Isaiah 66:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ብቓሉ እትናወጹ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ! እቶም ዝጸልኡኻ፡ ምእንታ ስመይ ዝሰጐጉኻ ኣሕዋትካ፡ እግዚኣብሄር ይኽበር፡ ንሱ ግና ብሓጐስኩም ክግለጽ እዩ፡ ክሓፍሩውን እዮም፡ በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በቃሉ የም​ት​ን​ቀ​ጠ​ቀጡ ሆይ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስሙ፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም ይከ​ብር ዘንድ፦ ደስ​ታ​ች​ሁም ይገ​ለጥ ዘንድ፥ እነ​ር​ሱም ያፍሩ ዘንድ የሚ​ጠ​ሏ​ች​ሁ​ንና የሚ​ጸ​የ​ፉ​አ​ች​ሁን ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን በሏ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በቃሉ የምትንቀጠቀጡ ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ። የጠሉአችሁ ስለ ስሜም ያባረሩአችሁ ወንድሞቻችሁ። ደስታችሁን እናይ ዘንድ እግዚአብሔር ይክበር ብለዋል፤ ነገር ግን ያፍራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንት በቃሉ ፊት የምትርዱ፥ የጌታን ቃል ስሙ፦ የጠሉአችሁ የናንተው ሕዝብ፥ ስለ ስሜም ያባረሩአችሁ፦ “ደስታችሁን እንድናይ ጌታ ይክበር” ብለዋል፤ ነገር ግን ያፍራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተኖ፥ ጾሳ ቃላዉ ያዪደ ኮኮርያዋንቶ፥ መና ጎዳ ቃላ ስስተ፤ “ህንተ እሻቱ፥ ህንተና እጽያዋንቱ፥ ታ ሱን ድራዉ፥ ህንተና ቦህያዋንቱ፥ ‘ህንተ ናሸቻ ኑን በአና ማላ፥ መና ጎዳይ አነ ቦንቼትና በአና’ ያጌድኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ዬላታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenoo, S'oossaa k'aalaw yayyiide kokkoriyaawanttoo, Med'inaa Godaa k'aalaa sisite; «Hintte ishatuu, hinttena is's'iyaawanttu, ta suntsaa diraw, hinttena bohiyaawanttu, ‹Hintte nashshechchaa nuuni be'ana mala, Med'inaa Goday ane bonchchettina be'ana› yaageeddino; shin unttunttu yeellatana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intteno qaalaas kokkorizaytoo, hayssa GODAA qaala siyite; «Intte ishantti inttena ixxidaytoo, ta sunththa gishshas inttena kessi yeggidaytoo! Inttena, ‹Ane GODAY bonchchettoo! Ane intte ufayssaaka be7oos› gida; gidikkoka istti yeellatanayssi attenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴኖ ቃላስ ኮኮሪዛይቶ፥ ሃይሳ ጎዳ ቃላ ሲዪቴ፤ «ኢንቴ ኢሻንቲ ኢንቴና ኢጺዳይቶ፥ ታ ሱን ጊሻስ ኢንቴና ኬሲ ዬጊዳይቶ! ኢንቴና፥ ‹ኣኔ ጎዳይ ቦንቼቶ! ኣኔ ኢንቴ ኡፋይሳካ ቤኦስ› ጊዳ፤ ጊዲኮካ ኢስቲ ዬላታናይሲ ኣቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ፥ ጎዳ ቃላስ ኮኮረይሳቶ እያ ቃላ ስእተ፦ “ህንተና እፅያ ህንተ እሻት፥ ታ ሱን ግሾ፥ ህንተና ኩረይሳት፥ ‘ህንተ ኡፋይትን ኑኒ በአና መላ አነ ጎዳይ ቦንቸቶ’ ” ያግዶሶና፤ ሽን ኤንቲ ዬላታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno, Godaa qaalas kokoreysato iya qaala si7ite: “Hintena ixiya hinte ishati, ta sunthaa gisho, hintena kureysati, ‘Hinte ufaytin nuuni be7ana mela ane Goday boncheto’ ” yaagidosona; shin enti yeellatana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እናንት በቃሉ የምትንቀጠቀጡ፣ ይህን የእግዚአብሔር ቃል ስሙ፤ “እናንት ወንድሞቻችሁ የጠሏችሁ፣ ስለ ስሜም አውጥተው የጣሏችሁ፣ ‘እስቲ እግዚአብሔር ይክበርና፣ የእናንተን ደስታ እንይ’ አሏችሁ፤ ይሁን እንጂ ማፈራቸው አይቀርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቃሉን የምታከብሩ እናንተ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፦ “ስለ ስሜ የሚጠሉአችሁና የሚያገሉአችሁ እንዲህ ይሉአችኋል፦ ‘እናንተ ስትደሰቱ እናይ ዘንድ እስቲ እግዚአብሔር ክብሩን ይግለጥ፤’ ኀፍረት ላይ የሚወድቁት ግን እነርሱ ራሳቸው ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቱም ብቓሉ እትንቅጥቀጡ፥ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፦ “እቶም ዝፀልኡኹምን ብዛዕባ ስመይ ዘሳጕጉኹምን ኣሕዋትኩም፥ ‘ንስኻትኩም እንትትሕጐሱ ኽንርእስ እስኪ እግዚኣብሄር ይኽበር’ ይብሉ። ግና ንሳቶም ክሓፍሩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ብቓሉ እትርዕዱ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ እቶም ዚጸልኡኹምን ብዛዕባ ስመይ ዚሰጉኹምን ኣሕዋትኩም፡ ሓጐስኩም ምእንቲ ኽንርእስ፡ እግዚኣብሄር ይኽበር፡ ይብሉ፡ ግናኸ ኪሐፍሩ እዮም።