Isaiah 7:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ፡ እግዚኣብሄር ርእስን ጸጕሪ ኣእጋርን ብመላጸ፡ ማለት በቶም ኣብ ስግር ፈለግ ኣባይ፡ ንጉስ ኣሶር ኪላጽዮም፡ ነቲ ጭሕሚ እውን ኪበልዖ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን እግዚአብሔር ከወንዙ ማዶ ባመጣው ታላቅ ምላጭ በአሦር ንጉሥ የራሱንና የእግሩን ጠጕር ይላጨዋል፤ ምላጩም ጢሙን ደግሞ ይላጫል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን እግዚአብሔር ከወንዙ ማዶ በተከራየው ምላጭ በአሦር ንጉሥ የራሱንና የእግሩን ጠጕር ይላጨዋል፤ ምላጩም ጢሙን ደግሞ ይበላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ቀን፤ እግዚአብሔር ከወንዝ ማዶ በተከራየው ምላጭ፤ ማለትም በአሦር ንጉሥ፤ የራስና የእግር ጠጉራችሁን እንዲሁም ጢማችሁን ይላጫል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ጎዳይ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ ሄፍን ባጋፐ ሁጲያ ቃንጽያ አሳ ጼሳና፤ እካ አሶረ ጋድያ ካትያ፤ እ ዪደ፥ ህንተ ሁጲያ ብናና፥ ህንተ አሳተ ብናናነ ህንተ ቡቻ ሜዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Goday Efiraas'iisa Shaafaappe hefintsa baggaappe huup'iyaa k'ans's'iyaa asaa s'eesana; ikka Asoore gadiyaa kaatiyaa; I yiide, hintte huup'iyaa binnaanaa, hintte asatetsaa binnaanaanne hintte buuchchaa meedana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode GODAY Efiraaxise Shaafa pinththafe garxxi ehida magallan, hessika Asoore kawoy yiidi inttes hu7e binanaa, intte buuchchinne intte bolla diza iske ubbaa meedana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጎዳይ ኤፊራጺሴ ሻፋ ፒንፌ ጋርጺ ኤሂዳ ማጋላን፥ ሄሲካ ኣሶሬ ካዎይ ዪዲ ኢንቴስ ሁኤ ቢናና፥ ኢንቴ ቡቺኔ ኢንቴ ቦላ ዲዛ ኢስኬ ኡባ ሜዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ጎዳይ ኤፍራፂሳ ሻፋ ሄፍን ባጋፈ ጋርፅዳ ሽግርያን፥ አሶረ ካዋን፥ ህንተ ሁጵያ ቡሉሳና፤ ህንተ እክስያነ ህንተ ቡቻ ሜዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Goday Efraxiisa shaafa hefintha baggafe garxida shiggiriyan, Asoore kawan, hinte huuphiya buluusana; hinte ikisiyanne hinte buuchaa meedana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ቀን፣ እግዚአብሔር ከወንዝ ማዶ በተከራየው ምላጭ፣ ማለትም በአሦር ንጉሥ፣ የራስና የእግር ጠጕራችሁን እንዲሁም ጢማችሁን ይላጫል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ያም ዘመን በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶ በተከራየው ምላጭ በአሦር ንጉሠ ነገሥት የራሳችሁን የጢማችሁንና የሰውነታችሁን ሁሉ ጠጒር ይላጫል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በታ መዓልቲ እቲኣ እግዚኣብሄር በቲ ኻብ ሰገር ፈለግ ኤፍራጥስ ዝተኻረዮ መላፀ፥ ብንጉስ ኣሶር ገይሩ፥ ንፀጕሪ ርእሱን ንፀጕሪ እግሩን ክላፅዮ እዩ፤ እቲ መላፀውን ንጭሕሙ ኽበልዖ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣስ እግዚኣብሄር በታ ኻብ ስግር ርባ እተኻረያ መላጸ፡ ማለት ንጉስ ኣሶር፡ ንርእስን ንጸጒሪ እግርን ኪላጺ እዩ፡ ንጭሕሚውን ኪሰዶ እዩ። |