Isaiah 66:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ እግዚኣብሄር፡ ንቝጥዓኡ ብብርቱዕ፡ ንመግናሕቱ ድማ ብሃልሃልታ ሓዊ ኺጻወሮ፡ ብሓውን ምስ ሰረገላታቱን ከም ህቦብላ ኪመጽእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መዓ​ቱን በቍጣ፥ ዘለ​ፋ​ው​ንም በእ​ሳት ነበ​ል​ባል ይመ​ልስ ዘንድ እንደ እሳት ይመ​ጣል፤ ሰረ​ገ​ሎ​ቹም እንደ ዐውሎ ነፋስ ይሆ​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ እግዚአብሔር መዓቱን በቍጣ፥ ዘለፋውንም በእሳት ነበልባል ይመልስ ዘንድ ከእሳት ጋር ይመጣል፥ ሰረገሎቹም እንደ ዐውሎ ነፋስ ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ ጌታ መዓቱን በቁጣ፥ ዘለፋውንም በእሳት ነበልባል ይመልስ ዘንድ ከእሳት ጋር ይመጣል፥ ሰረገሎቹም እንደ ዐውሎ ነፋስ ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በእተ፥ መና ጎዳይ ታማ አኪደ ያና። ባረ ሀንቀቴዳዋንታ ሙራናዉነ ታማ ላጩዋን ሴራናዉ ሳራጋላ ቶጊደ፥ እ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'ite, Med'inaa Goday tamaa akkiide yaana. Bare hank'k'etteeddawantta muranawunne tamaa lac'uwaan seeranaw saragalaa toggiide, I yaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hekko GODAY tama lacon yaana; iza para-gaareti gote carko mala; izi ba yiillo hanqon, ba seera tama lacon qonccisana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄኮ ጎዳይ ታማ ላጮን ያና፤ ኢዛ ፓራ-ጋሬቲ ጎቴ ጫርኮ ማላ፤ ኢዚ ባ ዪሎ ሃንቆን፥ ባ ሴራ ታማ ላጮን ቆንጪሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ ጎዳይ ታማራ ያና፤ እያ ፓራ ጋረት ጎተ መላ። ባ ሸንያ ሀንቆን፤ ባ ሴራካ ታማ ላጮን ቆንጭሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, Goday tamara yaana; iya para gaareti gote mela. Ba sheniya hanqon; ba seeraka tama lacon qoncisees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ እግዚአብሔር በእሳት ነበልባል ይመጣል፤ ሠረገሎቹም እንደ ዐውሎ ነፋስ ናቸው፤ ንዴቱን በቍጣ፣ ተግሣጹንም በእሳት ነበልባል ይገልጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በኀይለኛ ቊጣው ለመበቀልና በሚንበለበለው እሳት ለመገሠጽ በእሳት ሆኖ ይመጣል፤ መንኲራኲሮችም እንደ ዐውሎ ነፋስ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቍጥዓኡ ብመዓት፥ መግናሕቱ ኸዓ ብሃልሃልታ ሓዊ ኽፈዲ፥ እንሆ እግዚኣብሄር ብሓዊ ኽመፅእ እዩ፤ ሰረገላታቱውን ከም ንፋስ ኣውሎ ክኾና እየን።
Amharic Tigrinya 2011 ኲራኡ ብነድሪ፡ መግናሕቱ ኸኣ ብሃልሃልታ ሓዊ ኺፈዲ፡ እንሆ፡ እግዚኣብሄር ብሓዊ ኺመጽእ እዩ፡ ሰረገላታቱውን ከም ህቦብላ ኪዀና እየን።