Isaiah 66:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ኣነ ዝገብሮ ሓድሽ ሰማያትን ሓዳስ ምድርን ኣብ ቅድመይ ደው ከም ዚብል፡ ዘርእኻን ስምካን ኪቐውም እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እኔ የም​ሠ​ራ​ቸው አዲስ ሰማ​ይና አዲስ ምድር በፊቴ ጸን​ተው እን​ደ​ሚ​ኖሩ፥ እን​ዲሁ ዘራ​ች​ሁና ስማ​ችሁ ጸን​ተው ይኖ​ራሉ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ የምሠራቸው አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር ከፊቴ ጸንተው እንደሚኖሩ፥ እንዲሁ ዘራችሁና ስማችሁ ጸንተው ይኖራሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔ የምሠራቸው አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር ከፊቴ ጸንተው እንደሚኖሩ፥ እንዲሁ ዘራችሁና ስማችሁ ጸንተው ይኖራሉ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን መያ ኦራ ሳሎቱነ ኦራ ሳአይ ታ ስንን ምኒደ ደእያዋዳን፥ ሄዋዳንካ፥ ህንተ ዘረይነ ህንተ ሱንይ ምኒደ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani med'd'iyaa ooratsa salotuunne ooratsa sa'ay ta sintsan minniide de'iyaawaadan, hewaadankka, hintte zeretsaynne hintte suntsay minniide de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Tani medhdhana ooraththa salotinne ooraththa sa7ay ta sinththan minni daanayssaththo intte sunththinne intte zereththa sunththi hessaththo minni daana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታኒ ሜና ኦራ ሳሎቲኔ ኦራ ሳኣይ ታ ሲንን ሚኒ ዳናይሳ ኢንቴ ሱንኔ ኢንቴ ዜሬ ሱን ሄሳ ሚኒ ዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ መዳ ኦራ ሳሎትነ ኦራ ሳእ ታ ስንን ምንድ ደኤይሳዳ፥ ህንተ ኮቻይነ ህንተ ሱንይ ምንድ ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani medhida ooratha salotinne ooratha sa7i ta sinthan minnidi de7eysada, hinte kochaynne hinte sunthay minnidi daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እኔ የምሠራቸው አዲስ ሰማያትና አዲስ ምድር በፊቴ ጸንተው እንደሚኖሩ፣ የእናንተና የዘራችሁ ስም እንደዚሁ ጸንቶ ይኖራል” ይላል እግዚአብሔር ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የምፈጥራቸው አዲስ ሰማያትና አዲስ ምድር በእኔ ጸንተው እንደሚኖሩ እንዲሁም ዘራችሁና ስማችሁ በእኔ ጸንተው ይኖራሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣነ ዝገብሮም ሓድሽ ሰማይን ሓድሽ ምድርን ንሓዋሩ ፀኒዖም ከም ዝነብሩ፥ ከምኡ ዘርእኹምን ስምኩምን ኣብ ቅድመይ ፀኒዖም ክነብሩ እዮም” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ኣነ ዝገብሮ ሓድሽ ሰማይን ሓድሽ ምድርን ኣብ ቅድመይ ዚነብር፡ ከምኡ ዘርእኹምን ስምኩምን ኪነብር እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።