Isaiah 66:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣብ ማእከል ብድሕሪ ሓንቲ ኦም ኣብ ኣታኽልቲ ዚቕድሱን ዚነጽሑን፡ ስጋ ሓሰማን ጽያፍን ኣንጭዋን ዚበልዑ፡ ብሓባር ኪጠፍኡ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በአ​ት​ክ​ልት ቦታ ውስጥ ሰው​ነ​ታ​ቸ​ውን የሚ​ያ​ጠ​ሩና የሚ​ያ​ነጹ፥ በም​ግብ ቦታም የእ​ሪ​ያን ሥጋ፥ አስ​ጸ​ያፊ ነገ​ር​ንም አይ​ጥ​ንም የሚ​በሉ በአ​ን​ድ​ነት ይጠ​ፋሉ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመካከላቸው ያለውን አንዱን ተከትለው ወደ ገነቱ ይገቡ ዘንድ ሰውነታቸውን የሚቀድሱና የሚያነጹ፥ የእሪያንም ሥጋ አስጸያፊ ነገርንም አይጥንም የሚበሉ በአንድነት ይጠፋሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመሀከላቸው ያለውን አንዱን ተከትለው ወደ መናፈሻ ስፍራው ለመግባት ሰውነታቸውን የሚቀድሱና የሚያነጹ፥ የእሪያንም ሥጋ፥ አስጸያፊ ነገርንም፥ አይጥንም የሚበሉ በአንድነት ይጠፋሉ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አታክልትያ ሳኣን ባረንቱ ኤቃዉ ጎይናናዉ፥ ባረንቱ ግዶን ደእያ እቱዋ ካሊደ፥ ባረና ዱማዪደ ጌሽያዋንቱ፥ ቃይ ጉዱን አሹዋ፥ ሸነይያዋነ ኤጨርያ ምያዋንቱ ኡባይ እትፐ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Ataakilttiyaa sa'aan barenttu eek'aw goyinnanaw, barenttu giddon de'iyaa ittuwaa kaalliide, barena dummayiide geeshshiyaawanttu, k'ay guduntsaa ashuwaa, sheneyiyaawaanne ec'eriyaa miyaawanttu ubbay ittippe d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Atakiltey dizasoho biidi isttafe issaas goynnanaas bana geeshshizaytinne dummasizayti, guddunththa ashonne ecere asho, tunida miishshata miza ubbati ba pirda wurseththan issife ekkana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ኣታኪልቴይ ዲዛሶሆ ቢዲ ኢስታፌ ኢሳስ ጎይናናስ ባና ጌሺዛይቲኔ ዱማሲዛይቲ፥ ጉዱን ኣሾኔ ኤጬሬ ኣሾ፥ ቱኒዳ ሚሻታ ሚዛ ኡባቲ ባ ፒርዳ ዉርሴን ኢሲፌ ኤካና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ባንታ ኤቃ ጎይናናዉ አታክልተ ጋደ ባናዉ፥ ባንታና ዱማየይሳትነ ጌሸይሳት፤ ጉዱን፥ ኤጨረነ ሀራ ቱናባታ መይሳታ ግዶፈ እሱዋ ካልድ በይሳት ኡባይ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Banta eeqa goyinnanaw atakilte gade baanaw, bantana dummayeysatinne geeshsheysati; guduntho, ecerenne hara tunabata meyisata giddofe issuwa kaallidi beysati ubbay dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ወደ አትክልት ቦታዎች ለመሄድና ከተክሎቹ አንዱን ለማምለክ ራሳቸውን የሚቀድሱና የሚያነጹ፣ የዕሪያዎችንና የዐይጦችን ሥጋ፣ የረከሱ ነገሮችንም የሚበሉ ሁሉ የመጨረሻ ፍርዳቸውን በአንድነት ይቀበላሉ” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የእርያ ሥጋና አይጥ፥ እንዲሁም ሌሎች አጸያፊ ነገሮች ከሚበሉት ሰዎች መካከል አንዱን ተከትለው ወደ አትክልቶቹ ቦታዎች ለመሄድ ራሳቸውን የሚለዩና የሚያነጹ በአንድነት ይጠፋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ናብ ማእኸል ዘሎ ኣታኽልቲ ብምኻድ፥ ንርእሶም ዝቕድሱን ዘንፅሁን፥ ስጋ ሓሰማን ኣናፁን፥ ዝረኸሱ ነገራት ዝበልዑን፥ ኵሎም ብሓደ ኽጠፍኡ እዮም” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደድሕሪ እቲ ኣብ ማእከል ዘሎ ናብ ኣታኽልቲ ኪኸዱ ንነፍሶም ዚቕድሱን ዜጽርዩን፡ ስጋ ሓሰማን ፍርንፋንን ኣናጹን ዚበልዑ ዂሎም ብሓደ ኺጠፍዥኡ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።