Isaiah 66:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ብሓውን ብሰይፉን ምስ ኵሉ ስጋ ኪዋጋእ እዩ፣ እቶም ብእግዚኣብሄር እተሳዕሩ ድማ ብዙሓት ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድ​ርም ሁሉ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እሳት ሰውም ሁሉ በሰ​ይፉ ይፈ​ረ​ድ​ባ​ቸ​ዋል፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ተቀ​ሥ​ፈው የሞ​ቱት ይበ​ዛሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ በእሳትና በሰይፉ ይፈርዳል፤ በእግዚአብሔርም ተወግተው የሞቱት ይበዛሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ በእሳትና በሰይፉ ይፈርዳል፤ በጌታም ተወግተው የሞቱት ይበዛሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ አሹዋ ማዬዳ ኡባ ታማንነ ማሻን ፕርዳና። ቃይ መና ጎዳ ማሻን ሀይቄዳዋንቱ ፓይዱ ዳራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Med'inaa Goday ashuwaa mayyeedda ubbaa tamaaninne mashshaan pirddana. K'ay Med'inaa Godaa mashshaan hayk'k'eeddawanttu paydu darana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tamaninne mashshan GODAY ba pirdaa asa ubbaa bolla ehana; daroti GODAA mashshan shukettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታማኒኔ ማሻን ጎዳይ ባ ፒርዳ ኣሳ ኡባ ቦላ ኤሃና፤ ዳሮቲ ጎዳ ማሻን ሹኬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ አሾ ማእዳ ኡባ ታማንነ ማሻን ፕርዳና፤ ዳሮት ጎዳ ማሻን ሀይቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday asho ma7ida ubbaa tamaninne mashshan pirdana; daroti Godaa mashshan hayqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእሳትና በሰይፍ፣ እግዚአብሔር ፍርዱን በሰው ሁሉ ላይ ያመጣል፤ በእግዚአብሔር ሰይፍ የሚታረዱት ብዙ ይሆናሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በሰዎች ሁሉ ላይ በእሳትና በሰይፍ ይፈርዳል፤ እንዲሁም በሞት የሚቀጣቸው ብዙዎች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንዅሉ ስጋ ዝለበሰ፥ ብሓዊን ብሰይፍን ክፈርድ እዩሞ፥ እቶም ብእግዚኣብሄር ተወጊኦም ዝሞቱ ኸዓ፥ ብዙሓት እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንነፍሲ ወከፍ ስጋ ዝለበሰ ብሓውን ሰይፍን ኪፈርዶ እዩ እሞ፡ እቶም እግዚኣብሄር ዚቐትሎም ብዙሓት እዮም።