Isaiah 7:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘመን ኣሓዝ ወዲ ዮታም ወዲ ዑዝያ ንጉስ ይሁዳ፡ ረዚን ንጉስ ኣራምን ጴቃህ ወዲ ረማልያ ንጉስ እስራኤልን ናብ የሩሳሌም ደየቡ። ባእሲ፣ ግን ከኣ ክዕወተሉ ኣይከኣለን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ በይሁዳ ንጉሥ በዖዝያን ልጅ በኢዮአታም ልጅ በአካዝ ዘመን የአራም ንጉሥ ረአሶን፥ የእስራኤልም ንጉሥ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ኢየሩሳሌምን ሊወጉ ወጡ፤ ሊይዙአትም አልቻሉም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ በይሁዳ ንጉሥ በዖዝያን ልጅ በኢዮአታም ልጅ በአካዝ ዘመን የሶርያ ንጉሥ ረአሶን የእስራኤልም ንጉሥ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ኢየሩሳሌምን ሊወጉ ወጡ፥ ሊያሸንፉአትም አልቻሉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዖዝያን የልጅ ልጅ፤ የኢዮአታም ልጅ አካዝ የይሁዳ ንጉሥ በነበረበት ዘመን፤ የሶርያ ንጉሥ ረአሶንና የእስራኤል ንጉሥ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ኢየሩሳሌምን ሊወጉ ወጡ፤ ነገር ግን ድል ሊያደርጓት አልቻሉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦዝያና ናአይ እዮኣታም የሌዳ አካዝ ይሁዳ ጋድያን ካተቴዳ ዎደ፥ ሶርያ ጋድያ ካቲ ራጺንነ እስራኤልያ ጋድያ ካቲ ራማልያ ናአይ ፓቁህ የሩሳላመ ኦላናዉ ዬድኖ፤ ሽን ጾናናዉ ዳንዳይበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ooziyaana na'ay Iyo'aataami yeleedda Akaazi Yihudaa gadiyaan kaateteedda wode, Sooriyaa gadiyaa Kaatii Ras'iininne Israa'eeliyaa gadiyaa Kaatii Ramaaliyaa na'ay Paak'uhi Yerusaalame olanaw yeeddino; shin s'oonanaw danddayibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ooziya naa Iyo7aatamey yelida Akaazey Yuhuda biittan kawotida wode Aaraame biitta kawo Eraasooninne Isra7eele biitta Kawo Eromeliyo naa Faaquhey Yerusalaame olanaas kezida; gido attiin xoonanaas dandaybeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦዚያ ና ኢዮኣታሜይ ዬሊዳ ኣካዜይ ዩሁዳ ቢታን ካዎቲዳ ዎዴ ኣራሜ ቢታ ካዎ ኤራሶኒኔ ኢስራኤሌ ቢታ ካዎ ኤሮሜሊዮ ና ፋቁሄይ ዬሩሳላሜ ኦላናስ ኬዚዳ፤ ጊዶ ኣቲን ጾናናስ ዳንዳይቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦዝያና ናአይ እዮአታማ ናአይ አካዝ፥ ይሁዳን ካዎትዳ ዎደ አራመ ካዎይ ራዝንነ እስራኤለ ካዎይ ራማላ ናአይ ፋቁሄይ የሩሳላመ ኦላናዉ ይዶሶና፤ ሽን ፆናናዉ ዳንዳእቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ooziyana na7ay Iyo7atama na7ay Akaazi, Yihudan kawotida wode Araame kawoy Razininne Isra7eele kawoy Ramala na7ay Faaquhey Yerusalaame olanaw yidosona; shin xoonanaw danda7ibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዖዝያን የልጅ ልጅ፣ የኢዮአታም ልጅ አካዝ የይሁዳ ንጉሥ በነበረበት ዘመን፣ የሶርያ ንጉሥ ረአሶንና የእስራኤል ንጉሥ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ኢየሩሳሌምን ሊወጉ ወጡ፤ ነገር ግን ድል ሊያደርጓት አልቻሉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዖዝያን ልጅ ከኢዮአታም የተወለደው አካዝ በይሁዳ በነገሠበት ዘመን፥ የሶርያ ንጉሥ ረጺንና የእስራኤል ንጉሥ የረማልያ ልጅ ፋቁሔ ጦርነት ማስነሣት ፈልገው ወደ ኢየሩሳሌም መጡ፤ ነገር ግን ኢየሩሳሌምን ድል ሊያደርጉአት አልቻሉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ ኾነ፦ ወዲ ወዱ ንኦዝያን ወዲ ኢዮኣታም ኣካዝ ንጉስ ይሁዳ ኣብ ዝነበረሉ ዘመን፥ ንጉስ ሶርያ ረኣሶንን ንጉስ እስራኤል ወዲ ሮሜልዩ ፋቁሔን ንኢየሩሳሌም ክወግኡ ወፁ፤ ግና ኸሸንፍዋ ኣይከኣሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ሬጺን ንጉስ ሶርያን ጴቃሕ ወዲ ረማልያ ንጉስ እስራኤልን ብዘመን ኣሃዝ ወዲ ዮታም፡ ወዲ ኡዝያ፡ ንጉስ ይሁዳ፡ ንየሩሳሌም ኪዋግእዋ ተላዕሉ፡ ግናኸ ኣይተኻእሎምን። |