Isaiah 7:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ንኢሳይያስ በሎ፦ ሕጂ ንስኻን ንወድኻን ሸኣርያሱብን ኣብ ጫፍ መስመራት እቲ ላዕለዋይ ግድብ፡ ኣብ ጽርግያ ግራት መላግቦ፡ ንኣሓዝ ክትራኸብዎ ኪዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ኢሳይያስን አለው፥ “አንተና ልጅህ ያሱብ አካዝን ትገናኙት ዘንድ በልብስ አጣቢው እርሻ መንገድ ወዳለው ወደ ላይኛው መታጠቢያ ቦታ ውጡ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ኢሳይያስን አለው። አንተና ልጅህ ያሱብ አካዝን ትገናኙት ዘንድ በልብስ አጣቢው እርሻ መንገድ ወዳለው ወደ ላይኛው የኵሬ መስኖ ጫፍ ውጡ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ኢሳይያስን እንዲህ አለው፤ “‘አንተና ልጅህ ሸአር-ያሹብ አካዝን ለመገናኘት ወደ ልብስ አጣቢው ዕርሻ በሚወስደው መንገድ ወዳለው ወደ ላይኛው የኩሬ መስኖ ጫፍ ውጡ፤’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ መና ጎዳይ ኢስያሳ፥ “ኔን ነ ናኣ ሻኣር-ያሹባ አካደ፥ አካዛና ጋከታናዉ ባ፤ ማዩዋ ሜጭያዋንቱ ጎሻኮ አፍያ ኦግያ ማታን ቆሞና ደእያ ሺቄዳ ሃ ጼራን ኔን አ ደማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, Med'inaa Goday Isiyyaasa, «Neeni ne na'aa Sha'aari-Yaashuuba akkaade, Akaazana gakkettanaw ba; mayuwaa meec'c'iyaawanttu goshshaakko afiyaa ogiyaa matan k'ommonna de'iyaa shiik'eedda haatsaa s'eeran neeni Aa demmana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin GODAY Isayaasas, «Neni ne naa Sha7aari-Yaashube ekkada Akaazera gayttanaas baada may7o meeccizayta goshshaakko efiza oge matan ganna baggara de7iza eele haaththa zaraa xeeran neni iza demmana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ጎዳይ ኢሳያሳስ፥ «ኔኒ ኔ ና ሻኣሪ-ያሹቤ ኤካዳ ኣካዜራ ጋይታናስ ባዳ ማይኦ ሜጪዛይታ ጎሻኮ ኤፊዛ ኦጌ ማታን ጋና ባጋራ ዴኢዛ ኤሌ ሃ ዛራ ጼራን ኔኒ ኢዛ ዴማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እሳያሳኮ፥ “ኔራነ ነ ናኣ ሼር-ያሱባራ አካዛራ ጋሄታናዉ ቢተ፤ ህንተ እያ ማኦ ሜጭያ ጎሻኮ ኤፍያ ኦግያ ማታን ቆሞ ባጋን ደእያ ሃ ኦላ ዉርሰን ህንተ እያ ደማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Isayaasako, “Neeranne ne na7aa Sheer-Yasuubara Akaazara gahetanaw biite; hinte iya ma7o meecciya goshshaako efiya ogiya matan qommo baggan de7iya haatha olaa wursethan hinte iya demmana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም ኢሳይያስን እንዲህ አለው፤ “አንተና ልጅህ ሸአር ያሹብ አካዝን ለመገናኘት ወደ ልብስ ዐጣቢው ዕርሻ በሚወስደው መንገድ ወዳለው ወደ ላይኛው የኵሬ መስኖ ጫፍ ውጡ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ኢሳይያስን እንዲህ አለው፦ “አንተና ልጅህ ሼርያሹብ ንጉሥ አካዝን ለመገናኘት ውጡ፤ እርሱንም ከላይኛው ኩሬ ውሃ በሚመጣበት በልብስ አጣቢዎች ቦታ ታገኙታላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እግዚኣብሄር ንኢሳይያስ ከምዙይ በሎ፦ “ንስኻ ምስ ወድኻ ያሱብ ውፁ እሞ፥ ንንጉስ ኣካዝ ክትራኸብዎ፥ ናብቲ ወሰን መስኖ ላዕለዋይ ቃላይ፥ በታ ናብ ግራት ሓፃቢ ክዳውንቲ እትወስድ መንገዲ ውፁ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እግዚኣብሄር ንኢሳይያስ በሎ፡ ንስኻ ምስ ሸኣርያሸብ፡ ወድኻ፡ ውጻእ እሞ ኣብቲ ወሰን መስኖ ላዕላይ ቀላይ ብጽርግያ ግራት ሓጻቢ ንኣሃዝ ተቐባበሎ፡ |