Isaiah 66:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኣጥባት ምጽንናዓታ ምእንቲ ኽትጠቡን ክትጸግቡን፤ ብብዝሒ ክብራ ምእንቲ ክትሓልቡን ክትሕጐሱን ኢልኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ትጠቡ ዘንድ ከማ​ጽ​ና​ና​ቷም ጡት ትጠ​ግቡ ዘንድ እጅግ ጠጥ​ታ​ችሁ በክ​ብ​ርዋ ሙላት ደስ ይላ​ችሁ ዘንድ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ትጠቡ ዘንድ ከማጽናናትዋም ጡት ትጠግቡ ዘንድ፤ እጅግ ጠጥታችሁ በክብርዋ ሙላት ደስ ይላችሁ ዘንድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንድትጠቡ ከማጽናናትዋም ጡት እንድትጠግቡ፥ እጅግ ጠጥታችሁ በክብርዋ ሙላት ደስ እንዲላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ህንተ እ ምንያ ን ሚደ ካላና፤ ቃይ እ ዳሮ ቦንቹዋፐ ሎይ ኡሺደ፥ ህንተ ናሸታና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, hintte I mintsetsiyaa d'antsaa d'ammiide kallana; k'ay I daro bonchchuwaappe loytsi ushiide, hintte nashettana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Minththeththiza izi dhanththaa intte dhammidi kallana; inttes gidanaashe gakkanaas intte uyana; keehippe daro gidida izi dureteththan intte ufayettana» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚንዛ ኢዚ ን ኢንቴ ሚዲ ካላና፤ ኢንቴስ ጊዳናሼ ጋካናስ ኢንቴ ኡያና፤ ኬሂፔ ዳሮ ጊዲዳ ኢዚ ዱሬቴን ኢንቴ ኡፋዬታና» ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ፥ እያ ምንያ ን ምድ ካላና፤ እ ዳሮ ቦንቹዋፈ ሎይ ኡይድ፥ ኡፋይታና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte, iya minthethiya dhantha dhammidi kallana; I daro bonchuwafe loythi uyidi, ufaytana.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከሚያጽናኑ ጡቶቿ፣ ትጠባላችሁ፤ ትረካላችሁም፤ እስክትረኩም ትጠጣላችሁ፤ በተትረፈረፈ ሀብቷም ትደሰታላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም የምታደርጉት ከመጽናኛ ጡትዋ ጠብታችሁ ትጠግቡ ዘንድ፥ ከተከበረው ደረትዋ የተትረፈረፈውን ወተት ጠጥታችሁ ትደሰቱ ዘንድ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዘፀናንዑ ኣጥባታ ኽትጠብዉ፥ ክትፀግቡውን ኢኹም፤ ክንዲ ዝደለኹም ሰቲኹም ድማ፥ ደስ ክብለኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ክትጠብውን ኣብ ኣጥባት ምጽንንዓ ኽትጸግብን፡ ክትምጥምጡን ብብዝሒ ኽብረት ኺፍሽሕወኩምንሲ፡ ምስ የሩሳሌም ተሐጐሱ፡ ኣቱም እተፍቅርዋ ዂላትኩም ከኣ ብእኣ ደስ ይበልኩም። ኣቱም ዝሐዘንኩምላ ዂላትኩም፡ ተሐጒስኩም ምስኣ እልል በሉ።