Isaiah 66:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወጺኦም ድማ ሬሳታት እቶም ኣብ ልዕለይ ዝበደሉ ሰባት ኪርእዩ እዮም። መትሎኦም ኣይመውትን ሓዊኦምውን ኣይኪጠፍእን እዩ። ንዅሉ ስጋ ድማ ፍንፉን ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወጥ​ተ​ውም በእኔ ያመ​ፁ​ብ​ኝን ሰዎች ሬሳ​ቸ​ውን ያያሉ፤ ትላ​ቸው አይ​ሞ​ትም፤ እሳ​ታ​ቸ​ውም አይ​ጠ​ፋም፤ ለሥጋ ለባ​ሽም ሁሉ ምሳሌ ይሆ​ናሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወጥተውም በእኔ ያመፁብኝን ሰዎች ሬሳቸውን ያያሉ፤ ትላቸው አይሞትምና፥ እሳታቸውም አይጠፋምና፤ ለሥጋ ለባሽም ሁሉ አስጸያፊ ነገር ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወጥተውም በእኔ ያመፁብኝን ሰዎች ሬሳቸውን ያያሉ፤ ትላቸው አይሞትምና፥ እሳታቸውም አይጠፋምና፤ ለሥጋ ለባሽም ሁሉ አስጸያፊ ነገር ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ከሲ ቢደ፥ ታ ቦላ ማካሌዳ አሳቱ አሃ በአና። ሄዋንታ ምያ ጉጹኒ ሀይቀና፤ ኡንቱንታ ጹግያ ታማይካ ቶኤና። ኡንቱንቱ አሳ ኡባዉ ሸነይያባ ግዳናዋ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu kesi biide, ta bolla makkaleedda asatuu anhaa be'ana. Hewantta miyaa gus'unii hayk'k'enna; unttuntta s'uuggiyaa tamaykka to"enna. Unttunttu asaa ubbaw sheneyiyaabaa gidanawaa» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti kezidi ta bolla makkallida asata aha be7ana. Istta miza guxuneykka hayqqenna; istta miza tamaykka to7enna. Istti asa zereth ubbaas harassizaaz gidana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኬዚዲ ታ ቦላ ማካሊዳ ኣሳታ ኣሃ ቤኣና። ኢስታ ሚዛ ጉጹኔይካ ሃይቄና፤ ኢስታ ሚዛ ታማይካ ቶኤና። ኢስቲ ኣሳ ዜሬ ኡባስ ሃራሲዛዝ ጊዳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ከይድ ብሸ፥ ታ ቦላ ማካልዳ አሳ አሀ በአና። ኤንታ ምያ ጉፁነይ ሀይቀና፤ ኤንታ ፁግያ ታማይ ቶኤና፤ ኤንቲ አሳ ኡባስ ሻትያባ ግዳና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti keyidi bishe, ta bolla makallida asaa aha be7ana. Enta miya guxuney hayqenna; enta xuuggiya tamay to7enna; enti asa ubbaas shaatiyaba gidana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ወጥተውም በእኔ ላይ ያመፁትን ሰዎች ሬሳ ያያሉ፤ ትላቸው አይሞትም፤ እሳታቸው አይጠፋም፤ ለሰውም ዘር ሁሉ አስጸያፊ ይሆናሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ወጥተው ሲሄዱም በእኔ ላይ በማመፃቸው የተገደሉትን ሰዎች በድን ያያሉ፤ እነርሱን የሚበላቸው ትል አይሞትም፤ የሚያቃጥላቸውም እሳት አይጠፋም፤ እነርሱንም የሚያያቸው የሰው ዘር ሁሉ ይጸየፋቸዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ወፂኦም ድማ፥ ንሬሳታት ናይቶም ካባይ ዝኸድዑ ሰባት፥ ክርእይዎ እዮም፤ እቲ ሓሰኻኦም ኣይመውትን፤ እቲ ሓዎም ድማ ኣይጠፍእን እዩሞ፥ ንዅሉ ስጋ ዝለበሰ፥ ዘፀይፉ ክኾኑ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ወጺኦም ከኣ ንሬሳታት እቶም ካባይ ዝዐለው ኺርእዩ እዮም፡ ሓሰኻኦም ኣይኪመውትን፡ ሓዎም ድማ ኣይኪጠፍእን እዩ እሞ፡ ንዂሉ ስጋውን መፈንፈኒ ኪዀኑ እዮም።