Isaiah 66:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ብሓውን ብሰይፉን ምስ ኵሉ ስጋ ኪዋጋእ እዩ፣ እቶም ብእግዚኣብሄር እተሳዕሩ ድማ ብዙሓት ኪዀኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድርም ሁሉ በእግዚአብሔር እሳት ሰውም ሁሉ በሰይፉ ይፈረድባቸዋል፤ በእግዚአብሔርም ተቀሥፈው የሞቱት ይበዛሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ በእሳትና በሰይፉ ይፈርዳል፤ በእግዚአብሔርም ተወግተው የሞቱት ይበዛሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ በእሳትና በሰይፉ ይፈርዳል፤ በጌታም ተወግተው የሞቱት ይበዛሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ አሹዋ ማዬዳ ኡባ ታማንነ ማሻን ፕርዳና። ቃይ መና ጎዳ ማሻን ሀይቄዳዋንቱ ፓይዱ ዳራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'inaa Goday ashuwaa mayyeedda ubbaa tamaaninne mashshaan pirddana. K'ay Med'inaa Godaa mashshaan hayk'k'eeddawanttu paydu darana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tamaninne mashshan GODAY ba pirdaa asa ubbaa bolla ehana; daroti GODAA mashshan shukettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታማኒኔ ማሻን ጎዳይ ባ ፒርዳ ኣሳ ኡባ ቦላ ኤሃና፤ ዳሮቲ ጎዳ ማሻን ሹኬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ አሾ ማእዳ ኡባ ታማንነ ማሻን ፕርዳና፤ ዳሮት ጎዳ ማሻን ሀይቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday asho ma7ida ubbaa tamaninne mashshan pirdana; daroti Godaa mashshan hayqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእሳትና በሰይፍ፣ እግዚአብሔር ፍርዱን በሰው ሁሉ ላይ ያመጣል፤ በእግዚአብሔር ሰይፍ የሚታረዱት ብዙ ይሆናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በሰዎች ሁሉ ላይ በእሳትና በሰይፍ ይፈርዳል፤ እንዲሁም በሞት የሚቀጣቸው ብዙዎች ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንዅሉ ስጋ ዝለበሰ፥ ብሓዊን ብሰይፍን ክፈርድ እዩሞ፥ እቶም ብእግዚኣብሄር ተወጊኦም ዝሞቱ ኸዓ፥ ብዙሓት እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ንነፍሲ ወከፍ ስጋ ዝለበሰ ብሓውን ሰይፍን ኪፈርዶ እዩ እሞ፡ እቶም እግዚኣብሄር ዚቐትሎም ብዙሓት እዮም። |