Isaiah 66:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መንጎኦም ምልክት ክገብር እየ፡ ነቶም ካባታቶም ዘምለጡ ድማ ናብ ኣህዛብ፡ ናብ ታርሲሽን ፑልን ሉድን፡ ቀስቲ ዝስሕቡ፡ ናብ ቱባልን ጃዋንን፡ ናብተን ርሑቓት ዘለወንን ዘይነበራን ደሴታት ክሰዶም እየ። ወረይ ሰሚዑ ክብረይ ኣይረኣየን፤ ኣብ መንጎ ኣህዛብ ድማ ክብረይ ኪእውጁ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመካከላቸውም ምልክት አደርጋለሁ፤ ከእነርሱም ከሞት የዳኑትን ዝናዬን ወዳልሰሙ፥ ክብሬንም ወዳላዩ ወደ አሕዛብ ወደ ተርሴስ፥ ወደ ፉጥ፥ ወደ ሉድ፥ ወደ ሞሳሕ፥ ወደ ቶቤል፥ ወደ ኤላድ በሩቅ ወዳሉ ደሴቶች እልካቸዋለሁ፤ በአሕዛብም መካከል ክብሬን ይናገራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመካከላቸውም ምልክት አደርጋለሁ፥ ከእነርሱም የዳኑትን ዝናዬን ወዳልሰሙ፥ ክብሬንም ወዳላዩ ወደ አሕዛብ ወደ ተርሴስ ወደ ፉጥ ወደ ሉድ ወደ ሞሳሕ ወደ ቶቤል ወደ ያዋን በሩቅ ወዳሉ ደሴቶች እልካቸዋለሁ፥ በአሕዛብም መካከል ክብሬንም ይናገራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመካከላቸውም ምልክት አደርጋለሁ፥ ከእነርሱም የዳኑትን ዝናዬን ወዳልሰሙ፥ ክብሬንም ወዳላዩ ወደ አሕዛብ ወደ ተርሴስ፥ ወደ ፉጥ፥ ወደ ሉድ፥ ወደ ሞሳሕ፥ ወደ ቶቤል፥ ወደ ያዋን፥ በሩቅ ወዳሉ ደሴቶች እልካቸዋለሁ፤ በአሕዛብም መካከል ክብሬንም ይናገራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡንቱንቱ ግዶን ማላታ ኦና፤ ኡንቱንቱፐ አቴዳዋንታካ ታ ግታተ ስስቤናነ ታ ቦንቹዋ በእቤና ካዉተቱዋኮ፥ ታርሴሳኮ፥ ሊብያኮ፥ ሊድያኮ፥ ቱባላኮ፥ ያዋናኮነ አባ ዶናን ደእያ ሃኮ ቢታቱዋኮ ኪታና፤ ኡንቱንቱ ታ ቦንቹዋ ካዉተቱዋ ግዶን ኦዳና። 66:19 ሊብያኮ: እብራዌዋን ፑጻ ጌተቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani unttunttu giddon malaataa ootsana; unttunttuppe atteedawaanttakka ta gitatetsaa sisibeennanne ta bonchchuwaa be'ibeenna kawutetsatuwaakko, Tarsseesakko, Liibiyaakko, Liidiyaakko, Tubaalakko, Yaawaanakkonne abbaa doonaan de'iyaa haakko biittatuwaakko kiittana; unttunttu ta bonchchuwaa kawutetsatuwaa giddon odana. 66:19 Liibiyaakko: Ibraawetsuwaan Puus'a geetettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani istta giddon malata ooththana; isttafe attida issi issineta gede kawoteththatakko, Tarseese, Puuxe, wondafen olettiza erettida Luudetakko, Tubaalenne Yaawaane hessaththoka ta goobateththaa siyonttaytakkonne ta bonchcho