Isaiah 66:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ብቓሉ እትናወጹ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ! እቶም ዝጸልኡኻ፡ ምእንታ ስመይ ዝሰጐጉኻ ኣሕዋትካ፡ እግዚኣብሄር ይኽበር፡ ንሱ ግና ብሓጐስኩም ክግለጽ እዩ፡ ክሓፍሩውን እዮም፡ በሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቃሉ የምትንቀጠቀጡ ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፥ “የእግዚአብሔር ስም ይከብር ዘንድ፦ ደስታችሁም ይገለጥ ዘንድ፥ እነርሱም ያፍሩ ዘንድ የሚጠሏችሁንና የሚጸየፉአችሁን ወንድሞቻችን በሏቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቃሉ የምትንቀጠቀጡ ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ። የጠሉአችሁ ስለ ስሜም ያባረሩአችሁ ወንድሞቻችሁ። ደስታችሁን እናይ ዘንድ እግዚአብሔር ይክበር ብለዋል፤ ነገር ግን ያፍራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንት በቃሉ ፊት የምትርዱ፥ የጌታን ቃል ስሙ፦ የጠሉአችሁ የናንተው ሕዝብ፥ ስለ ስሜም ያባረሩአችሁ፦ “ደስታችሁን እንድናይ ጌታ ይክበር” ብለዋል፤ ነገር ግን ያፍራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ፥ ጾሳ ቃላዉ ያዪደ ኮኮርያዋንቶ፥ መና ጎዳ ቃላ ስስተ፤ “ህንተ እሻቱ፥ ህንተና እጽያዋንቱ፥ ታ ሱን ድራዉ፥ ህንተና ቦህያዋንቱ፥ ‘ህንተ ናሸቻ ኑን በአና ማላ፥ መና ጎዳይ አነ ቦንቼትና በአና’ ያጌድኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ዬላታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo, S'oossaa k'aalaw yayyiide kokkoriyaawanttoo, Med'inaa Godaa k'aalaa sisite; «Hintte ishatuu, hinttena is's'iyaawanttu, ta suntsaa diraw, hinttena bohiyaawanttu, ‹Hintte nashshechchaa nuuni be'ana mala, Med'inaa Goday ane bonchchettina be'ana› yaageeddino; shin unttunttu yeellatana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intteno qaalaas kokkorizaytoo, hayssa GODAA qaala siyite; «Intte ishantti inttena ixxidaytoo, ta sunththa gishshas inttena kessi yeggidaytoo! Inttena, ‹Ane GODAY bonchchettoo! Ane intte ufayssaaka be7oos› gida; gidikkoka istti yeellatanayssi attenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴኖ ቃላስ ኮኮሪዛይቶ፥ ሃይሳ ጎዳ ቃላ ሲዪቴ፤ «ኢንቴ ኢሻንቲ ኢንቴና ኢጺዳይቶ፥ ታ ሱን ጊሻስ ኢንቴና ኬሲ ዬጊዳይቶ! ኢንቴና፥ ‹ኣኔ ጎዳይ ቦንቼቶ! ኣኔ ኢንቴ ኡፋይሳካ ቤኦስ› ጊዳ፤ ጊዲኮካ ኢስቲ ዬላታናይሲ ኣቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ፥ ጎዳ ቃላስ ኮኮረይሳቶ እያ ቃላ ስእተ፦ “ህንተና እፅያ ህንተ እሻት፥ ታ ሱን ግሾ፥ ህንተና ኩረይሳት፥ ‘ህንተ ኡፋይትን ኑኒ በአና መላ አነ ጎዳይ ቦንቸቶ’ ” ያግዶሶና፤ ሽን ኤንቲ ዬላታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno, Godaa qaalas kokoreysato iya qaala si7ite: “Hintena ixiya hinte ishati, ta sunthaa gisho, hintena kureysati, ‘Hinte ufaytin nuuni be7ana mela ane Goday boncheto’ ” yaagidosona; shin enti yeellatana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንት በቃሉ የምትንቀጠቀጡ፣ ይህን የእግዚአብሔር ቃል ስሙ፤ “እናንት ወንድሞቻችሁ የጠሏችሁ፣ ስለ ስሜም አውጥተው የጣሏችሁ፣ ‘እስቲ እግዚአብሔር ይክበርና፣ የእናንተን ደስታ እንይ’ አሏችሁ፤ ይሁን እንጂ ማፈራቸው አይቀርም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቃሉን የምታከብሩ እናንተ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፦ “ስለ ስሜ የሚጠሉአችሁና የሚያገሉአችሁ እንዲህ ይሉአችኋል፦ ‘እናንተ ስትደሰቱ እናይ ዘንድ እስቲ እግዚአብሔር ክብሩን ይግለጥ፤’ ኀፍረት ላይ የሚወድቁት ግን እነርሱ ራሳቸው ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ብቓሉ እትንቅጥቀጡ፥ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፦ “እቶም ዝፀልኡኹምን ብዛዕባ ስመይ ዘሳጕጉኹምን ኣሕዋትኩም፥ ‘ንስኻትኩም እንትትሕጐሱ ኽንርእስ እስኪ እግዚኣብሄር ይኽበር’ ይብሉ። ግና ንሳቶም ክሓፍሩ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቱም ብቓሉ እትርዕዱ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ እቶም ዚጸልኡኹምን ብዛዕባ ስመይ ዚሰጉኹምን ኣሕዋትኩም፡ ሓጐስኩም ምእንቲ ኽንርእስ፡ እግዚኣብሄር ይኽበር፡ ይብሉ፡ ግናኸ ኪሐፍሩ እዮም። |