Isaiah 65:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መንጎ መቓብራት ዝጸንሑን ኣብ ሓወልትታት ዝሓድሩን፣ ስጋ ሓሰማ ዝበልዑ፣ ሾርባ ፍንፉን ነገራት ድማ ኣብ ኣቕሑኦም ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በመ​ቃ​ብ​ርም መካ​ከል የሚ​ተኙ፥ በዋሻ ውስጥ የሚ​ያ​ልሙ፥ የእ​ሪያ ሥጋም የሚ​በሉ ናቸው። የመ​ሥ​ዋ​ዕ​ታ​ቸ​ውን ደምና ዕቃ​ቸ​ው​ንም ሁሉ ያረ​ክ​ሳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመቃብርም መካከል የሚቀመጡ፥ በስውርም ስፍራ የሚያድሩ፥ የእሪያ ሥጋም የሚበሉ ናቸው። የረከሰው መረቅ በዕቃቸው ውስጥ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመቃብርም መካከል የሚቀመጡ፥ ምሽቱንም በስውርም ስፍራ የሚያሳልፉ፥ የእሪያ ሥጋም የሚበሉ ናቸው። ማሰሮዎቻቸው በረከሰ ነገር የተሞሉ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ኡንቱንቱ ዱፉዋ ግዶን ኡትያዋንታ፤ ጌማ ሳኣን ቃማ አቅያዋንታ። ጉዱን አሹዋ ምያዋንታ፤ ኡንቱንቱ ጻሩዋን ቱና አሹዋ ጫባይ ደእያዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay unttunttu duufuwaa giddon uttiyaawantta; geema sa'aan k'ammaa ak'iyaawantta. Guduntsaa ashuwaa miyaawantta; unttunttu s'aaruwaan tuna ashuwaa c'abbay de'iyaawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Duufo giddon uttizayti, geemasohon aqizayti, guddunththa asho mizayti, istti bantta otota tunida asho camba kunththizayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዱፎ ጊዶን ኡቲዛይቲ፥ ጌማሶሆን ኣቂዛይቲ፥ ጉዱን ኣሾ ሚዛይቲ፥ ኢስቲ ባንታ ኦቶታ ቱኒዳ ኣሾ ጫምባ ኩንዛይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ዱፎን ኡተይሳታ፥ ጌማ በሳን አቀይሳታ፥ ጉዱን አሾ መይሳታ፤ ኤንታ ፃሩዋን፥ ቱና አሾ ጫምብ ደኤይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti duufon utteyisata, geema bessan aqeyisata, guduntho asho meyisata; enta xaaruwan, tuna asho cambi de7eyisata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመቃብር መካከል የሚቀመጡ፣ በስውር ቦታዎች የሚያድሩ፣ የዕሪያ ሥጋ የሚበሉ፣ ማሰሮዎቻቸውን በረከሰ ሥጋ መረቅ የሚሞሉ ናቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁ እነርሱ በመቃብሮች መካከል የሚቀመጡ፥ በድብቅ ቦታዎች ሌሊቱን የሚያሳልፉ፥ የእሪያ ሥጋ የሚበሉ፥ በዕቃቸውም ውስጥ የረከሰ ወጥ የሚያኖሩ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ መቓብራት ይቕመጡ፤ ኣብ ሕቡእ ስፍራውን ይሓድሩ፤ ስጋ ሓሰማ ይበልዑ፤ ቍራዓቶም ብዝረኸሰ መረቕ ዝመልኡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ መቓብራት ዚሰፍር፡ ኣብ ጻሕሉ ኸኣ ርኹስ ምግቢ ዘለዎ፡