Isaiah 66:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዕራይ ዚቐትል ንሰብ ከም ዚቐትል እዩ። እቲ ገንሸል ዚስውእ፡ ክሳድ ከልቢ ኸም ዝቘረጾ። እቲ ደም ሓሰማ ከም ዘቕረበ መስዋእቲ ብልዒ ዘቕርብ፤ ጣኦት ከም ዝባርኽ ኰይኑ ዕጣን ዘልዕል። እወ፡ መገዶም መሪጾም፡ ነፍሶም ድማ ብፍንፉን ተግባራቶም ትሕጐስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሬን የሚሠዋልኝ ኃጥእ ውሻን እንደሚያርድልኝ ነው፤ የእህልን ቍርባን የሚያቀርብም የእሪያን ደም እንደሚያቀርብ ነው፤ ዕጣንንም ለመታሰቢያ የሚያጥን አምላክን እንደሚፀርፍ ነው፤ እነዚህ የገዛ መንገዳቸውን መረጡ፤ ነፍሳቸውም በርኵሰታቸው ደስ ይላታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሬን የሚያርድልኝ ሰውን እንደሚገድል ነው፤ ጠቦትንም የሚሠዋ የውሻውን አንገት እንደሚሰብር ነው፤ የእህልን ቍርባን የሚያቀርብ የእርያን ደም እንደሚያቀርብ ነው፤ ዕጣንን የሚያጥን ጣዖትን እንደሚባርክ ነው። እነዚህ የገዛ መንገዳቸውን መረጡ፤ ነፍሳቸውም በርኵሰታቸው ደስ ይላታል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሬን የሚያርድልኝ ሰውን እንደሚገድል ነው፤ ጠቦትንም የሚሠዋ የውሻውን አንገት እንደሚሰብር ነው፤ የእህልን ቁርባን የሚያቀርብ የእርያን ደም እንደሚያቀርብ ነው። እጣንን የሚያጥን ጣዖትን እንደሚባርክ ነው። እነዚህ የገዛ መንገዳቸውን መረጡ፤ ነፍሳቸውም በርኩሰታቸው ደስ ይላታል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አሳይ ኡባይ ባረዉ ባረዉ እንጀትያ ኦግያ ዶሬዳ ጋሱዋን፥ ኮሩማ ያርሽያዌ አሳ ዎያ ኡራ ማላ፤ ዶርሳ ማራ ያርሽያዌካ ካና ጎራእያ አሳ ማላ፤ ካ ያርሹዋ ያርሽያዌካ ጉዱን ሱ ያርሽያ አሳ ማላ፤ ቃይ ሀሳይስያ እጻና ጩዋይያ ኡራይካ ኤቃዉ ጎይንያ አሳ ማላ። ኡንቱንቱ ሸምፑካ ኡንቱንቱ ቱናተን ናሸቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Asay ubbay barew barew injjetiyaa ogiyaa dooreedda gaasuwaan, korumaa yarshshiyaawe asaa wod'iyaa uraa mala; dorssaa maraa yarshshiyaawekka kanaa goora'iyaa asaa mala; katsaa yarshshuwaa yarshshiyaawekka guduntsaa suutsaa yarshshiyaa asaa mala; k'ay hassayissiyaa is'aanaa c'uwayiyaa uraykka eek'aw goyniyaa asaa mala. Unttunttu shemppuukka unttunttu tunatetsan nashetee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Gido attiin taas boora yarshizaadey as wodhizaade mala, dorsa laaqqa yarshizaadey kana cuulli wodhiza asa mala; kaththa yarsho shiishshizaadey, guddunththa suuth shiishshizaade mala; qofsos exaane taas