Isaiah 7:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ፡ እግዚኣብሄር ርእስን ጸጕሪ ኣእጋርን ብመላጸ፡ ማለት በቶም ኣብ ስግር ፈለግ ኣባይ፡ ንጉስ ኣሶር ኪላጽዮም፡ ነቲ ጭሕሚ እውን ኪበልዖ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከወ​ንዙ ማዶ ባመ​ጣው ታላቅ ምላጭ በአ​ሦር ንጉሥ የራ​ሱ​ንና የእ​ግ​ሩን ጠጕር ይላ​ጨ​ዋል፤ ምላ​ጩም ጢሙን ደግሞ ይላ​ጫል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን እግዚአብሔር ከወንዙ ማዶ በተከራየው ምላጭ በአሦር ንጉሥ የራሱንና የእግሩን ጠጕር ይላጨዋል፤ ምላጩም ጢሙን ደግሞ ይበላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ቀን፤ እግዚአብሔር ከወንዝ ማዶ በተከራየው ምላጭ፤ ማለትም በአሦር ንጉሥ፤ የራስና የእግር ጠጉራችሁን እንዲሁም ጢማችሁን ይላጫል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ጎዳይ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ ሄፍን ባጋፐ ሁጲያ ቃንጽያ አሳ ጼሳና፤ እካ አሶረ ጋድያ ካትያ፤ እ ዪደ፥ ህንተ ሁጲያ ብናና፥ ህንተ አሳተ ብናናነ ህንተ ቡቻ ሜዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi Goday Efiraas'iisa Shaafaappe hefintsa baggaappe huup'iyaa k'ans's'iyaa asaa s'eesana; ikka Asoore gadiyaa kaatiyaa; I yiide, hintte huup'iyaa binnaanaa, hintte asatetsaa binnaanaanne hintte buuchchaa meedana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode GODAY Efiraaxise Shaafa pinththafe garxxi ehida magallan, hessika Asoore kawoy yiidi inttes hu7e binanaa, intte buuchchinne intte bolla diza iske ubbaa meedana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ጎዳይ ኤፊራጺሴ ሻፋ ፒንፌ ጋርጺ ኤሂዳ ማጋላን፥ ሄሲካ ኣሶሬ ካዎይ ዪዲ ኢንቴስ ሁኤ ቢናና፥ ኢንቴ ቡቺኔ ኢንቴ ቦላ ዲዛ ኢስኬ ኡባ ሜዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ጎዳይ ኤፍራፂሳ ሻፋ ሄፍን ባጋፈ ጋርፅዳ ሽግርያን፥ አሶረ ካዋን፥ ህንተ ሁጵያ ቡሉሳና፤ ህንተ እክስያነ ህንተ ቡቻ ሜዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Goday Efraxiisa shaafa hefintha baggafe garxida shiggiriyan, Asoore kawan, hinte huuphiya buluusana; hinte ikisiyanne hinte buuchaa meedana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ቀን፣ እግዚአብሔር ከወንዝ ማዶ በተከራየው ምላጭ፣ ማለትም በአሦር ንጉሥ፣ የራስና የእግር ጠጕራችሁን እንዲሁም ጢማችሁን ይላጫል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ያም ዘመን በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶ በተከራየው ምላጭ በአሦር ንጉሠ ነገሥት የራሳችሁን የጢማችሁንና የሰውነታችሁን ሁሉ ጠጒር ይላጫል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “በታ መዓልቲ እቲኣ እግዚኣብሄር በቲ ኻብ ሰገር ፈለግ ኤፍራጥስ ዝተኻረዮ መላፀ፥ ብንጉስ ኣሶር ገይሩ፥ ንፀጕሪ ርእሱን ንፀጕሪ እግሩን ክላፅዮ እዩ፤ እቲ መላፀውን ንጭሕሙ ኽበልዖ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣስ እግዚኣብሄር በታ ኻብ ስግር ርባ እተኻረያ መላጸ፡ ማለት ንጉስ ኣሶር፡ ንርእስን ንጸጒሪ እግርን ኪላጺ እዩ፡ ንጭሕሚውን ኪሰዶ እዩ።