Isaiah 7:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰባት ቀስቲን ፍላጻን ሒዞም ናብኡ ኪመጹ እዮም። እታ ሃገር ብዘላ እሾኽን እሾኽን ኪኸውን እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በፍ​ላ​ጻና በቀ​ስት ይገ​ቡ​ባ​ታል፤ ምድ​ሪቱ ሁሉ ትጠ​ፋ​ለ​ችና፥ እሾ​ህ​ንና ኵር​ን​ች​ት​ንም ትሞ​ላ​ለ​ችና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኵርንችትና እሾህ በምድር ሁሉ ላይ ነውና በፍላጻና በቀስት ወደዚያ ይገባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድሪቱ በኩርንችትና በእሾኽ ስለምትሸፈን፤ ሰዎች ወደዚያ የሚገቡት ቀስትና ፍላጻ ይዘው ነው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢታ ኡባን ክንድቹነ አጉንይ ኩሜዳ ድራዉ፥ አሳይ ያ ብያ ዎደ፥ ቶራነ ዎንዳፍያ ኦይቂደ ባና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biittaa ubbaan kinddichchuunne aguntsay kumeedda diraw, Asay yaa biyaa wode, tooranne wonddaafiyaa oyk'k'iide baana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biitta ubbaan kindichchoynne agunththi kumida gishshas asay hee biza wode wondafenne yiish oykki baana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢታ ኡባን ኪንዲቾይኔ ኣጉን ኩሚዳ ጊሻስ ኣሳይ ሄ ቢዛ ዎዴ ዎንዳፌኔ ዪሽ ኦይኪ ባና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቢታ ኡባን ክንቾተይነ አጉን ኩምዳ ግሾ፥ አሳይ ያ ብያ ዎደ ዶንገ ኦይክድ ባና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biitta ubban kinchoteynne agunthi kumida gisho, asay yaa biya wode donge oykidi baana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድሪቱ በኵርንችትና በእሾኽ ስለምትሸፈን፣ ሰዎች ወደዚያ የሚገቡት ቀስትና ፍላጻ ይዘው ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አገሪቱ በኲርንችትና በእሾኽ የተሞላች ስለ ሆነች ሕዝቡ ለአደን የሚወጣው ቀስትና ፍላጻ ይዞ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵላ እታ ምድሪ እቲኣ ብእሾዅን ብዃዂቶን ስለ እትሽፈን ናብኣ ዝኣትዉ ሰባት ቀስትን ፍላፃን ሒዞም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኲላ እታ ምድሪ እቲኣ እሾዂን ተዀርባን ክትከውን እያ እሞ፡ ፍላጻን መንትግን ሒዞም ናብኣ ኺኣትው እዮም።