cu7asizaadey, eeqa xoos goynniza asa mala; istti bantta oge doorida; istta shemppoyakka istta tunateththan ufayettawus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጊዶ ኣቲን ታስ ቦራ ያርሺዛዴይ ኣስ ዎዛዴ ማላ፥ ዶርሳ ላቃ ያርሺዛዴይ ካና ጩሊ ዎዛ ኣሳ ማላ፤ ካ ያርሾ ሺሺዛዴይ፥ ጉዱን ሱ ሺሺዛዴ ማላ፤ ቆፊሶስ ኤጻኔ ታስ ጩኣሲዛዴይ፥ ኤቃ ጾስ ጎይኒዛ ኣሳ ማላ፤ ኢስቲ ባንታ ኦጌ ዶሪዳ፤ ኢስታ ሼምፖያካ ኢስታ ቱናቴን ኡፋዬታዉስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኮርማ ያርሸይ አሰ ዎያ አሳ መላ፤ ኡርገ ዶርስ ያርሸይ ካና ያርሽያ አሳ መላ፤ ካ ያርሾ ያርሸይ፥ ጉዱን ሱ ያርሽያ አሳ መላ፤ ቆፍሶ እፃነ ጩይሰይ ኤቃ ጎይንያ አሳ መላ። አሳ ኡባይ ባዉ እንጀትያ ኦገ ዶርዶሶና፤ ኤንታ ሸምፖይ ኤንታ ቱናተን ኡፋይቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Korma yarshey ase wodhiya asa mela; urge dorsi yarshey kana yarshiya asa mela; katha yarsho yarshey, guduntho suuthi yarshiya asa mela; qofiso ixaane cuyisey eeqa goyinniya asa mela. Asa ubbay baw injetiya oge dooridosona; enta shempoy enta tunatethan ufaytees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ወይፈን የሚሠዋልኝ፣ ሰው እንደሚገድል ነው፤ የበግ ጠቦት የሚያቀርብልኝ፣ የውሻ ዐንገት እንደሚሰብር ሰው ነው፤ የእህል ቍርባን የሚያዘጋጅልኝ፣ የዕሪያ ደም እንደሚያቀርብልኝ ሰው ነው፤ የመታሰቢያን ዕጣን የሚያጥንልኝም፣ ጣዖትን እንደሚያመልክ ሰው ነው፤ የገዛ መንገዳቸውን መርጠዋል፤ ነፍሳቸውም በርኩሰታቸው ደስ ይላታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእኔ በሬ ሲሠዉ በሌላ በኩል የሰውን ሕይወት ያጠፋሉ፤ ለእኔ ጠቦት ሲሠዉ ለጣዖትም ውሻ ያቀርባሉ፤ ለእኔ የእህል መሥዋዕት ሲያቀርቡ፤ የዕሪያ ደምም ለጣዖት ያቀርባሉ፤ ለእኔ ዕጣን ያጥናሉ፤ ጣዖቶቻቸውንም ያመሰግናሉ፤ የራሳቸውን አካሄድ በመምረጥ በርኲሰታቸው ይደሰታሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ግና እቲ ብዕራይ ዝስውአለይ፥ ሰብ ከም ዝቐተለ እዩ፤ ጡቦት በጊዕ ዝስውአለይ፥ ክሳድ ከልቢ ኸም ዝሰብር እዩ፤ እቲ ቍርባን እኽሊ ዘቕርበለይ፥ ደም ሓሰማ ኸም ዘቕርበለይ እዩ፤ እቲ ዕጣን ዝዓጥነለይ፥ ንጣዖት ከም ዘመስግን እዩ። እዚኣቶም መንገዲ ርእሶም ሓረዩ፤ ነፍሶም ድማ ብርኽሰቶም ደስ ይብላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ብዕራይ ዚሐርድ፡ ከምቲ ንሰብ ዚቐትል እዩ፡ እቲ ገንሸል ዚስውእ ከምቲ ንኽሳድ ከልቢ ዚሰብር እዩ፡ እቲ ንመስዋእቲ ብልዒ ዜቕርብ ከምቲ ደም ሓሰማ ዚስውእ እዩ፡ እቲ ዕጣን ዚዐጥን ከምቲ ንጣኦት ዜመስግን እዩ። እወ፡ መገድታት ርእሶም ሐረዩ፡ ነፍሶም ድማ ብጽያፎም ባህ በላ። |