruma mela gidiya gisho, Araame kawa Razinanne Ramala na7aa hanquwas yayyofa; ne wozanay dagammofo.’
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም በለው፤ ‘ተጠንቀቅ፤ ተረጋጋ፤ አትፍራ፤ በእነዚህ ከእሳት ተርፈው በሚጤሱት በሁለቱ የዕንጨት ጕማጆች፣ በሶርያና በንጉሥዋ በረአሶን እንዲሁም በሮሜልዩ ልጅ ቍጣ አትሸበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ረጋ እንዲል፤ እንዳይፈራ፥ በእሳት ተቀጣጥሎ እንደሚነድ እንደ ግንድ ጢስ በሆኑት በሬዚንና በሶርያው በሬማልያ ልጅ ምክንያት እንዳይሸበር ንገረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ በሎ፦ ‘ተጠንቀቕ፤ ተረጋጋዕ፤ ኣይትፍራሕውን፤ በዞም ክልተ ዝትክዩ ትንታጋት፥ ስለ ረኣሶን ንጉስ ሶርያን ስለ ፋቁሔን ስለ ሮሜልዩን ጕሁር ቍጥዓ፥ ልብኻ ኣይፍራሕ።’
Amharic Tigrinya 2011 እሞ ንገሮ፡ ተጠንቀቕ፡ ህዳእ ኣይትፍራህውን፡ በዘን ክልተ ተኸኽቲ ተረፍ እያድ፡ በቲ ናይ ሬጺንን ናይ ሶርያን ናይ ወዲ ረማልያን ጒሁር ቊጥዓ ኸኣ ልብኻ ኣይጥፋእ።