Isaiah 7:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኵሉ እቲ ብበትሪ ዚዅዕት ጎቦታት፡ ንጥሪት ንምልኣኽን ንውሑድ ጥሪት ንምርጋጽን እዩ እምበር፡ ንእሾኽን እሾኽን ኣይክፈርህን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሚታረሰውም ተራራ ሁሉ ላይ ፍርሀት ይመጣል፤ የበጎች መሰማርያ ይሆናል፤ በሬዎችም ይረግጡታል፤ እሾህና ኵርንችትም ያጠፋዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመቈፈርያም ወደ ተቈፈሩ ኮረብቶች ሁሉ ከኵርንችትና እሾህ ፍርሃት የተነሣ ወደዚያ አትሄድም፤ ነገር ግን የበሬ ማሰማርያና የበግ መራገጫ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኩርርንችትና እሾኹን በመፍራት ከዚህ በፊት በመቈፈሪያ ተቈፍረው ወደነበሩት ወደ እነዚያ ኰረብታዎች ሁሉ ከእንግዲህ አትሄድም፤ ነገር ግን የከብቶች መሰማሪያና የበጎች መፈንጫ ቦታ ይሆናሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካሰ ጎማን ቡልኤዳ ዞዘቱዋን ሀእ ክንድቹነ አጉንይ ኩሜዳ ድራዉ ያዪደ፥ እት አሳይነ ያ ቤና። መሂ የደትያሳነ ዶርሳይ ሄመትያሳ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kase goman bul"eedda zoozetuwaan ha"i kinddichchuunne aguntsay kumeedda diraw yayyiide, itti asaynne yaa beenna. Mehii yedetiyaasaanne dorssay hemetiyaasaa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase xoyllen goyettidi kath immiza zumbullati kindichchoninne agunththan kumida gishshas yayyidi issi asikka hee beenna; meheynne dorsi la7ettizaso gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ጾይሌን ጎዬቲዲ ካ ኢሚዛ ዙምቡላቲ ኪንዲቾኒኔ ኣጉንን ኩሚዳ ጊሻስ ያዪዲ ኢሲ ኣሲካ ሄ ቤና፤ ሜሄይኔ ዶርሲ ላኤቲዛሶ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካሰ ኮንተን ኦዳ ዙማታን ሀእ ክንቾተይነ አጉን ኩምዳ ግሾ ያይድ፥ እስ አስካ ያ ቤና። ሽን መሄይነ ዶርስ ሄመትያ በሲ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kase konten oothida zumatan ha77i kinchoteynne agunthi kumida gisho yayyidi, issi asika yaa beenna. Shin meheynne dorsi heemetiya bessi gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኵርንችትና እሾኹን በመፍራት ከዚህ በፊት በመቈፈሪያ ተቈፍረው ወደ ነበሩት ወደ እነዚያ ኰረብታዎች ሁሉ ከእንግዲህ አትሄድም፤ ነገር ግን የከብቶች መሰማሪያና የበጎች መፈንጫ ቦታ ይሆናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀድሞ በዶማ ተቈፍረው እህል ይበቅልባቸው የነበሩ ኰረብቶች ሁሉ ኲርንችትንና እሾኽን በመፍራት ማንም ወደዚያ አይሄድም፤ ነገር ግን የከብትና የበግ መንጋ መሰማሪያ ብቻ ይሆናሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ብመባሮ ዝባሮ ዝነበረ ዅሉ ዀረብታታት ከዓ ኻብ ፍርሒ እሾዅን ኳዂቶን ዝተልዓለ ደጊም ናብኣ ኣይትኸይድን ኢኻ፤ ግና መውፈሪ ኣብዑርን መርገፂ ኣባጊዕን ክኸውን እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ብመባሮ ዚባሮ ዝነበረ ዂሉ ዀረቢት ከኣ ካብ ፍርሂ እሾዂን ተዀርባን እተላዕለ ሓደ እኳ ዚኸዶ የልቦን፡ ግናኸ መውፈር ኣብዑርን መርገጽ ኣባጊዕን ኪኸውን እዩ። |