Isaiah 66:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሓዳስ ወርሒ ናብ ካልእ ወርሒ፡ ካብ ሓደ ሰንበት ድማ ናብ ካልእ፡ ኵሉ ስጋ ኣብ ቅድመይ ክሰግድ ክመጽእ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ይሆ​ናል፦ በየ​መ​ባ​ቻ​ውና በየ​ሰ​ን​በቱ ሥጋ ለባሽ ሁሉ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም በፊቴ ይሰ​ግድ ዘንድ ዘወ​ትር ይመ​ጣል፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህ ይሆናል፤ በየመባቻውና በየሰንበቱ ሥጋ ለባሽ ሁሉ በፊቴ ይሰግድ ዘንድ ዘወትር ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህ ይሆናል፤ በየመባቻውና በየሰንበቱ ሥጋ ለባሽ ሁሉ በፊቴ ለመስገድ ዘወትር ይመጣል፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አግና ጼሩዋፐ ቢደ ሀራ ጼሩዋ ጋካናዉነ እት ሳምባታፐ ቢደ ሀራ ሳምባታ ጋካናዉ፥ አሳይ ኡባይ ታ ስንን ጎይናናዉ ያና ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aginaa s'eeruwaappe biide hara s'eeruwaa gakkanawunne itti Sambbataappe biide hara Sambbataa gakkanaw, Asay ubbay ta sintsan goynanaw yaana yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Agina xeeroppe biidi hara aginay xeerana gakkanaas, issi Sambatappe biidi hara Sambata gakkanaas, as gidida ubbay taas goynnana yaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣጊና ጼሮፔ ቢዲ ሃራ ኣጊናይ ጼራና ጋካናስ፥ ኢሲ ሳምባታፔ ቢዲ ሃራ ሳምባታ ጋካናስ፥ ኣስ ጊዲዳ ኡባይ ታስ ጎይናና ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አጌና ፄሮፐ ብድ አጌና ፄሮ ጋካናዉ፥ ሳምባታፐ ብድ ሳምባታ ጋካናዉ አሳ ኡባይ ታ ስንን ጎይናናዉ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ageena xeerope bidi ageena xeero gakanaw, Sambaatape bidi Sambaata gakanaw asa ubbay ta sinthan goyinnanaw yaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከአንዱ ወር መባቻ እስከ ሌላው፣ እንዲሁም ከአንዱ ሰንበት እስከ ሌላው፣ የሰው ልጅ ሁሉ በፊቴ ሊሰግድ ይመጣል” ይላል እግዚአብሔር ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከወር መባቻ እስከ ሌላ የወር መባቻ በዓልና ከሰንበት እስከሚቀጥለው ሰንበት ሕዝብ ሁሉ በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም ሊሰግዱልኝ ይመጣሉ”፤ ይህን የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ካብ ሰርቂ ወርሒ፥ ክሳዕ ሰርቂ ወርሒ፥ ካብ ሰንበት ክሳዕ ሰንበት፥ ኵሉ ስጋ ዝለበሰ ሰብ፥ ኣብ ቅድመይ ክሰግድ ክመፅእ እዩ” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ድማ እዩ፡ ካብ ሰርቂ ወርሒ ኽሳዕ ሰርቂ ወርሒ፡ ካብ ሰንበት ከኣ ክሳዕ ሰንበት፡ ስጋ ዝለበሰ ዂሉ ኣብ ቅድመይ ኪሰግድ ኪመጽእ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።