Isaiah 66:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ዅሉ ኢደይ ገይራቶ፡ እዚ ዅሉውን ተፈጸመ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ነዚ ሰብ እዚ ግና ነቲ ድኻን መንፈስ ድኹምን ብቃለይ ዝንቀጥቀጥን ክጥምት እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ ሁሉ የእጄ ሥራ ነው፤ ይህም ሁሉ የእኔ ነው፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ “ወደ የዋ​ሁና ወደ ጸጥ​ተ​ኛው፥ ከቃ​ሌም የተ​ነሣ ወደ​ሚ​ን​ቀ​ጠ​ቀጥ ሰው ከአ​ል​ሆነ በቀር ወደ ማን እመ​ለ​ከ​ታ​ለሁ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህን ሁሉ እጄ ሠርታለችና እነዚህ ሁሉ የእኔ ናቸው ይላል እግዚአብሔር፤ ነገር ግን ወደዚህ ወደ ትሑት፥ መንፈሱም ወደ ተሰበረ፥ በቃሌም ወደሚንቀጠቀጥ ሰው እመለከታለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህን ሁሉ እጄ ሠርታለች፤ እነዚህ ሁሉ የእኔ ናቸው፥ ይላል ጌታ። ነገር ግን ወደዚህ ወደ ትሑት፥ መንፈሱም ወደ ተሰበረ፥ በቃሌም ወደሚንቀጠቀጥ ሰው እመለከታለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋንታ ኡባባካ ታ ኩሺ ኦዳ ግደኔ? ሄዋ ድራዉ፥ ሀዋንቱ ኡባቱካ ታዋንታ። ሽን ታን ባረና ዝቂ ኦያዋኮ፥ ባረ ኦዳ ናጋራዉ ካዮቲደ ስምያዋኮነ ታ ቃላን ኮኮርያዋኮ ጼላና ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewantta ubbabaakka ta kushii ootseedda gidennee? Hewaa diraw, hawanttu ubbatuukka tawantta. Shin taani barena zik'k'i ootsiyaawaakko, bare ootseedda nagaraw kayyotiide simmiyaawaakkonne ta k'aalan kokkoriyaawaakko s'eelana yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayta ubbaa ta kushey ooththibeennee? Hayti beettana mala ooththiday tana gidikkinaa? Tani ashke; wozinay meqqidaadenne ta qaalaska kokkorizaadeko ta xeellays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይታ ኡባ ታ ኩሼይ ኦቤኔ? ሃይቲ ቤታና ማላ ኦዳይ ታና ጊዲኪና? ታኒ ኣሽኬ፤ ዎዚናይ ሜቂዳዴኔ ታ ቃላስካ ኮኮሪዛዴኮ ታ ጼላይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይሳ ኡባ ታ ኩሸይ ኦስ፤ ኤንትካ ሀንዶሶና። ሽን ታኒ ባና ዝቅ ኦያ ኡራ፥ ባ አያናን መቅዳ ኡራነ ታ ቃላን ኮኮርያ ኡራ ፄላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haysa ubbaa ta kushey oothis; entika hanidosona. Shin taani bana ziqi oothiya uraa, ba ayyaanan meqida uraanne ta qaalan kokoriya ura xeellana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህን ነገሮች ሁሉ እጄ አልሠራችምን? እንዲገኙስ ያደረግሁ እኔ አይደለሁምን?” ይላል እግዚአብሔር ። “ነገር ግን እኔ ወደዚህ፣ ትሑት ወደ ሆነና መንፈሱ ወደ ተሰበረ፣ በቃሌም ወደሚንቀጠቀጥ ሰው እመለከታለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህን ሁሉ ነገሮች የፈጠርኩ እኔ ነኝ፤ ስለዚህ ሁሉም የእኔ ናቸው፤ እኔ የምመለከተው ልባቸው ወደ ተሰበረ፥ ትሑት መንፈስ ወዳላቸውና፥ ቃሌንም ወደሚያከብሩ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዝ ዅሉ ኢደይ እያ ዝገበረቶ፤ እዝ ዅሉ ኸዓ ብኣይ ኮይኑ ኣሎ፤ ይብል እግዚኣብሄር። ኣነ ግና ናብ ትሑትን፥ ዝተሰበረ መንፈስ ናብ ዘለዎን፥ ብቓለይውን ናብ ዝንቅጥቀጥ ሰብ እየ ዝምልከት።
Amharic Tigrinya 2011 ኢደይ እያ ነዚ ዂሉ ዝገበረቶ፡ እዚ ኸኣ ኰይኑ ኣሎ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ግናኸ ኣብቲ ሽጉርን ድቑስን መንፈስ ዘለዎን ብቓለይ ዚርዕድን ሰብ ደኣ እየ ዝጥምት ዘሎኹ።