beyonttaytakko haakon diza abba giddon diza harurotakko ta yeddana; ta bonchcho kawoteththata giddon yootana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስታ ጊዶን ማላታ ኦና፤ ኢስታፌ ኣቲዳ ኢሲ ኢሲኔታ ጌዴ ካዎቴታኮ፥ ታርሴሴ፥ ፑጼ፥ ዎንዳፌን ኦሌቲዛ ኤሬቲዳ ሉዴታኮ፥ ቱባሌኔ ያዋኔ ሄሳካ ታ ጎባቴ ሲዮንታይታኮኔ ታ ቦንቾ ቤዮንታይታኮ ሃኮን ዲዛ ኣባ ጊዶን ዲዛ ሃሩሮታኮ ታ ዬዳና፤ ታ ቦንቾ ካዎቴታ ጊዶን ዮታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታ ግዶን ማላታ ኦና፤ ኤንታፈ አትዳይሳታ ግዶፈ ታ ግታተ ስእቦናነ ታ ቦንቹዋ በእቦና ካዎተታኮ፥ ታርሰሳኮ፥ ሊበኮ፥ ሊደኮ፥ ቱባላኮ፥ ያዋናኮነ ዩሾይ አባን ተቀትድ ሃሆ ቢታታኮ ኪታና፤ ኤንቲ ታ ቦንቹዋ ካዎተታ ግዶን አዋጃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani enta giddon malaata oothana; entafe attidaysata giddofe ta gitatetha si7iboonanne ta bonchuwa be7iboona kawotethatako, Tarsesako, Liibeko, Liideko, Tubaalako, Yawaanakonne yuushoy abban teqetidi haaho biittatako kiittana; enti ta bonchuwa kawotethata giddon awaajana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በመካከላቸው ምልክት አደርጋለሁ፤ ከእነርሱም የተረፉትን አንዳንዶቹን ወደ አሕዛብ ወደ ተርሴስ፣ ወደ ፉጥ፣ ወደ ታወቁት ቀስተኞች ወደ ሉድ፣ ወደ ቶባልና ያዋን እንዲሁም ዝናዬን ወዳልሰሙትና ክብሬን ወዳላዩት ራቅ ወዳሉት ደሴቶች እልካቸዋለሁ፤ በሕዝቦችም መካከል ክብሬን ይናገራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመካከላቸውም ምልክት አደርጋለሁ፤ ከሞት ከተረፉት መካከል ስለ እኔ ወዳልሰሙትና ክብሬንም ወዳላዩት ወደ ተለያዩ ሕዝቦች ወደ ተርሴስ፥ ወደ ሊብያውያን ቀስት ወደሚያስፈነጥሩ ወደ ሊድያውያን፥ ወደ ቱባል፥ ወደ ግሪክ፥ ራቅ ብለው ወደሚገኙት ደሴቶችም እልካቸዋለሁ፤ እነርሱም በሕዝቦች መካከል ክብሬን ይገልጣሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብኣቶም ከዓ ምልክት ክገብር እየ፤ ነቶም ካብኣቶም ዝደሓኑ ድማ ዝናይ ናብ ዘይሰምዑ ኽብረይውን ናብ ዘይረአዩ፥ ናብ ኣህዛብ፥ ናብ ሰብ ተርሴስ፥ ናብ ፉጥ፥ ናብ ሉድ፥ ናብ ሞሳሕ፥ ናብ ቱቤል ናብ ርሑቓት ደሴታትን ክልእኾም እየ። ንሳቶም ድማ፥ ክብረይ ኣብ ማእኸል ኣህዛብ ክነግሩ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣባታቶም ከኣ ትእምርቲ ኽገብር እየ፡ ነቶም ካባታቶም ዘምለጡ ናብ ኣህዛብ፡ ናብቶም መንትግ ዚውርውሩ ሰብ ተርሲስን ፋልን ሉድን ናብ ቱባልን ያዋንን፡ ናብተን ወረይ ዘይሰምዓ፡ ክብረይ ከኣ ዘይረኣያ ርሑቓት ደሴታትን ክልእኽ እየ፡ ንሳቶም ድማ ክብረይ ኣብ ማእከል ኣህዛብ ኪነግሩ እዮም። |