Isaiah 66:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ከም ሩባ ሰላም፡ ክብሪ ኣህዛብ ድማ ከም ውሕጅ እህባ ኣለኹ። ሽዑ ክትመጥጥ ኢኻ፡ ብጐድና ተሰኪምካ ኣብ ብርካ ክትወዛወዝ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፥ “እነሆ፥ ሰላምን እንደ ወንዝ፥ የአሕዛብንም ክብር እንደሚጐርፍ ፈሳሽ እመልስላታለሁ፤ ልጆቻቸውንም በጫንቃቸው ላይ ይሸከሙአቸዋል፤ በጕልበታቸውም ላይ እያስቀመጡ ያቀማጥሏቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ ሰላምን እንደ ወንዝ፥ የአሕዛብንም ክብር እንደሚጐርፍ ፈሳሽ እመልስላታለሁ፤ ከዚያም ትጠባላችሁ፥ በጫንቃ ላይ ይሸከሙአችኋል በጕልበትም ላይ እያስቀመጡ ያቀማጥሉአችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆም፥ ሰላምን እንደ ወንዝ፥ የአሕዛብንም ክብር እንደሚጐርፍ ፈሳሽ እመልስላታለሁ፤ ከዚያም ትጠባላችሁ፥ በጫንቃ ላይ ይሸከሙአችኋል በጉልበትም ላይ እያስቀመጡ ያቀማጥሏችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ታን እዝዉ ሳሮተ ሻፋዳን ዳርሳና፤ ካዉተቱዋ ዱረተካ ኩሚደ ጎግያ ፑልቱዋዳን፥ እዝዉ አሀና። ያቶፐ ህንተ ሄዋ ማና፤ እ ሀሽያን ህንተ ቶከታና፤ እ ክዉዋን ኡቲደ፥ ህንተ እሻለታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'ite, taani iziw sarotetsaa shaafaadan darissana; kawutetsatuwaa duretetsaakka kumiide goggiyaa pulttuwaadan, iziw ahana. Yaatooppe hintte hewaa d'ammana; I hashiyaan hintte tookettana; I kiwuwaan uttiide, hintte ishalettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Be7ite, tani izis saroteth gita shaafa mala gogisana; kawoteththata aqota shaafa haaththa mala gogisana intte izi ki7on idimetti dhammana; izi ki7on uttidi intte guppana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ቤኢቴ፥ ታኒ ኢዚስ ሳሮቴ ጊታ ሻፋ ማላ ጎጊሳና፤ ካዎቴታ ኣቆታ ሻፋ ሃ ማላ ጎጊሳና ኢንቴ ኢዚ ኪኦን ኢዲሜቲ ማና፤ ኢዚ ኪኦን ኡቲዲ ኢንቴ ጉፓና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ያጌስ፤ “ታኒ እዉ ሳሮተ ሻፋዳ ዳርሳና፤ እዉ ካዎተታ ዱረተ ክፃ ሻፋዳ ኤሀና። ህንተ ሄሳ ማና፤ እ ሀሽያን ቶከታና፤ እ ክኦን ኡትድ ባሎታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday yaagees; “Taani iw sarotethaa shaafada darsana; iw kawotethata duretetha kixa shaafada ehana. Hinte hessa dhammana; I hashiyan tooketana; I ki7on uttidi baalotana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ ሰላምን እንደ ወንዝ ውሃ አፈስስላታለሁ፤ የመንግሥታትንም ብልጽግና እንደ ጅረት ውሃ አጐርፍላታለሁ፤ ትጠባላችሁ፤ በዕቅፏም ትያዛላችሁ፤ በጭኖቿም ላይ ትፈነድቃላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ሀብትዋን እንደ ወንዝ ውሃ አበዛዋለሁ፤ የሕዝቦችንም ሀብት እንደ ወንዝ ጅረት አደርገዋለሁ፤ በክንድዋም ተይዛችሁ ትጠባላችሁ፤ በጭንዋም ላይ አድርጋ ትንከባከባችኋለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ ንሰላም፥ ከም ፈሳሲ ሩባ፥ ንናይ መንግስታት ሃብቲ ኸዓ፥ ከም ብርቱዕ ውሕጅ ከፍስሰላ እዩ። ንስኻትኩም ድማ ኽትጠብዉ፥ ኣብ ማእገሮም ክስከሙኹም፥ ኣብ ኣብራኾም ከሰራስሩኹም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄርሲ ኸምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ሰላም ከም ፈሳሲ ርባ፡ ክብረት ኣህዛብ ከኣ ከም ደምሳሲ ውሒዝ ኬውሕዘላ እዩ፡ ንስኻትኩም ድማ ክትጠብው፡ ክትሕቈፉ ኢኹም፡ ኣብ ኣብራኾም ኬሳራስሩኹም እዮም። |